Deuteronomy 16:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንስሙ መፀውዒ ዝሓረያ ቦታ ምስ ኣወዳትኩምን ኣዋልድኩምን ኣገልጋሊኹምን ኣገልጋሊትኩምን ኣብ ውሽጢ ኸተማታትኩም ዘለዉ ሌዋውያንን ኣብ ማእኸልኩም ዘለዉ ስደተኛታትን ደኽታማትን መበለታትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ደስ ይበልኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ፥ ወንድ ልጅህና ሴት ልጅህ፥ ወንድ ባሪያህና ሴት ባሪያህ፥ በሀገርህም ውስጥ ያለው ሌዋዊ፥ በመካከልህም ያሉ መጻተኛና ድሃ-አደግ፥ መበለትም አምላክህ እግዚአብሔር በዚያ ስሙ ይጠራበት ዘንድ በሚመርጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ፥ ወንድ ልጅህና ሴት ልጅህ፥ ወንድ ባሪያህና ሴት ባሪያህ፥ በአገርህም ደጅ ውስጥ ያለው ሌዋዊ፥ በመካከልህም ያሉት መጻተኛና ድሀ አደግ መበለትም አምላክህ እግዚአብሔር በዚያ ስሙ ይጠራበት ዘንድ በሚመርጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ፥ ወንዶችና ሴቶች አገልጋዮችህ፥ በከተሞችህ ያለ ሌዋዊና መጻተኛ፥ በመካከልህ የሚኖሩ አባት የሌላቸውና መበለቶች ጌታ እግዚአብሔር ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን በሚመርጠው ስፍራ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋን ህንተ፥ ህንተ አቱማ ናናይ፥ ህንተ ማጫ ናናይ፥ ህንተ አቱማ ቆማቱነ ህንተ ማጫ ቆማቱ፥ ህንተ ካታማቱዋን ደእያ ሌዋቱ፥ በተቱ፥ አዉ ባይና ናናቱነ ህንተ ግዶን ደእያ አምኤቱ ኡባይ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባረ ሱንይ ጼሰታናዳን ዶርያ ሳኣን፥ ናሸትተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaan hintte, hintte attuma naanay, hintte mac'c'a naanay, hintte attuma k'oomatuunne hintte mac'c'a k'oomatuu, hintte katamatuwaan de'iyaa Leewatuu, betetuu, aawuu bayinna naanatuunne hintte giddon de'iyaa am"etuu ubbay Med'inaa Goday hintte S'oossay bare suntsay s'eesettanaadan dooriyaa sa'aan, nashetite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessan intte intte attuma naytaranne intte macca naytara, intte attuma aylletaranne macca aylletara, intte katamaan diza Lewetaranne bete asatara, intte giddon diza yi7otaranne am7etara ubbay GODAA intte Xoossi ba sunththi xeygettana mala dooridason ufayettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳን ኢንቴ ኢንቴ ኣቱማ ናይታራኔ ኢንቴ ማጫ ናይታራ፥ ኢንቴ ኣቱማ ኣይሌታራኔ ማጫ ኣይሌታራ፥ ኢንቴ ካታማን ዲዛ ሌዌታራኔ ቤቴ ኣሳታራ፥ ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ዪኦታራኔ ኣምኤታራ ኡባይ ጎዳ ኢንቴ ጾሲ ባ ሱን ጼይጌታና ማላ ዶሪዳሶን ኡፋዬቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳን ኔኒ፥ ነ አደ ናይት፥ ነ ማጫ ናይት፥ ነ አደ አይለትነ ነ ማጫ አይለት፥ ነ ካታማን ደእያ ሌወት፥ በተ አሳይ፥ ይኦ ናይትነ ነ ግዶን ደእያ አምኤት ኡባይ፥ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ባ ሱንይ ፄገታና መላ ዶርያ በሳን ኡፋይትተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessan neeni, ne adde nayti, ne macca nayti, ne adde aylletinne ne macca aylleti, ne kataman de7iya Leeweti, bete asay, yi7o naytinne ne giddon de7iya am7eti ubbay, Goday, ne Xoossay ba sunthay xeegetana mela dooriya bessan ufaytite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ፣ ወንዶችና ሴቶች አገልጋዮችህ፣ በከተሞችህ ያለ ሌዋዊና መጻተኛ፣ በመካከልህ የሚኖሩ አባት የሌላቸውና መበለቶች አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን በሚመርጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ደስ ይበላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከወንዶችና ከሴቶች ልጆችህ፥ ከወንዶችና ከሴቶች አገልጋዮችህ በከተሞችህ ከሚኖሩት ሌዋውያን፥ በአገርህ የሚኖሩ መጻተኞች፥ እናትና አባት ከሌላቸው ድኻ አደጎችና ባሎቻቸው ከሞቱባቸው ሴቶች ጋር በእግዚአብሔር ፊት እርሱ ለስሙ መጠሪያ እንዲሆን በመረጠው ቦታ በአንድነት ተሰብስበህ ደስ ይበልህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንስሙ መፀውዒ ዝሓረያ ቦታ ምስ ኣወዳትኩምን ኣዋልድኩምን ኣገልጋሊኹምን ኣገልጋሊትኩምን ኣብ ውሽጢ ኸተማታትኩም ዘለዉ ሌዋውያንን ኣብ ማእኸልኩም ዘለዉ ስደተኛታትን ደኽታማትን መበለታትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ደስ ይበልኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንማሕደር ስሙ ዝሐረያ ቦታ ንስኻን ወድኻን ጓልካን ግዙእካን ግዝእትኻን ኣብ ውሽጢ ደጌታትካ ዘሎ ሌዋውን ኣብ ማእከልካ ዘለው ስደተኛን ዘኽታምን መበለትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ተሃጎስ። |