Deuteronomy 17:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ ከይዱ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኣገልገለ፡ ንጸሓይ ወይ ንወርሒ ወይ ንዝኾነ ኣነ ዘይኣዘዝክዎ ሰራዊት ሰማይ ድማ ሰገደሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሄዶም ሌሎች አማ​ል​ክ​ትን ያመ​ለከ፥ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላላ​ዘ​ዘህ ለፀ​ሐ​ይና ለጨ​ረቃ ወይም ለሰ​ማይ ከዋ​ክ​ብት የሰ​ገደ ቢገኝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሄዶም ሌሎች አማልክትን ያመለከ፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የሰገደ ቢገኝ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ትእዛዜንም በመተላለፍ ባዕዳን አማልክትን ያመለከ፥ ለእርሱም ማለትም ለፀሓይ ወይም ለጨረቃ ወይም ለሰማይ ከዋክብት የሰገደ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ታ አዛዙዋ መንደ፥ ሀራ ጾሳቶ ጎይኔዳ ኡራይ፥ አዋዉ፥ ዎይ አግናዉ፥ ዎይ ሳሉዋ ጾልንተቶ ጎይኔዳ ኡራይ ደኦፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) k'ay ta azazuwaa mentsiide, hara s'oossatoo goyinneedda uray, awaaw, woy aginaw, woy saluwaa s'oolinttetoo goyinneedda uray de'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) qasseka ta azazo yedhdhi aadhdhidi hara xoossatas goynniko woykko arshes, aginassinne xoolinttetas goynniko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ታ ኣዛዞ ዬ ኣዲ ሃራ ጾሳታስ ጎይኒኮ ዎይኮ ኣርሼስ፥ ኣጊናሲኔ ጾሊንቴታስ ጎይኒኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኪታ አግድ፥ ሀራ ፆሳታ፥ አዋ ዎይኮ አጌና ዎይኮ ሳሎ ፆልንቶ ጎይንዳ አስ ደእኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ta kiita aggidi, hara xoossata, awa woyko ageena woyko salo xoolinto goyinnida asi de7iko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ትእዛዜንም በመተላለፍ ባዕዳን አማልክትን ያመለከ፣ ለእርሱም ማለትም ለፀሓይ ወይም ለጨረቃ ወይም ለሰማይ ከዋክብት የሰገደ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም እኔ የከለከልኳቸውን፦ ፀሐይን፥ ጨረቃን፥ ከዋክብትን ያመልክ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከይዱ ኸዓ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ብምጥሓስ ንኻልኦት ኣማልኽቲ፥ ንፀሓይ ወይ ንወርሒ ወይ ንዅሎም ከዋኽብቲ ሰማይ እንተ ኣምለኾምን እንተ ሰገደሎምን፥
Amharic Tigrinya 2011 ከይዶም ከአ ንዘይአዘዝክዎ ኻልኦት ኣማልኽቲ፡ ንጸሓይ ወይ ንወርሒ ወይ ንኹሎም ሰራዊት ሰማይ እንተ ኣምለኽዎምን እንተ ሰገዱሎምን፡