Deuteronomy 15:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ዘሎ ምድርኩም ኣብ ውሽጢ ሓደ ኻብ ሓደ ኻብ ኣሕዋትኩም ድኻ እንተ ኣልዩ፡ ልብኹም ኣይተርር፡ ነቲ ድኻ ሓውኹምውን ኢድኩም ኣይትዓጽዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰ​ጠህ ምድር ካሉ ከተ​ሞች በአ​ን​ዲ​ትዋ ውስጥ ከሚ​ኖሩ ከወ​ን​ድ​ሞ​ችህ አንዱ ቢቸ​ገር ልብ​ህን አታ​ጽና፤ ለወ​ን​ድ​ምህ ከመ​ስ​ጠት እጅ​ህን አት​መ​ልስ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር በሰጠህ በአገርህ ደጅ ውስጥ ከሚኖሩ ከወንድሞችህ አንዱ ቢደኸይ፥ ልብህን አታጽና፥ በድሀው ወንድምህ ላይ እጅህን አትጨብጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አምላክህ ጌታ በሚሰጥህ ምድር ላይ ካሉት ከተሞች በአንዲቱ ውስጥ ድኻ ቢኖር፥ በድኻ ወንድምህ ላይ ልብህን አትጨክንበት፤ ወይም እጅህን አትሰብስብበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ጋድያን ደእያ ቄር ካታማቱዋፐ ሀቃዋንነ ደእያ ህንተ ላገ እስራኤላቱዋ ግዶን እት አሳይ ህዬሶፐ፥ አዉ መቀ ኢቶፕተ፤ ቃይ ህንተ ኩሽያካ ሺሽ አኮፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa gadiyaan de'iyaa k'eeri katamatuwaappe hak'awaaninne de'iyaa hintte lagge Israa'eelatuwaa giddon itti Asay hiyyeesooppe, aw mek'etsaa iitoppite; k'ay hintte kushiyaakka shiishshi akkoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay inttes immiza biittaan intte diza katamata ubbaan Isra7eele asaappe issaadey metotishin be7ikko izi intte bagga gidida gishshas izas meqeth iitopite; qasse iza maaddanaappe intte kushe guye ekkofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታን ኢንቴ ዲዛ ካታማታ ኡባን ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኢሳዴይ ሜቶቲሺን ቤኢኮ ኢዚ ኢንቴ ባጋ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛስ ሜቄ ኢቶፒቴ፤ ቃሴ ኢዛ ማዳናፔ ኢንቴ ኩሼ ጉዬ ኤኮፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታን ደእያ ካታማታፐ እሱዋን ደእያ እስራኤለ አስ ማንቅድ በንትኮ፥ እያዉ ኡሎ ምኖፋ፤ ነ ኩሽያ ሺሻ ኤኮፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goday, ne Xoossay new immiya biittan de7iya katamatape issuwan de7iya Isra7eele asi manqidi bentiko, iyaw ulo minnofa; ne kushiya shiisha ekofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሚሰጥህ ምድር ላይ ካሉት ከተሞች በአንዲቱ ውስጥ ድኻ ቢኖር፣ በድኻ ወንድምህ ላይ ልብህን አታጨክንበት፤ ወይም እጅህን ወደ ኋላ አትሰብስብበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አምላክህ እግዚአብሔር በሚሰጥህ ምድር በምትኖርባቸው ከተሞች ሁሉ አንድ እስራኤላዊ ችግረኛ ሆኖ ቢገኝ የገዛ ወገንህ ስለ ሆነ አትጨክንበት፤ ገንዘብህንም አትንፈገው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ምድሪ፥ ኣብ ሓንቲ ኻብ ደገታትኩም ካብ ዝነብሩ ኣሕዋትኩም፥ ሓደ እንተ ደኸየ፥ ልብኹም ኣይተፅንዑሉ፤ ኣብ ልዕሊ ድኻ ሓውኩም፥ ኢድኩም ኣይትጨብጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝህበካ ምድሪ፡ ኣብ ሓንቲ ኻብ ደጌታትካ ሓደ ኻብ ኣሕዋትካ እንተ ደኸየ፡ ነቲ ድኻ ሓውካ ልብኻ ኣይተጽንዓሉ ኢድካውን ኣይትጨብጠሉ።