Deuteronomy 17:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቲ እግዚኣብሄር ዚሓርዮ ቦታ ድማ ከምቲ ዚህቡኹም ፍርዲ ግበሩ። ከምቲ ዝነግሩኻ ኩሉ ድማ ብጥንቃቐ ክትገብር ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስሙ በዚያ ይጠራ ዘንድ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ረ​ጠው ስፍራ እንደ ነገ​ሩህ ቃል ታደ​ር​ጋ​ለህ፤ ያስ​ተ​ማ​ሩ​ህ​ንም ሕጉን ታደ​ርግ ዘንድ ጠብቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ የነገሩህን የፍርድ ነገር ታደርጋለህ፤ እንዳስተማሩህም ታደርግ ዘንድ ጠብቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም ጌታ በመረጠው ስፍራ እነርሱ በሚሰጡህ ውሳኔ መሠረት ፈጽም፤ ለመፈጸም የሚሰጡህን መመሪያ ሁሉ በጥንቃቄ አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ዶሬዳ ሳኣን ኡንቱንቱ ፕርዴዳዋዳን ኦተ፤ ኡንቱንቱ ፕርዴዳዋፐ አሸናዳን ናገትተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday dooreedda sa'aan unttunttu pirddeeddawaadan ootsite; unttunttu pirddeeddawaappe ashshenaadan naagettite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY dooridason gididi istti inttes pirdiza pirda mala ooththite; intte polana mala istti immiza azazota naagetti polite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ዶሪዳሶን ጊዲዲ ኢስቲ ኢንቴስ ፒርዲዛ ፒርዳ ማላ ኦቴ፤ ኢንቴ ፖላና ማላ ኢስቲ ኢሚዛ ኣዛዞታ ናጌቲ ፖሊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ዶርዳ በሳን ኤንቲ ፕርድዳይሳዳ ኦ፤ ነ ኦና መላ ኤንቲ ኪትያባ ኡባ አኬካዳ ኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday doorida bessan enti pirdidaysada ootha; ne oothana mela enti kiittiyaba ubba akeekada ootha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተም እግዚአብሔር (ያህዌ) በሚመርጠው ስፍራ እነርሱ በሚሰጡህ ውሳኔ መሠረት ፈጽም። እንድትፈጽም የሚሰጡህን መመሪያ ሁሉ በጥንቃቄ አድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በሚመርጠው ቦታ ሆነው የሚሰጡህን ውሳኔ በትክክል እሥራ ላይ አውል፤ እነርሱም የሚነግሩህን በጥንቃቄ ጠብቅ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ኣብታ እግዚኣብሄር ዝሓረያ ቦታ ዝነገሩኹም ነገር ግበሩ፤ ከምቲ ዝመሃሩኹም ኵሉ ተጠንቂቕኩም ግበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ኻብታ እግዚኣብሄር ዝሐረያ ቦታ ዝነገሩኻ ነገር ግበር፡ ከምቲ ዝመሀሩኻ ኹሉ ኽትገብር ተጠንቀቕ።