Deuteronomy 15:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣገባብ ምፍታሕ ድማ ከምዚ እዩ፡ ንብጻዩ ገለ ኣለቃሒ ዘልቅሖ ዘበለ ይፈትሖ፤ ካብ ብጻዩ ወይ ካብ ሓዉ ከይጠልቦ ይኽእል እዩ፤ ምድሓን እግዚኣብሄር ይበሃል እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለም​ሕ​ረ​ቱም የሚ​ገባ ትእ​ዛዝ ይህ ነው፤ ባል​ን​ጀ​ራህ ወይም ወን​ድ​ምህ የሚ​ከ​ፍ​ል​ህን ገን​ዘብ ሁሉ አት​ከ​ፈል፤ የአ​ም​ላ​ክህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምሕ​ረት ተብ​ላ​ለ​ችና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለምሕረቱም የሚገባ ወግ ይህ ነው፤ አበዳሪ ሁሉ ለባልንጀራው ያበደረውን ይተዋል፤ የእግዚአብሔር ይቅርታ ታውጆአልና ያበደረውን ከባልንጀራው ወይም ከወንድሙ አይሻ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አፈጻጸሙም የሚከተለው ነው፦ አበዳሪ ሁሉ ለባልጀራውም ያበደረውን ይተዋል፥ ጌታ የዕዳ ምሕረት አውጆአልና፥ ያበደረውን ከባልንጀራው ወይም ከወንድሙ ዕዳውን እንዲከፍለው አይጠይቀው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ አጩዋ ማራና ዎጋይ ሀዋ: ባረ ላገ እስራኤልያዉ ታልኤዳ አይ አሳይነ ሄ አጩዋ ማሮ። መና ጎዳ ማሮተይ አዋየቴዳ ድራዉ፥ ታልኤዳዌ ባረ ላገ እስራኤላዉ ዎይ ባረ እሻዉ ታልኤዳባ ኦቾፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte ac'uwaa maarana wogay hawaa: bare lagge Israa'eeliyaw tal"eedda ay asaynne he ac'uwaa maaro. Med'inaa Godaa maarotetsay awaayeteedda diraw, tal"eeddawe bare lagge Israa'eelaw woy bare ishaw tal"eeddabaa oochchoppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aggishe histti aggite; ba bagga Isra7eele asaas miishshe tal7idaadey wuri ba tal7idayssa izaades maaro; GODAY acoy maarettiza layththa giidi awajjida gishshas ba tal7ida miishshaa zaari ekkanaas koyoppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣጊሼ ሂስቲ ኣጊቴ፤ ባ ባጋ ኢስራኤሌ ኣሳስ ሚሼ ታልኢዳዴይ ዉሪ ባ ታልኢዳይሳ ኢዛዴስ ማሮ፤ ጎዳይ ኣጮይ ማሬቲዛ ላይ ጊዲ ኣዋጂዳ ጊሻስ ባ ታልኢዳ ሚሻ ዛሪ ኤካናስ ኮዮፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አጮ ማራና ዎጋይ ሀይሳ፤ እስራኤለ ግድዳ ባ እሻስ ታልእዳ ኦንካ ሄ አጩዋ ማሮ። ጎዳ ማሮተይ አዋጀትዳ ግሾ፥ እስራኤለ ግድዳ ባ እሻስ ታልእዳ ባ ታልእያ ኦይቾፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne aco maarana wogay haysa; Isra7eele gidida ba ishaas tal7ida oonika he acuwa maaro. Godaa maarotethay awaajetida gisho, Isra7eele gidida ba ishaas tal7ida ba tal7iya oychofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አፈጻጸሙም እንደሚከተለው ነው፤ እያንዳንዱ አበዳሪ ለእስራኤላዊ ባልንጀራው ያበደረውን ይተውለት፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) የዕዳ ምሕረት ዐውጇልና፣ አበዳሪው፣ እስራኤላዊ ባልንጀራውን ወይም ወንድሙን ዕዳውን እንዲከፍለው አይጠይቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አፈጻጸሙም እንደሚከተለው ነው፤ ለእስራኤላዊ ወገኑ ገንዘብ ያበደረ ሁሉ ያበደረውን ብድር ይሰርዝለት፤ እግዚአብሔር የዕዳ መሰረዣ ዓመት ነው ብሎ ያወጀበት ዓመት ስለ ሆነ ከእስራኤላዊ ወገኑ ያበደረውን ገንዘብ ለመቀበል አይፈልግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዝ ዝስዕብ ጌርኩም መሓርዎ፦ ነፍሲ ወከፍ መለቅሒ እቲ ንብፃዩ ዘለቅሖ ይሕደገሉ፤ እግዚኣብሄር ስርየት ዕዳ ኣዊጁ እዩ እሞ፥ እቲ መለቅሒ ኻብ ብፃዩን ካብ ሓዉን ኣይድለዮ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ናይ ሕድገት ነገር ከአ እዚ እዩ፡ ነፍሲ ወከፍ መለቅሒ እቲ ንብጻዩ ዘለቅሔ ይሕደገሉ፡ ናይ እግዚኣብሄር ሕድገት ተአውጁ እዩ እሞ፡ ካብ ብጻዩን ሓውን ኣይድለዮ።