Deuteronomy 16:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንፋስጋ ኣብ ዝሃበኩም ደጌታትኩም ኣይትሕረዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሰ​ጠህ ከተ​ሞች በማ​ን​ኛ​ዪ​ቱም ፋሲ​ካን ትሠዋ ዘንድ አይ​ገ​ባ​ህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር ከሰጠህ ከአገርህ ደጆች በማንኛይቱም ፋሲካን ትሠዋ ዘንድ አይገባህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አምላክህ ጌታ በሚሰጥህ በማናቸውም ከተማ ፋሲካን መሠዋት አይገባህም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ፓስጋ ያርሹዋ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳ ህንተንቶ እምያ አይ ካታማንነ ጮ ሹኮፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte Paasigaa yarshshuwaa Med'inaa Goday hintte S'oossaa hinttenttoo immiyaa ay katamaaninne c'oo shukkoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte Paaziga yarsho GODAA intte Xoossay inttes immiza ay katamatankka coo shukkofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ፓዚጋ ያርሾ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ኣይ ካታማታንካ ጮ ሹኮፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ፓስካ ያርሹዋ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ካታማ አዉንካ ጮ ሹኮፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne Paasika yarshuwa Goday ne Xoossay new immiya katama awunka coo shukofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሚሰጥህ በማናቸውም ከተማ ፋሲካን መሠዋት አይገባህም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለፋሲካ የተመደበውንም እንስሳ ማረድ የሚገባህ እግዚአብሔር በሚሰጥህ ምድር በማንኛውም ከተማ አይደለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንስሙ መፀውዒ ዝሓረያ ቦታ እምበር፥ ኣብ ዝኾነ ኻልእ ከተማ በጊዕ ፋሲካ ኽትሓርዱ ኣይትኽእሉን ኢኹም። ኣብኣ በታ ኻብ ግብፂ ዝወፃእኹምላ ጊዜ፥ ፀሓይ ክትዓርብ እንተላ፥ ሕረድዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ዝኾነ ኻብተን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ደጌታትካ፡ ፋስጋ ኽትሓርድ ኣይትኽእልን።