Deuteronomy 17:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ማእከልኩም፡ ኣብ ውሽጢ ሓደ ኻብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ደጌታትኩም፡ ሰብኣይ ይኹን ሰበይቲ፡ ኪዳኑ ብምጥሓስ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክፉእ እንተ ተረኺቡ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሰ​ጠህ ሀገ​ሮች በአ​ን​ዲ​ትዋ ውስጥ ወንድ ወይም ሴት ቢሆን ቃል ኪዳ​ኑን በማ​ፍ​ረስ በአ​ም​ላ​ክህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ክፋት የሠራ ቢገኝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር ከሰጠህ ከአገርህ ደጆች በማንኛይቱም ውስጥ ወንድ ወይም ሴት ቢሆን ቃል ኪዳኑን በማፍረስ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ክፋት የሠራ ቢገኝ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አምላክህ ጌታ በሚሰጥህ ከተሞች በአንዲቱ አብሮህ የሚኖር ወንድ ወይም ሴት ኪዳኑን በማፍረስ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ድርጊት ሲፈጽም ቢገኝ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ካታማቱዋፐ ሀቃዋንካ አቱማዋ ግድና ማጫዋ ግድና አ ጫቁዋ ኮሊደ፥ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስንን ኢታ ኦዳ አሳይ ህንተ ግዶን ቤቶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa katamatuwaappe hak'awaankka attumawaa gidina mac'c'awaa gidina Aa c'aak'uwaa koliide, Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsan iitaa ootseedda Asay hintte giddon beettooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte GODAY inttes immiza katamatappe issineyn diza macca gidiin adde gidiin caaqo qaalaa menththidi GODAA intte Xoossaa sinththan iita miish ooththi beettiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጎዳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ካታማታፔ ኢሲኔይን ዲዛ ማጫ ጊዲን ኣዴ ጊዲን ጫቆ ቃላ ሜንዲ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦ ቤቲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ካታማታፐ አዉንካ አደ ዎይኮ ማጫ ግድን ጎዳ፥ ነ ፆሳ ስንን ኢታባ ኦኮነ እያ ጫቁዋ መንድ በንትኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne Xoossay new immiya katamatape awunka adde woyko macca gidin Godaa, ne Xoossaa sinthan iitaba oothikonne iya caaquwa menthidi bentiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) በሚሰጥህ ከተሞች በአንዲቱ አብሮህ የሚኖር ወንድ ወይም ሴት ኪዳኑን በማፍረስ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ክፉ ድርጊት ሲፈጽም ቢገኝ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር አምላክህ ከሚሰጥህ ከተሞች በአንድዋ የሚገኝ ወንድ ወይም ሴት በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር አድርጎ ቃል ኪዳኑን ያፈርስ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካብ ማእኸልኩም ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ኣብ ሓንቲ ኻብተን እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ከተማታት፥ ኪዳኑ ብምፍራሱ፥ ኣብ ዓይኒ እግዚኣብሄር ክፉእ ዝገብር እንተ ተረኽበ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ማእከልካ ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ኣብ ሓንቲ ኻብተን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ደጌታትካ ኺዳኑ ብምፍራሱ፡ ኣብ ዓይኒ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽፉእ ዚገብር እንተ ተረኸብ፡