Deuteronomy 16:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስሙ ኬጽንዕ ኣብ ዝሐረያ ቦታ ግና፡ ኣብታ ኻብ ግብጺ ኣብ ዝወጻእካሉ እዋን፡ ምሸት፡ ጸሓይ ክትዓርብ ከላ፡ ፋስጋ ትቐትሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ስሙ ይጠራበት ዘንድ በመረጠው በዚያ ስፍራ ከግብፅ በወጣህበት ወራት፥ ፀሐይ ሲገባ፥ ማታ ፋሲካን ትሠዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ስሙ ይጠራበት ዘንድ በመረጠው በዚያ ስፍራ ከግብፅ በወጣህበት ወራት፥ ፀሐይ ሲገባ፥ ማታ ፋሲካን ሠዋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን አምላክህ ጌታ ለስሙ መጠሪያ በመረጠው ስፍራ ብቻ፥ ፀሐይ ስትጠልቅ ከግብጽ በወጣህበት ቀን የወጣህበትን ሰዓት በመጠበቅ በዚያ ፋሲካን ሠዋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባረ ሱንይ ጼሰታናዳን ዶርያ ሳኣን ህንተ ፓስጋ ያርሹዋ ሹክተ፤ ቃይ አዋይ ዉልያ ዎደ ህንተ ግብጼፐ ከሴዳ ድራዉ፥ ሄ ሳትያን ሹክተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hintte S'oossay bare suntsay s'eesettanaadan dooriyaa sa'aan hintte Paasigaa yarshshuwaa shukkite; k'ay away wulliyaa wode hintte Gibs'eppe keseedda diraw, he saatiyaan shukkite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin GODAA intte Xoossay ba sunththay xeygettana mala dooridason xalla shukkite; shukkishe arshey wulliza wode intte kase Gibxeppe kezida gallassayonne saateyo naagidi shukkite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ባ ሱንይ ጼይጌታና ማላ ዶሪዳሶን ጻላ ሹኪቴ፤ ሹኪሼ ኣርሼይ ዉሊዛ ዎዴ ኢንቴ ካሴ ጊብጼፔ ኬዚዳ ጋላሳዮኔ ሳቴዮ ናጊዲ ሹኪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ነ ፆሳይ ባ ሱንይ ፄገታና መላ ዶርያ በሳን ነ ፓስካ ያርሹዋ ሹካ። ቃስ አው ዉልያ ዎደ ግብፀፈ ነ ከይዳ ግሾ ሄ ሳትያን ሹካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ne Xoossay ba sunthay xeegetana mela dooriya bessan ne Paasika yarshuwa shuka. Qassi awi wulliya wode Gibxefe ne keyida gisho he saatiyan shuka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ለስሙ ማደሪያ ይሆን ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሚመርጠው ስፍራ፣ ፀሓይ ስትጠልቅ ምሽቱ ላይ ከግብፅ በወጣህበት ሰዓት ፣ በዚያ ፋሲካን ሠዋ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የመሥዋዕቱን እንስሳ የምታርደው እግዚአብሔር አምላክህ ለስሙ መጠሪያ በመረጠው ስፍራ ብቻ ነው። ይኸውም ፀሐይ ስትጠልቅ ከግብጽ በወጣህበት ቀን የወጣህበትን ሰዓት በመጠበቅ ነው። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንማሕደር ስሙ ዝሐረያ ቦታ ደአ፡ ኣብኣ በታ ኻብ ግብጺ ዝወጻኣክላ ጊዜ፡ ጸሓይ ክትዐርብ ከላ፡ ፋሲጋ ሕረድ። |