Deuteronomy 17:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ንርእሱ ኣፍራስ ከየብዝሕ፡ ህዝቢ ድማ ኣፍራስ ኬብዝሕ ናብ ግብጺ ኣይምለስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ርሱ ፈረ​ሶ​ችን እን​ዳ​ያ​በዛ፥ ሕዝ​ቡ​ንም ወደ ግብፅ እን​ዳ​ይ​መ​ልስ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፦ በዚ​ያች መን​ገድ መመ​ለ​ስን አት​ድ​ገም ብሎ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ለእርሱ ፈረሶችን አያበዛም፤ እግዚአብሔር። በዚያ መንገድ ደግማችሁ አትመለሱም ብሎአችኋልና ፈረሶችን ለማብዛት ሕዝቡን ወደ ግብፅ አይመልስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ብዙ ፈረሶችን ለራሱ አያብዛ፤ ወይም ደግሞ ፈረሰኞች ለማብዛት ሕዝቡን ወደ ግብጽ አይመልስ፤ ጌታ፥ ‘በዚያ መንገድ ፈጽሞ አትመለሱ’ ብሎአችኋልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ካቲ ፓራ ዳሩዋ ሺሻናዉ በሰና፤ ቃይ አሳይካ ፓራ ጮራያናዉ ላኤን ግብጼ ስማናዳን ኦፖ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ፥ ‘ሄ ኦግያና ላኤን ሙለካ ስሞፕተ’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He kaatii paraa daruwaa shiishshanaw bessena; k'ay asaykka paraa c'orayanaw laa"entso Gibs'e simmanaadan ootsoppo. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday, ‹He ogiyaanna laa"entso mulekka simmoppite› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He kawozi daro para baas shiishshanaas bessenna; GODAY asay Gibxe simmontta mala azazida gishshas heeppe para shammanaas asaa yeddofo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ካዎዚ ዳሮ ፓራ ባስ ሺሻናስ ቤሴና፤ ጎዳይ ኣሳይ ጊብጼ ሲሞንታ ማላ ኣዛዚዳ ጊሻስ ሄፔ ፓራ ሻማናስ ኣሳ ዬዶፎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ሄ ኦግያራ ግብፀ ስሞፕተ” ያግዳ ግሾ፥ ሄ ካዎይ ዳሮ ፓራ ሺሻናዉ በሰና፤ ባ አሳካ ፓራ ሻማና መላ ግብፀ የዶፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “He ogiyara Gibxe simmopite” yaagida gisho, he kawoy daro para shiishanaw bessenna; ba asaaka para shammana mela Gibxe yeddofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም ብዙ ፈረሶችን ለራሱ አያብዛ፤ ወይም ደግሞ የፈረሰኞችን ቍጥር ለመጨመር ሕዝቡን ወደ ግብፅ አይመልስ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ “በዚያ መንገድ ፈጽሞ አትመለሱ” ብሏችኋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያም ንጉሥ ለሠራዊቱ ብዙ ፈረሶች ያሉት መሆን የለበትም፤ እግዚአብሔር ሕዝቡ ወደ ግብጽ እንዳይመለሱ ስለ አዘዘ ፈረሶችን ለመግዛት ወደ እዚያ ሰዎችን አይላክ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ኣፍራስ ኣየብዝሕ፤ ኣፍራስ ምእንቲ ኸብዝሕ ኢሉ ኸዓ፥ ናብ ግብፂ ሰብ ኣይልኣኽ። እግዚኣብሄር ‘ድሕሪ ደጊም ነዛ መንገዲ እዚኣ ኣይትመለስዋ’ ኢሉኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓንትስ፡ ኣፍራስ ደአ ኣየብዝሕ፡ ኣፍራስ ምእንቲ ኼብዝሕ ኢሉ ኸአ፡ ነቲ ህዝቢ ናብ ግብጺ ኣይምለሶ። እግዚኣብሄር፡ ድሕሪ ደጊም ነዛ መገዲ እዚኣ ኣይትመለስዋ፡ ኢልኩም እዩ።