Deuteronomy 15:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ዘሎ ምድርኩም ኣብ ውሽጢ ሓደ ኻብ ሓደ ኻብ ኣሕዋትኩም ድኻ እንተ ኣልዩ፡ ልብኹም ኣይተርር፡ ነቲ ድኻ ሓውኹምውን ኢድኩም ኣይትዓጽዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አምላክህ እግዚአብሔር በሰጠህ ምድር ካሉ ከተሞች በአንዲትዋ ውስጥ ከሚኖሩ ከወንድሞችህ አንዱ ቢቸገር ልብህን አታጽና፤ ለወንድምህ ከመስጠት እጅህን አትመልስ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር በሰጠህ በአገርህ ደጅ ውስጥ ከሚኖሩ ከወንድሞችህ አንዱ ቢደኸይ፥ ልብህን አታጽና፥ በድሀው ወንድምህ ላይ እጅህን አትጨብጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አምላክህ ጌታ በሚሰጥህ ምድር ላይ ካሉት ከተሞች በአንዲቱ ውስጥ ድኻ ቢኖር፥ በድኻ ወንድምህ ላይ ልብህን አትጨክንበት፤ ወይም እጅህን አትሰብስብበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ጋድያን ደእያ ቄር ካታማቱዋፐ ሀቃዋንነ ደእያ ህንተ ላገ እስራኤላቱዋ ግዶን እት አሳይ ህዬሶፐ፥ አዉ መቀ ኢቶፕተ፤ ቃይ ህንተ ኩሽያካ ሺሽ አኮፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa gadiyaan de'iyaa k'eeri katamatuwaappe hak'awaaninne de'iyaa hintte lagge Israa'eelatuwaa giddon itti Asay hiyyeesooppe, aw mek'etsaa iitoppite; k'ay hintte kushiyaakka shiishshi akkoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay inttes immiza biittaan intte diza katamata ubbaan Isra7eele asaappe issaadey metotishin be7ikko izi intte bagga gidida gishshas izas meqeth iitopite; qasse iza maaddanaappe intte kushe guye ekkofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታን ኢንቴ ዲዛ ካታማታ ኡባን ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኢሳዴይ ሜቶቲሺን ቤኢኮ ኢዚ ኢንቴ ባጋ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛስ ሜቄ ኢቶፒቴ፤ ቃሴ ኢዛ ማዳናፔ ኢንቴ ኩሼ ጉዬ ኤኮፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታን ደእያ ካታማታፐ እሱዋን ደእያ እስራኤለ አስ ማንቅድ በንትኮ፥ እያዉ ኡሎ ምኖፋ፤ ነ ኩሽያ ሺሻ ኤኮፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goday, ne Xoossay new immiya biittan de7iya katamatape issuwan de7iya Isra7eele asi manqidi bentiko, iyaw ulo minnofa; ne kushiya shiisha ekofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሚሰጥህ ምድር ላይ ካሉት ከተሞች በአንዲቱ ውስጥ ድኻ ቢኖር፣ በድኻ ወንድምህ ላይ ልብህን አታጨክንበት፤ ወይም እጅህን ወደ ኋላ አትሰብስብበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አምላክህ እግዚአብሔር በሚሰጥህ ምድር በምትኖርባቸው ከተሞች ሁሉ አንድ እስራኤላዊ ችግረኛ ሆኖ ቢገኝ የገዛ ወገንህ ስለ ሆነ አትጨክንበት፤ ገንዘብህንም አትንፈገው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ምድሪ፥ ኣብ ሓንቲ ኻብ ደገታትኩም ካብ ዝነብሩ ኣሕዋትኩም፥ ሓደ እንተ ደኸየ፥ ልብኹም ኣይተፅንዑሉ፤ ኣብ ልዕሊ ድኻ ሓውኩም፥ ኢድኩም ኣይትጨብጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝህበካ ምድሪ፡ ኣብ ሓንቲ ኻብ ደጌታትካ ሓደ ኻብ ኣሕዋትካ እንተ ደኸየ፡ ነቲ ድኻ ሓውካ ልብኻ ኣይተጽንዓሉ ኢድካውን ኣይትጨብጠሉ። |