Deuteronomy 17:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ እግዚኣብሄር ዚሓርዮ ቦታ ድማ ከምቲ ዚህቡኹም ፍርዲ ግበሩ። ከምቲ ዝነግሩኻ ኩሉ ድማ ብጥንቃቐ ክትገብር ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስሙ በዚያ ይጠራ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ እንደ ነገሩህ ቃል ታደርጋለህ፤ ያስተማሩህንም ሕጉን ታደርግ ዘንድ ጠብቅ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ የነገሩህን የፍርድ ነገር ታደርጋለህ፤ እንዳስተማሩህም ታደርግ ዘንድ ጠብቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም ጌታ በመረጠው ስፍራ እነርሱ በሚሰጡህ ውሳኔ መሠረት ፈጽም፤ ለመፈጸም የሚሰጡህን መመሪያ ሁሉ በጥንቃቄ አድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዶሬዳ ሳኣን ኡንቱንቱ ፕርዴዳዋዳን ኦተ፤ ኡንቱንቱ ፕርዴዳዋፐ አሸናዳን ናገትተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday dooreedda sa'aan unttunttu pirddeeddawaadan ootsite; unttunttu pirddeeddawaappe ashshenaadan naagettite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY dooridason gididi istti inttes pirdiza pirda mala ooththite; intte polana mala istti immiza azazota naagetti polite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ዶሪዳሶን ጊዲዲ ኢስቲ ኢንቴስ ፒርዲዛ ፒርዳ ማላ ኦቴ፤ ኢንቴ ፖላና ማላ ኢስቲ ኢሚዛ ኣዛዞታ ናጌቲ ፖሊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዶርዳ በሳን ኤንቲ ፕርድዳይሳዳ ኦ፤ ነ ኦና መላ ኤንቲ ኪትያባ ኡባ አኬካዳ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday doorida bessan enti pirdidaysada ootha; ne oothana mela enti kiittiyaba ubba akeekada ootha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተም እግዚአብሔር (ያህዌ) በሚመርጠው ስፍራ እነርሱ በሚሰጡህ ውሳኔ መሠረት ፈጽም። እንድትፈጽም የሚሰጡህን መመሪያ ሁሉ በጥንቃቄ አድርግ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በሚመርጠው ቦታ ሆነው የሚሰጡህን ውሳኔ በትክክል እሥራ ላይ አውል፤ እነርሱም የሚነግሩህን በጥንቃቄ ጠብቅ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ኣብታ እግዚኣብሄር ዝሓረያ ቦታ ዝነገሩኹም ነገር ግበሩ፤ ከምቲ ዝመሃሩኹም ኵሉ ተጠንቂቕኩም ግበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ኻብታ እግዚኣብሄር ዝሐረያ ቦታ ዝነገሩኻ ነገር ግበር፡ ከምቲ ዝመሀሩኻ ኹሉ ኽትገብር ተጠንቀቕ። |