Deuteronomy 15:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካባኻትኩም ድኻ ኣብ ዘይህልወሉ እዋን እንተዘይኮይኑ፤ እግዚኣብሄር ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ርስቲ ጌርኩም ክትወርስዋ ዝህበኩም ምድሪ ብዙሕ ኪባርኸኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትወ​ር​ሳት ዘንድ ርስት አድ​ርጎ በሚ​ሰ​ጥህ ምድር ላይ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈጽሞ ይባ​ር​ክ​ሃ​ልና በመ​ካ​ከ​ልህ ድሃ አይ​ኖ​ርም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህም እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ ርስት አድርጎ በሰጠህ ምድር ላይ እግዚአብሔር በእውነት ይባርክሃልና አንተ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ቃል ፈጽመህ ብትሰማ፥ ታደርጋትም ዘንድ ዛሬ የማዝዝህን ይህችን ትእዛዝ ሁሉ ብትጠብቅ፥ በመካከልህ ድሀ አይኖርም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ነገር ግን አምላክህ ጌታ ትወርሳት ዘንድ ርስት አድርጎ በሚሰጥህ ምድር ውስጥ አብዝቶ ስለሚባርክህ፥ በመካከልህ ድኻ አይኖርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ቃላዉ አዛዘቶፐ፥ ታን ሀች ህንተና አዛዝያ አዛዞ ኡባ ባለናን ኦፐ፥ ህንተ ግዶን እት አሳይነ ህዬሰና። አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ላታናዳን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተዉ አቆ ኦደ እምያ ጋድያን መና ጎዳይ ህንተና አንጃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa k'aalaw azazettooppe, taani hachchi hinttena azaziyaa azazo ubbaa balenaan ootsooppe, hintte giddon itti asaynne hiyyeesenna. Ayaw gooppe, hintte laattanaadan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttew ak'o ootsiide immiyaa gadiyaan Med'inaa Goday hinttena anjjana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hach ta inttena azaziza azazota ubbaan GODAA intte Xoossaas intte azazettizayta gidikko GODAA intte Xoossi inttena keehi anjjana gishshas izi inttes xinxxo histti immiza biittayn intte garsan manqoy deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃች ታ ኢንቴና ኣዛዚዛ ኣዛዞታ ኡባን ጎዳ ኢንቴ ጾሳስ ኢንቴ ኣዛዜቲዛይታ ጊዲኮ ጎዳ ኢንቴ ጾሲ ኢንቴና ኬሂ ኣንጃና ጊሻስ ኢዚ ኢንቴስ ጺንጾ ሂስቲ ኢሚዛ ቢታይን ኢንቴ ጋርሳን ማንቆይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ ላታና መላ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ አቆ ኦድ እምያ ቢታን፥ ጎዳይ ነና አንጃና ግሾ ነ ግዶን ማንቆይ ዴና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne laattana mela Goday, ne Xoossay new aqo oothidi immiya biittan, Goday nena anjana gisho ne giddon manqoy deenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ትወርሳት ዘንድ ርስት አድርጎ በሚሰጥህ ምድር ውስጥ አብዝቶ ስለሚባርክህ፣ በመካከልህ ድኻ አይኖርም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ዛሬ በማዝህ ትእዛዞች ሁሉ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ታዛዥ ሆነህ ብትገኝ፥ እግዚአብሔር አብዝቶ ስለሚባርክህ እርሱ በርስትነት በሚሰጥህ ምድር በመካከልህ ድኻ አይኖርም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዘውርሰኩም ምድሪ፥ እግዚኣብሄር ብርግፅ ክባርኸኩም እዩ። እዝ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ዅሉ ትእዛዛት ሓልውዎን ፈፅምዎን፤ ንቓል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ተጠንቂቕኩም ደኣ ስምዕዎ እምበር፥ ኣብ ማእኸልኩም ድኻ ኣይርከበኩምን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንርስቲ ኽትወርሳ ዚህበካ ምድሪ፡ እግዚኣብሄር ብርግጽ ኪባርኸካ እዩ እሞ፡ ድኻ ኣይርከበካን እዩ።