Deuteronomy 16:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኵሉ እቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ደጌታትካ፡ ከከም ነገዳትካ፡ መሳፍንቲን ሓለውትን ምሻም። ነቲ ህዝቢ ድማ ብጽድቂ ፍርዲ ክፈርድዎ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አምላክህ እግዚአብሔር በሚሰጥህ በሀገርህ ደጅ ሁሉ በየነገዶችህ ፈራጆችንና መባውን የሚጽፉትን ሹሙ፤ ለሕዝቡም ቅን ፍርድን ይፍረዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር በሚሰጥህ በአገርህ ደጅ ሁሉ በየነገዶችህ ፈራጆችንና አለቆችን ሹም፤ ለሕዝቡም ቅን ፍርድ ይፍረዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አምላክህ ጌታ በሚሰጥህ ከተሞች ሁሉ ለየነገዶችህ ዳኞችንና አለቆችን ሹም፤ እነርሱም ሕዝቡን በቅን ፍርድ ይዳኙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ዛራቱ ኡባዉ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ እምያ ካታማቱዋን ኡባን ህንተ ዳናቱዋነ ካፓቱዋ ሱንተ፤ ኡንቱንቱካ አሳዉ ጽሎ ፕርዳ ፕርድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte zaratuu ubbaw Med'inaa Goday hintte S'oossay immiyaa katamatuwaan ubbaan hintte daannatuwaanne kaappatuwaa suntsite; unttunttukka asaw s'illo pirddaa pirddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte zareti ubbay GODAA intte Xoossay immiza katamatan ubbaan intte daannatanne halaqata sunththite; isttika asaas xillo pirda pirdetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ዛሬቲ ኡባይ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢሚዛ ካታማታን ኡባን ኢንቴ ዳናታኔ ሃላቃታ ሱንቴ፤ ኢስቲካ ኣሳስ ጺሎ ፒርዳ ፒርዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ እምያ ካታማታን እስ እስ ኮቻስ ዳይናነ ሀላቃ ህንተዉ ሹምተ፤ ኤንቲ አሳስ ፅሎ ፕርዳ ፕርዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, hinte Xoossay immiya katamatan issi issi kochaas daynnanne halaqa hintew shuumite; enti asaas xillo pirda pirdo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሚሰጥህ ከተሞች ሁሉ ለየነገዶችህ ዳኞችንና አለቆችን ሹም፤ እነርሱም ሕዝቡን በቅን ፍርድ ይዳኙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አምላክህ እግዚአብሔር ለየነገድህ በሚሰጠው ምድር በእያንዳንዱ ከተማ ዳኞችና ሌሎችንም ባለሥልጣኖች ትሾማለህ፤ እነዚህም ሰዎች ለሕዝቡ ያለ አድልዎ መፍረድ ይገባቸዋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣብተን እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ኵለን ከተማታትኩም ንነገዳትኩም ፈራዶን ኣሕሉቕን ሹሙ። ንህዝቢ ኸዓ ቕኑዕ ፍርዲ ይፍረዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብተን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚህበካ ኹለን ደጌታትካ ንነገዳትካ ፈራዶን መኳንንትን ግበር። ንህዝቢ ኸአ ቅኑዕ ፍርዲ ይፍረዱ። |