Deuteronomy 15:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ጕንዲ ወሲድካ ብእዝኑ ናብ ኣፍ ደገ ኣእትዎ፡ ንሱ ድማ ንዘለኣለም ባርያኻ ኪኸውን እዩ። ንገረድካ ድማ ከምኡ ክትገብር ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ ወስፌ ወስደህ በቤትህ በር ላይ ጆሮውን ትበሳዋለህ፤ ለዘለዓለምም ባሪያ ይሆንልሃል። በሴት ባሪያህም ደግሞ እንዲሁ ታደርጋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ ወስፌ ወስደህ በቤትህ በር ላይ ጆሮውን ትበሳዋለህ፥ ለዘላለምም ባሪያ ይሆንልሃል። በሴት ባሪያህ ደግሞ እንዲሁ ታደርጋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጆሮውን ከቤትህ መዝጊያ ላይ በማስደገፍ በወስፌ ትበሳዋለህ፤ ከዚያም ዕድሜ ልኩን አገልጋይህ ይሆናል። በሴት አገልጋይህም ላይ እንደዚሁ አድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፐንገ አ አፋደ፥ ጎ አካደ፥ አ ሀይ ሉካ። ያቶፐ እ ነዉ መናዉካ አይልያ ግዳናዋ። ቃይ አይልያ ግድያ ማጫንዉካ ሄዋዳን ኦ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | pengge Aa afaade, gootsaa akkaade, Aa haytsaa lukka. Yaatooppe I new med'inawukka ayiliyaa gidanawaa. K'ay ayiliyaa gidiyaa mac'c'aaniwukka hewaadan ootsa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | neni iza neso penge efada iza hayththaa ne penge sanqqa bolla woththada wosfera lukka; Hessafe guye izi ba de7o layth ubbaan nees aylle gido; qasseka aylle gidiza maccassaska hessaththo ooththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢዛ ኔሶ ፔንጌ ኤፋዳ ኢዛ ሃይ ኔ ፔንጌ ሳንቃ ቦላ ዎዳ ዎስፌራ ሉካ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ባ ዴኦ ላይ ኡባን ኔስ ኣይሌ ጊዶ፤ ቃሴካ ኣይሌ ጊዲዛ ማጫሳስካ ሄሳ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ፐንገ ኤፋዳ፥ ጎ ኤካዳ፥ እያ ሀይ ሉካ። ያትኮ፥ እ ነዉ መርናዉ አይለ ግዳና፤ ቃስ ማጫ አይለስካ ሄሳዳ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | iya penge efada, goothi ekada, iya haytha luka. Yaatiko, I new merinaw aylle gidana; qassi macca aylleska hessada ootha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጆሮውን ከቤትህ መዝጊያ ላይ በማስደገፍ በወስፌ ትበሳዋለህ፤ ከዚያም ዕድሜ ልኩን አገልጋይህ ይሆናል። በሴት አገልጋይህም ላይ እንደዚሁ አድርግ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ከሆነ ወደ ቤትህ ደጃፍ ወስደህ ጆሮውን በወስፌ ብሳው፤ ከዚያም በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ የአንተ ባሪያ ይሆናል፤ ለሴት ባሪያህም ቢሆን ይህንኑ አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ፥ መስፈ ውሰድ እሞ እዝኑ ኣብ ማዕፆ ጌርካ ስቘሮ፤ ንሓዋሩውን ግዙእኻ ይኹን። ነታ ባርያኻውን ከምኡ ግበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝኸውን እዩ፡ መስፈ ውሰድ እሞ እዝኑ ኣብ ማዕጾ ጌርካ ኣንኩሎ ንሓዋሩ ባርያኻ ይኹን። ነታ ባርያኻውን ከምኡ ግበራ። |