Deuteronomy 17:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ማእከልኩም፡ ኣብ ውሽጢ ሓደ ኻብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ደጌታትኩም፡ ሰብኣይ ይኹን ሰበይቲ፡ ኪዳኑ ብምጥሓስ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክፉእ እንተ ተረኺቡ፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አምላክህ እግዚአብሔር ከሰጠህ ሀገሮች በአንዲትዋ ውስጥ ወንድ ወይም ሴት ቢሆን ቃል ኪዳኑን በማፍረስ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ክፋት የሠራ ቢገኝ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር ከሰጠህ ከአገርህ ደጆች በማንኛይቱም ውስጥ ወንድ ወይም ሴት ቢሆን ቃል ኪዳኑን በማፍረስ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ክፋት የሠራ ቢገኝ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አምላክህ ጌታ በሚሰጥህ ከተሞች በአንዲቱ አብሮህ የሚኖር ወንድ ወይም ሴት ኪዳኑን በማፍረስ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ድርጊት ሲፈጽም ቢገኝ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ካታማቱዋፐ ሀቃዋንካ አቱማዋ ግድና ማጫዋ ግድና አ ጫቁዋ ኮሊደ፥ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስንን ኢታ ኦዳ አሳይ ህንተ ግዶን ቤቶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa katamatuwaappe hak'awaankka attumawaa gidina mac'c'awaa gidina Aa c'aak'uwaa koliide, Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsan iitaa ootseedda Asay hintte giddon beettooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte GODAY inttes immiza katamatappe issineyn diza macca gidiin adde gidiin caaqo qaalaa menththidi GODAA intte Xoossaa sinththan iita miish ooththi beettiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጎዳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ካታማታፔ ኢሲኔይን ዲዛ ማጫ ጊዲን ኣዴ ጊዲን ጫቆ ቃላ ሜንዲ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦ ቤቲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ካታማታፐ አዉንካ አደ ዎይኮ ማጫ ግድን ጎዳ፥ ነ ፆሳ ስንን ኢታባ ኦኮነ እያ ጫቁዋ መንድ በንትኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne Xoossay new immiya katamatape awunka adde woyko macca gidin Godaa, ne Xoossaa sinthan iitaba oothikonne iya caaquwa menthidi bentiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) በሚሰጥህ ከተሞች በአንዲቱ አብሮህ የሚኖር ወንድ ወይም ሴት ኪዳኑን በማፍረስ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ክፉ ድርጊት ሲፈጽም ቢገኝ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔር አምላክህ ከሚሰጥህ ከተሞች በአንድዋ የሚገኝ ወንድ ወይም ሴት በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር አድርጎ ቃል ኪዳኑን ያፈርስ ይሆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብ ማእኸልኩም ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ኣብ ሓንቲ ኻብተን እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ከተማታት፥ ኪዳኑ ብምፍራሱ፥ ኣብ ዓይኒ እግዚኣብሄር ክፉእ ዝገብር እንተ ተረኽበ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ማእከልካ ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ኣብ ሓንቲ ኻብተን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ደጌታትካ ኺዳኑ ብምፍራሱ፡ ኣብ ዓይኒ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽፉእ ዚገብር እንተ ተረኸብ፡ |