Deuteronomy 15:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ እኩይ ልብኻ፡ እታ ሻብዓይቲ ዓመት፡ ዓመተ ምፍታሕ ቀሪባ ኣላ፡ ዝብል ሓሳብ ከይህሉ ተጠንቀቕ። ዓይንኻ ድማ ኣብ ልዕሊ ድኻ ሓውኻ ክፍኣት ይኹኖ፡ ዋላ ሓንቲ ኣይትህቦን፤ ንሱ ድማ ንእግዚኣብሄር ጸውዓኩም፡ ሓጢኣትኩም ድማ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰባተኛው ዓመት የምሕረት ዓመት ቅርብ ነው፤ አልሰጠውምም ብለህ ክፉ ዐሳብ በልብህ እንዳታስብ ለራስህ ዕወቅ። ወንድምህም ዐይኑን በአንተ ላይ ያከፋል፤ እርሱም ወደ እግዚአብሔር በአንተ ላይ ይጮሃል፤ ኀጢአትም ይሆንብሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰባተኛው ዓመት የዕዳ ምሕረት ዓመት ቀርቦአል ብለህ ክፉ አሳብ በልብህ እንዳታስብ፥ ለድሀውም ወንድምህ አንዳች የማትሰጥ እንዳትሆን፥ ዓይንህም በእርሱ ላይ ክፉ እንዳይሆን፥ እርሱም ወደ እግዚአብሔር በአንተ ላይ እንዳይጮህ፥ ኃጢአትም እንዳይሆንብህ ተጠንቀቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ዕዳ የሚሠረዝበት ሰባተኛው ዓመት ተቃርቧል’ የሚል ክፉ ሐሳብ አድሮብህ፥ በችግረኛ ወንድምህ ላይ እንዳትጨክንና ምንም ሳትሰጠው እንዳትቀር፥ እርሱም በአንተ ላይ ወደ ጌታ ጮኾ በደለኛ እንዳትሆን ተጠንቀቅ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘አጩዋ ማርያ ላፑን ላይይ ማቴዳ’ ጋደ፥ ህዬሳ እስራኤልያዉ ኢታ አይፍያን ጼላደ፥ አዉ አያነ ታልእያዋ ድጋናዉ ኢታ ቆፋይ ነ ዎዛናን ገለናዳን ናገታ። ሄዌ ዮፐ፥ እ ኔፐ መና ጎዳዉ ዋሳና፤ ሄዌ ነዉ ናጋራ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Ac'uwaa maariyaa laappuntsa laytsay mateedda› gaade, hiyyeesaa Israa'eeliyaw iita ayifiyaan s'eellaade, aw ayaanne tal"iyaawaa digganaw iita k'ofay ne wozanaan gelennaadan naagetta. Hewe d'ayooppe, I neeppe Med'inaa Godaw waassana; hewe new nagaraa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aco qanxxofe maariza laappunththa layththay gakkides» giidi metotanchcha intte ishata tal7e diggofte; hessa mala iita qofay intte wozinan geloppo; manqo gidida intte ishatas intte tal7ontta ixxiko istti pude Xoossaako waassiin inttes gome gidontta mala naagettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣጮ ቃንጾፌ ማሪዛ ላፑን ላይይ ጋኪዴስ» ጊዲ ሜቶታንቻ ኢንቴ ኢሻታ ታልኤ ዲጎፍቴ፤ ሄሳ ማላ ኢታ ቆፋይ ኢንቴ ዎዚናን ጌሎፖ፤ ማንቆ ጊዲዳ ኢንቴ ኢሻታስ ኢንቴ ታልኦንታ ኢጺኮ ኢስቲ ፑዴ ጾሳኮ ዋሲን ኢንቴስ ጎሜ ጊዶንታ ማላ ናጌቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አጮ ማርያ ላፑን ላይ ማትስ” ጋዳ፥ ማንቆ እስራኤለ አስ ታልኤ ድጎፋ፤ ሄሳ መላ ኢታ ቆፍ ነ ዎዛናን ገሎፖ። ነ እያዉ ታልኦና እፅን፥ እ ፆሳኮ ዬክኮ፥ ሄስ ነዉ ናጋራ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Aco maariya laapuntha laythi matis” gada, manqo Isra7eele asi tal7e diggofa; hessa mela iita qofi ne wozanan gelopo. Ne iyaw tal7onna ixin, I Xoossako yeekiko, hessi new nagara gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ዕዳ የሚሠረዝበት ሰባተኛው ዓመት ተቃርቧል” የሚል ክፉ ሐሳብ ዐድሮብህ፣ በችግረኛ ወንድምህ ላይ እንዳትጨክንና ምንም ሳትሰጠው እንዳትቀር፣ እርሱም በአንተ ላይ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጮኾ በደለኛ እንዳትሆን ተጠንቀቅ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዕዳ መሰረዣ ሰባተኛ ዓመት ደርሶአል በማለት ችግረኛ ወገንህን ብድር አትከልክለው፤ እንዲህ ያለ ክፉ ሐሳብም ወደ ልብህ አይግባ፤ ብድር መስጠትን ብትከለክል ችግረኛው ወገንህ ወደ እግዚአብሔር ይጮኻል፤ ስለዚህ በአንተ ላይ እንደ በደል ይቈጠርብሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘እታ ዕዳ ዝሕደገላ ሻውዐይቲ ዓመት ቀሪባ እያ’ ኢልኩም ንድኻ ሓውኩም ልቓሕ ኣይትኽልእዎ። ከምዙይ ዝበለ ኽፉእ ሓሳብ ኣብ ልብኹም ከይተሕድሩ። ዓይንኹም ኣብ ልዕሊኡ ኽፉእ ከይኸውን ንሱውን ብዛዕባኹም ናብ እግዚኣብሄር ከይጠርዕ፥ ሓጢኣት ከዓ ኸይኾነኩም ተጠንቐቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልብኻ ሓሳብ በሊያል ከይህልወካ ተጠንቀቕ፡ እታ ሳብዐይቲ ዓመት፡ ዓመት ሕድገት፡ ቀሪባ እያ፡ ዓይንኻ ድማ ኣብቲ ድኻ ሓውካ ይኽፍእ እሞ ገለ ኣይትህቦን። ንሱ ኸአ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኹሉ ተግባርካን ኢድካ ኣብ ዝዝርጋሕካሉ ኹሉን ኪባርኸካ እዩ። |