Deuteronomy 15:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓመት ዓመት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብታ እግዚኣብሄር ዚሓርየላ ቦታ፡ ንስኻን ቤትካን ትበልዕዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ አንተና ቤተ ሰብህ በየዓመቱ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ብላው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ አንተና ቤተ ሰብህ በየዓመቱ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ብሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ በሚመርጠው ስፍራ አንተና ቤተሰብህ በየዓመቱ በአምላክህ በጌታ ፊት ትበሉታላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔንነ ነ ሶ አሳይ ጾሳይ ዶርያ ሳኣን መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስንን ሄዋንታ ላይን ላይን ሚተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeninne ne soo Asay S'oossay dooriyaa sa'aan Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsan hewantta laytsan laytsan miite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neninne neso asay GODAA ne Xoossay dooridasohon GODAA intte Xoossaa sinththan layththan layththan heyta miite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒኔ ኔሶ ኣሳይ ጎዳ ኔ ጾሳይ ዶሪዳሶሆን ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ላይን ላይን ሄይታ ሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነነ ነ ሶ አሳይ ጎዳይ ዶርያ በሳን ጎዳ፥ ነ ፆሳ ስንን ሄሳታ ላይን ላይን ማ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nenne ne soo asay Goday dooriya bessan Godaa, ne Xoossaa sinthan hessata laythan laythan ma. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ በሚመርጠው ስፍራ አንተና ቤተ ሰብህ በየዓመቱ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ትበሉታላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱንም እግዚአብሔር በሚመርጠው ቦታ በየዓመቱ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ከቤተሰብህ ጋር ትበላቸዋለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ እግዚኣብሄር ዝሓረዮ ቦታ በብዓመቱ ንስኻትኩምን ስድራኹምን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኴንኩም ብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ እግዚኣብሄር ዝሐረዮ ቦታ ዓመት ንዓመት ንስኻን ስድራ ቤትካን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኳንካ ብልዓዮ። |