Deuteronomy 15:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ጕንዲ ወሲድካ ብእዝኑ ናብ ኣፍ ደገ ኣእትዎ፡ ንሱ ድማ ንዘለኣለም ባርያኻ ኪኸውን እዩ። ንገረድካ ድማ ከምኡ ክትገብር ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ ወስፌ ወስ​ደህ በቤ​ትህ በር ላይ ጆሮ​ውን ትበ​ሳ​ዋ​ለህ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም ባሪያ ይሆ​ን​ል​ሃል። በሴት ባሪ​ያ​ህም ደግሞ እን​ዲሁ ታደ​ር​ጋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ ወስፌ ወስደህ በቤትህ በር ላይ ጆሮውን ትበሳዋለህ፥ ለዘላለምም ባሪያ ይሆንልሃል። በሴት ባሪያህ ደግሞ እንዲሁ ታደርጋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጆሮውን ከቤትህ መዝጊያ ላይ በማስደገፍ በወስፌ ትበሳዋለህ፤ ከዚያም ዕድሜ ልኩን አገልጋይህ ይሆናል። በሴት አገልጋይህም ላይ እንደዚሁ አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፐንገ አ አፋደ፥ ጎ አካደ፥ አ ሀይ ሉካ። ያቶፐ እ ነዉ መናዉካ አይልያ ግዳናዋ። ቃይ አይልያ ግድያ ማጫንዉካ ሄዋዳን ኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) pengge Aa afaade, gootsaa akkaade, Aa haytsaa lukka. Yaatooppe I new med'inawukka ayiliyaa gidanawaa. K'ay ayiliyaa gidiyaa mac'c'aaniwukka hewaadan ootsa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) neni iza neso penge efada iza hayththaa ne penge sanqqa bolla woththada wosfera lukka; Hessafe guye izi ba de7o layth ubbaan nees aylle gido; qasseka aylle gidiza maccassaska hessaththo ooththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢዛ ኔሶ ፔንጌ ኤፋዳ ኢዛ ሃይ ኔ ፔንጌ ሳንቃ ቦላ ዎዳ ዎስፌራ ሉካ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ባ ዴኦ ላይ ኡባን ኔስ ኣይሌ ጊዶ፤ ቃሴካ ኣይሌ ጊዲዛ ማጫሳስካ ሄሳ ኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ፐንገ ኤፋዳ፥ ጎ ኤካዳ፥ እያ ሀይ ሉካ። ያትኮ፥ እ ነዉ መርናዉ አይለ ግዳና፤ ቃስ ማጫ አይለስካ ሄሳዳ ኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) iya penge efada, goothi ekada, iya haytha luka. Yaatiko, I new merinaw aylle gidana; qassi macca aylleska hessada ootha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጆሮውን ከቤትህ መዝጊያ ላይ በማስደገፍ በወስፌ ትበሳዋለህ፤ ከዚያም ዕድሜ ልኩን አገልጋይህ ይሆናል። በሴት አገልጋይህም ላይ እንደዚሁ አድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ከሆነ ወደ ቤትህ ደጃፍ ወስደህ ጆሮውን በወስፌ ብሳው፤ ከዚያም በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ የአንተ ባሪያ ይሆናል፤ ለሴት ባሪያህም ቢሆን ይህንኑ አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ፥ መስፈ ውሰድ እሞ እዝኑ ኣብ ማዕፆ ጌርካ ስቘሮ፤ ንሓዋሩውን ግዙእኻ ይኹን። ነታ ባርያኻውን ከምኡ ግበር።
Amharic Tigrinya 2011 ዝኸውን እዩ፡ መስፈ ውሰድ እሞ እዝኑ ኣብ ማዕጾ ጌርካ ኣንኩሎ ንሓዋሩ ባርያኻ ይኹን። ነታ ባርያኻውን ከምኡ ግበራ።