Deuteronomy 16:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሆዋ ኣምላኽካ ብዅሉ ፍርያትካን ብዅሉ ግብሪ ኣእዳውካን ኪባርኸካ እዩ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብቲ የሆዋ ዚሓርዮ ቦታ ንሸውዓተ መዓልቲ በዓል ኣኽብር ተሓጐስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር ለራሱ በመረጠው ስፍራ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ሰባት ቀን በዓል ታደርጋለህ፤ አምላክህ እግዚአብሔር በፍሬህ ሁሉ፥ በእጅህም ሥራ ሁሉ ይባርክሃልና። አንተም ፈጽሞ ደስ ይልሃልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር በፍሬህ ሁሉ በእጅህም ሥራ ሁሉ ይባርክሃልና እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ሰባት ቀን በዓል ታደርጋለህ፤ አንተም ፈጽሞ ደስ ይልሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አምላክህ ጌታ በፍሬህ ሁሉ በእጅህም ሥራ ሁሉ ይባርክሃልና ጌታ በመረጠው ስፍራ ለአምላክህ ለጌታ ሰባት ቀን በዓል ታደርጋለህ፥ አንተም ፈጽሞ ደስ ይልሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዶርያ ሳኣን ላፑን ጋላሳ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ባላ ቦንችተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ኡባይካ እትፐ ናሸታና ማላ፥ ህንተ አይፍሴዳባን ኡባንነ ህንተ ኩሺ ኦያባን ኡባን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና አንጃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday dooriyaa sa'aan laappun gallassaa Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, baalaa bonchchite; ayaw gooppe, hintte ubbaykka ittippe nashettana mala, hintte ayifisseedaban ubbaaninne hintte kushii ootsiyaaban ubbaan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena anjjana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay dooridason laappun gallas gakkanaas izas ba7aale bonchchite; GODAA intte Xoossay intte kaththaanne intte ooththiza ooso ubbaan inttena anjjana; izan intte ufayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ዶሪዳሶን ላፑን ጋላስ ጋካናስ ኢዛስ ባኣሌ ቦንቺቴ፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ካኔ ኢንቴ ኦዛ ኦሶ ኡባን ኢንቴና ኣንጃና፤ ኢዛን ኢንቴ ኡፋዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዶርያ በሳን ላፑን ጋላስ ጎዳ፥ ነ ፆሳ፥ ባኣለ ቦንቻ። ነ ኡፋይታና መላ ነ አይፍስዳባንነ ነ ኩሸ ኦሶ ኡባን ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነና አንጃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday dooriya bessan laapun gallas Godaa, ne Xoossaa, Ba7aale boncha. Ne ufaytana mela ne ayfisidabaninne ne kushe ooso ubban Goday, ne Xoossay nena anjana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) በመረጠው ስፍራ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በዓሉን ሰባት ቀን አክብር፤ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በእህል ምርትህና በእጅህ ሥራ ሁሉ ይባርክሃል፤ ደስታህም ፍጹም ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላክህ እግዚአብሔር በሚመርጠው ቦታ ለሰባት ቀን ለእርሱ በዓል ታደርጋለህ፤ እግዚአብሔር አምላክህ፥ በምርትህና በምታደርጋቸው ድርጊቶች ሁሉ ስለሚባርክህ በዓሉን በደስታ ታከብራለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ብዅሉ እቶትኩምን ብዅሉ ስራሕኹምን ክባርኸኩም እዩ፤ ንስኻትኩም ድማ ምሉእ ሓጐስ ክትሕጐሱ ኢኹም እሞ፥ ኣብታ እግዚኣብሄር ዝሓረያ ቦታ፥ ሸውዓተ መዓልቲ ንእግዚኣብሄር ኣብዕሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኹሉ እቶትካን ብኹሉ ግብሪ ኢድካን ኪባርኸካ፡ ንስኻ ድማ ምሉእ ሓጎስ ክትሕጎስ ኢኻ እሞ፡ ኣብታ እግዚኣብሄር ዝሐረያ ቦታ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ሾብዓተ መዓልቲ በዓል ኣብዕል። |