Deuteronomy 15:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ከምቲ እተመባጽዓካ፡ ይባርኸካ፡ ንብዙሓት ኣህዛብውን ከተለቅሕ ኢኻ፡ ግናኸ ኣይትልቃሕ። ንብዙሓት ኣህዛብ ከኣ ክትገዝእ ኢኻ፡ ንሳቶም ግና ኣይኪገዝኡኻን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ነገ​ረህ ይባ​ር​ክ​ሃል፤ ለብዙ አሕ​ዛ​ብም ብዙ ታበ​ድ​ራ​ለህ፤ አንተ ግን አት​በ​ደ​ርም፤ ብዙ አሕ​ዛ​ብ​ንም ትገ​ዛ​ለህ፤ አን​ተን ግን አይ​ገ​ዙ​ህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህም እግዚአብሔር ተስፋ እንደ ሰጠህ ይባርክሃል፤ ለብዙ አሕዛብም ታበድራለህ፥ አንተ ግን አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብንም ትገዛለህ፥ አንተን ግን አይገዙህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አምላክህ ጌታ በሰጠህ ተስፋ መሠረት ይባርክሃል፥ አንተም ለብዙ አሕዛብ ታበድራለህ ከማንም ግን አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብን ትገዛለህ ማንም ግን አንተን አይገዛህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ ጌዳዋዳን፥ እ ህንተና አንጃና፤ ዳሮ ካዉተይ ህንተፐ ታልአና፤ ሽን ህንተ እቱዋፐነ ታልእክታ። ቃይ ህንተ ካዉተቱዋ ሞዳና፥ ሽን እቱነ ህንተና ሞደና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo geeddawaadan, I hinttena anjjana; daro kawutetsay hintteppe tal"ana; shin hintte ittuwaappenne tal"ikkita. K'ay hintte kawutetsatuwaa mooddana, shin ittuunne hinttena mooddenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay inttes hidota qaalaa mala inttena anjjana; intte daro deretas tal7anashin isttafe oonappeka tal7e haa ekkeeta; qasseka intte kawoteththata haarana attiin oonikka inttena haarenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢንቴና ኣንጃና፤ ኢንቴ ዳሮ ዴሬታስ ታልኣናሺን ኢስታፌ ኦናፔካ ታልኤ ሃ ኤኬታ፤ ቃሴካ ኢንቴ ካዎቴታ ሃራና ኣቲን ኦኒካ ኢንቴና ሃሬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ ኦድዳይሳዳ ነና አንጃና፤ ዳሮ ካዎተት ህንተፈ ታልአና፥ ሽን ህንተ እሱዋፈካ ታልኤከታ። ቃስ ነ ካዎተታ ሃራና፥ ሽን እሶይካ ነና ሃረና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne Xoossay new odidaysada nena anjana; daro kawotethati hintefe tal7ana, shin hinte issuwafeka tal7eketa. Qassi ne kawotethata haarana, shin issoyka nena haarenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሰጠህ ተስፋ መሠረት ስለሚባርክህ፣ አንተ ለብዙ አሕዛብ ታበድራለህ እንጂ ከማንም አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብን ትገዛለህ እንጂ ማንም አንተን አይገዛህም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በሰጠው የተስፋ ቃል መሠረት ይባርክሃል፤ አንተ ለብዙ ሕዝቦች ገንዘብ ታበድራለህ፤ ነገር ግን ከእነርሱ ከማንኛውም ሰው አትበደርም፤ አንተ በብዙ ሕዝቦች ላይ የበላይነት ይኖርሃል፤ በአንተ ላይ ግን ማንም የበላይ አይሆንም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምቲ ዘተስፈወኩም ክባርኸኩም እዩ እሞ፥ ንስኻትኩም ንብዙሓት ህዝብታት ክተለቅሑ ኢኹም፥ ንስኻትኩም ግና ኣይትልቅሑን ኢኹም። ንብዙሓት ህዝብታት ክትገዝኡ ኢኹም፥ ንሳቶም ግና ኣይገዝኡኹምን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኸምቲ ዘተስፈወካ ኺባርኸካ እዩ እሞ፡ ንስኻ ድማ ንብዙሓት ህዝብታት ከተለቅሕ ኢኻ፡ ንስኻ ግና ኣይትልቃሕን። ንብዙሓት ህዝብታት ድማ ክትገዝእ ኢኻ፡ ንሳቶም ግና ኣይገዝኡኻን።