Deuteronomy 16:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣብታ እግዚኣብሄር ስሙ ኬቐምጠላ ዚሓረየላ ቦታ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ካብ መጓሰን ኣባጊዕን ፋስጋ ሓረድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር በዚያ ስሙ ይጠራበት ዘንድ በመረጠው ስፍራ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ፋሲካ ከበግና ከላም መንጋ ሠዋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር በዚያ ስሙ ይጠራበት ዘንድ በመረጠው ስፍራ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ከበግና ከላም መንጋ ፋሲካ ሠዋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን በሚመርጠው ስፍራ ከበግና ከፍየል ወይም ከመንጋህ አንዱን እንስሳ ለጌታ ለእግዚአብሔር ፋሲካ አድርገህ ሠዋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ዶርሳ ዉድያፐነ መህያ ዉድያፐ መና ጎዳይ ባረ ሱንይ ጼሰታናዳን ዶርያ ሳኣን፥ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ፓስጋዉ ያርሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte dorssaa wudiyaappenne mehiyaa wudiyaappe Med'inaa Goday bare suntsay s'eesettanaadan dooriyaa sa'aan, Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, Paasigaw yarshshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay ba sunththi xeygettana mala dooridason intte iza bonchchana mala intte meheppe, woykko dorsafe issaa Paaziga ba7aalen yarsho shiishshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ባ ሱን ጼይጌታና ማላ ዶሪዳሶን ኢንቴ ኢዛ ቦንቻና ማላ ኢንቴ ሜሄፔ፥ ዎይኮ ዶርሳፌ ኢሳ ፓዚጋ ባኣሌን ያርሾ ሺሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ዶርሳፈነ መሄ ዉድያፐ ጎዳይ ባ ሱንይ ፄገታና መላ ዶርዳ በሳን፥ ጎዳስ፥ ነ ፆሳስ፥ ፓስካ ያርሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni dorsafenne mehe wudiyape Goday ba sunthay xeegetana mela doorida bessan, Godaas, ne Xoossaas, Paasika yarsha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ለስሙ ማደሪያ ይሆን ዘንድ በሚመርጠው ስፍራ ከበግና ከፍየል ወይም ከመንጋህ አንዱን እንስሳ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፋሲካ አድርገህ ሠዋው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር አምላክህ ለስሙ መጠሪያ እንዲሆን በሚመርጠው ስፍራ እርሱን ለማክበር ከበጎችህና ከከብቶችህ መንጋዎች መርጠህ አንዳንድ ሠዋ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ እግዚኣብሄር ንስሙ መፀውዒ ዝሓረያ ቦታ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብ ኣባጊዕኹም ወይ ካብ ከፍትኹም ፋሲካ ሕረዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ እግዚኣብሄር ንማሕደር ስሙ ዝሐረያ ቦታ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኻብ ኣባጊዕካን ኣሓኻን ፋስጋ ሕረድ። |