Deuteronomy 17:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ንርእሱ ኣፍራስ ከየብዝሕ፡ ህዝቢ ድማ ኣፍራስ ኬብዝሕ ናብ ግብጺ ኣይምለስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእርሱ ፈረሶችን እንዳያበዛ፥ ሕዝቡንም ወደ ግብፅ እንዳይመልስ፤ እግዚአብሔር፦ በዚያች መንገድ መመለስን አትድገም ብሎአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ለእርሱ ፈረሶችን አያበዛም፤ እግዚአብሔር። በዚያ መንገድ ደግማችሁ አትመለሱም ብሎአችኋልና ፈረሶችን ለማብዛት ሕዝቡን ወደ ግብፅ አይመልስም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ብዙ ፈረሶችን ለራሱ አያብዛ፤ ወይም ደግሞ ፈረሰኞች ለማብዛት ሕዝቡን ወደ ግብጽ አይመልስ፤ ጌታ፥ ‘በዚያ መንገድ ፈጽሞ አትመለሱ’ ብሎአችኋልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካቲ ፓራ ዳሩዋ ሺሻናዉ በሰና፤ ቃይ አሳይካ ፓራ ጮራያናዉ ላኤን ግብጼ ስማናዳን ኦፖ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ፥ ‘ሄ ኦግያና ላኤን ሙለካ ስሞፕተ’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He kaatii paraa daruwaa shiishshanaw bessena; k'ay asaykka paraa c'orayanaw laa"entso Gibs'e simmanaadan ootsoppo. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday, ‹He ogiyaanna laa"entso mulekka simmoppite› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He kawozi daro para baas shiishshanaas bessenna; GODAY asay Gibxe simmontta mala azazida gishshas heeppe para shammanaas asaa yeddofo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ካዎዚ ዳሮ ፓራ ባስ ሺሻናስ ቤሴና፤ ጎዳይ ኣሳይ ጊብጼ ሲሞንታ ማላ ኣዛዚዳ ጊሻስ ሄፔ ፓራ ሻማናስ ኣሳ ዬዶፎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ “ሄ ኦግያራ ግብፀ ስሞፕተ” ያግዳ ግሾ፥ ሄ ካዎይ ዳሮ ፓራ ሺሻናዉ በሰና፤ ባ አሳካ ፓራ ሻማና መላ ግብፀ የዶፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, “He ogiyara Gibxe simmopite” yaagida gisho, he kawoy daro para shiishanaw bessenna; ba asaaka para shammana mela Gibxe yeddofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም ብዙ ፈረሶችን ለራሱ አያብዛ፤ ወይም ደግሞ የፈረሰኞችን ቍጥር ለመጨመር ሕዝቡን ወደ ግብፅ አይመልስ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ “በዚያ መንገድ ፈጽሞ አትመለሱ” ብሏችኋልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያም ንጉሥ ለሠራዊቱ ብዙ ፈረሶች ያሉት መሆን የለበትም፤ እግዚአብሔር ሕዝቡ ወደ ግብጽ እንዳይመለሱ ስለ አዘዘ ፈረሶችን ለመግዛት ወደ እዚያ ሰዎችን አይላክ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ኣፍራስ ኣየብዝሕ፤ ኣፍራስ ምእንቲ ኸብዝሕ ኢሉ ኸዓ፥ ናብ ግብፂ ሰብ ኣይልኣኽ። እግዚኣብሄር ‘ድሕሪ ደጊም ነዛ መንገዲ እዚኣ ኣይትመለስዋ’ ኢሉኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓንትስ፡ ኣፍራስ ደአ ኣየብዝሕ፡ ኣፍራስ ምእንቲ ኼብዝሕ ኢሉ ኸአ፡ ነቲ ህዝቢ ናብ ግብጺ ኣይምለሶ። እግዚኣብሄር፡ ድሕሪ ደጊም ነዛ መገዲ እዚኣ ኣይትመለስዋ፡ ኢልኩም እዩ። |