Deuteronomy 17:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ድማ ተነጊሩኩም፡ ሰሚዕኩም ድማ ብትግሃት ሓቲትኩም፡ እንሆ ድማ ሓቂ እዩ፡ እቲ ጕዳይ ድማ ኣብ እስራኤል ከምዚ ዝኣመሰለ ፍንፉን ነገር ከም እተገብረ ርግጸኛ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቢያ​ወ​ሩ​ል​ህም ብት​ሰ​ማም፥ ያን ፈጽ​መህ መር​ምር፤ እነ​ሆም፥ እው​ነት ቢሆን፥ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም መካ​ከል እን​ዲህ ያለ ርኵ​ሰት እንደ ተሠራ ርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቢያወሩልህም ብትሰማም፥ ያንን ፈጽመህ መርምር፤ እነሆም፥ እውነት ቢሆን፥ በእስራኤልም መካከል እንዲህ ያለ ርኵሰት እንደ ተሠራ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም ይህ መደረጉን ብትሰማ፥ ነገሩን በጥንቃቄ መርምር፤ የተባለውም እውነት ከሆነና እንዲህ ያለው አስጸያፊ ነገር በእስራኤል ዘንድ መፈጸሙ ከተረጋገጠ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ማላባ ህንተ ስሶፐ፥ ሄ የዉዋ ምንሲደ ፓይድተ። ህንተ ቆርና፥ ሄዋ ማላ ቱናባይ እስራኤልያ ግዶን ኦሰቴዳዌ ቱማነ ጌሻ ግዶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hewaa malabaa hintte sisooppe, he yewuwaa minisiide paydite. Hintte k'orina, hewaa mala tunabay Israa'eeliyaa giddon oosetteeddawe tumanne geeshsha gidooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) heytantta mala hanota intte siyikko he yo7oza pilggi qorite; hessa mala iita yo7oti Isra7eele asaa giddon oosettidayssi tumu gidikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄይታንታ ማላ ሃኖታ ኢንቴ ሲዪኮ ሄ ዮኦዛ ፒልጊ ቆሪቴ፤ ሄሳ ማላ ኢታ ዮኦቲ ኢስራኤሌ ኣሳ ጊዶን ኦሴቲዳይሲ ቱሙ ጊዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ መላባ ህንተ ስእኮ፥ ሄ ኦዳ ምንድ ፕልጋ። ህንተ ኮይን፥ ሄሳ መላ ቱናባይ እስራኤለ ግዶን ኦሰትዳይስ ቱማነ ጌሽ ግድኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) hessa melaba hinte si7iko, he odaa minthidi pilga. Hinte koyin, hessa mela tunabay Isra7eele giddon oosetidaysi tumanne geeshshi gidiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተም ይህ መደረጉን ብትሰማ፣ ነገሩን በጥንቃቄ መርምር፤ የተባለውም እውነት ከሆነና እንዲህ ያለው አስጸያፊ ነገር በእስራኤል ዘንድ መፈጸሙ ከተረጋገጠ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህ ያለውን ወሬ በምትሰማበት ጊዜ በጥብቅ መርምር፤ እንደዚህ ያለውም ክፉ ነገር በእስራኤል መደረጉ እርግጠኛ ሆኖ ከተገኘ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ከዓ እንተ ነገሩኹም፥ ኣፀቢቕኩም መርምሩ። ከምዙይ ዝበለ ርኽሰት ኣብ እስራኤል ከም ዝተገብረ፥ ነገሩ ብርግፅ ሓቂ እንተ ኾይኑ፥
Amharic Tigrinya 2011 እዚ እንተ ነገሩኻ እሞ እንተ ሰማዕካ፡ ኣጸቢቕካ መርምር፡ ከምዚ ዝበለ ጽያፍ ኣብ እስራኤል ከም እተገብረ፡ ነገሩ ርግጽ ሓቂ እንተ ኾይኑ፡