Deuteronomy 15:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ከምቲ እተመባጽዓካ፡ ይባርኸካ፡ ንብዙሓት ኣህዛብውን ከተለቅሕ ኢኻ፡ ግናኸ ኣይትልቃሕ። ንብዙሓት ኣህዛብ ከኣ ክትገዝእ ኢኻ፡ ንሳቶም ግና ኣይኪገዝኡኻን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር እንደ ነገረህ ይባርክሃል፤ ለብዙ አሕዛብም ብዙ ታበድራለህ፤ አንተ ግን አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብንም ትገዛለህ፤ አንተን ግን አይገዙህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህም እግዚአብሔር ተስፋ እንደ ሰጠህ ይባርክሃል፤ ለብዙ አሕዛብም ታበድራለህ፥ አንተ ግን አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብንም ትገዛለህ፥ አንተን ግን አይገዙህም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አምላክህ ጌታ በሰጠህ ተስፋ መሠረት ይባርክሃል፥ አንተም ለብዙ አሕዛብ ታበድራለህ ከማንም ግን አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብን ትገዛለህ ማንም ግን አንተን አይገዛህም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ ጌዳዋዳን፥ እ ህንተና አንጃና፤ ዳሮ ካዉተይ ህንተፐ ታልአና፤ ሽን ህንተ እቱዋፐነ ታልእክታ። ቃይ ህንተ ካዉተቱዋ ሞዳና፥ ሽን እቱነ ህንተና ሞደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo geeddawaadan, I hinttena anjjana; daro kawutetsay hintteppe tal"ana; shin hintte ittuwaappenne tal"ikkita. K'ay hintte kawutetsatuwaa mooddana, shin ittuunne hinttena mooddenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay inttes hidota qaalaa mala inttena anjjana; intte daro deretas tal7anashin isttafe oonappeka tal7e haa ekkeeta; qasseka intte kawoteththata haarana attiin oonikka inttena haarenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢንቴና ኣንጃና፤ ኢንቴ ዳሮ ዴሬታስ ታልኣናሺን ኢስታፌ ኦናፔካ ታልኤ ሃ ኤኬታ፤ ቃሴካ ኢንቴ ካዎቴታ ሃራና ኣቲን ኦኒካ ኢንቴና ሃሬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ ኦድዳይሳዳ ነና አንጃና፤ ዳሮ ካዎተት ህንተፈ ታልአና፥ ሽን ህንተ እሱዋፈካ ታልኤከታ። ቃስ ነ ካዎተታ ሃራና፥ ሽን እሶይካ ነና ሃረና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne Xoossay new odidaysada nena anjana; daro kawotethati hintefe tal7ana, shin hinte issuwafeka tal7eketa. Qassi ne kawotethata haarana, shin issoyka nena haarenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሰጠህ ተስፋ መሠረት ስለሚባርክህ፣ አንተ ለብዙ አሕዛብ ታበድራለህ እንጂ ከማንም አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብን ትገዛለህ እንጂ ማንም አንተን አይገዛህም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በሰጠው የተስፋ ቃል መሠረት ይባርክሃል፤ አንተ ለብዙ ሕዝቦች ገንዘብ ታበድራለህ፤ ነገር ግን ከእነርሱ ከማንኛውም ሰው አትበደርም፤ አንተ በብዙ ሕዝቦች ላይ የበላይነት ይኖርሃል፤ በአንተ ላይ ግን ማንም የበላይ አይሆንም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምቲ ዘተስፈወኩም ክባርኸኩም እዩ እሞ፥ ንስኻትኩም ንብዙሓት ህዝብታት ክተለቅሑ ኢኹም፥ ንስኻትኩም ግና ኣይትልቅሑን ኢኹም። ንብዙሓት ህዝብታት ክትገዝኡ ኢኹም፥ ንሳቶም ግና ኣይገዝኡኹምን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኸምቲ ዘተስፈወካ ኺባርኸካ እዩ እሞ፡ ንስኻ ድማ ንብዙሓት ህዝብታት ከተለቅሕ ኢኻ፡ ንስኻ ግና ኣይትልቃሕን። ንብዙሓት ህዝብታት ድማ ክትገዝእ ኢኻ፡ ንሳቶም ግና ኣይገዝኡኻን። |