Deuteronomy 15:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓውካ እብራዊ ሰብኣይ ወይ እብራዊት ሰበይቲ እንተ ተሸጠልካ እሞ ንሽዱሽተ ዓመት እንተ ኣገልገለካ። ሽዑ ኣብ ሻብዓይ ዓመት ካባኻ ሓራ ክትገድፎ ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተም ወንድምህን ዕብራዊዉን ወይም ዕብራዊቱን ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግሉህ፤ በሰባተኛውም ዓመት ከአንተ ዘንድ አርነት አውጥተህ ልቀቀው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም ወንድምህን ዕብራዊውን ወይም ዕብራዊቱን ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግሉህ፤ በሰባተኛውም ዓመት ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ወንድምህን ዕብራዊውን ወይም ዕብራዊቱን ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግሉህ፥ በሰባተኛው ዓመት ነጻ አውጣው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን አቱማ ግድና ማጫ ግድና፥ ነ ዳቦ እስራኤልያ አሳ አይልያ ኦደ ሻሞፐ፥ እ ነዉ ኡሱፑን ላይ ኦ፤ ላፑን ላይን አይለተፐ ከሳ የዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni attuma gidina mac'c'a gidina, ne dabbo Israa'eeliyaa asaa ayiliyaa ootsaade shammooppe, I new usuppun laytsaa ootso; laappuntsa laytsan ayiletetsaappe kessa yedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Adde gidiin macca gidiin ne bagga gidida Isra7eele asaappe issi asi ayllettanaas bana nees bayzikko izi nees usuppun layth ooththidaappe guye laappunththa layththan iza aylleteththafe kessa yedda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዴ ጊዲን ማጫ ጊዲን ኔ ባጋ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኢሲ ኣሲ ኣይሌታናስ ባና ኔስ ባይዚኮ ኢዚ ኔስ ኡሱፑን ላይ ኦዳፔ ጉዬ ላፑን ላይን ኢዛ ኣይሌቴፌ ኬሳ ዬዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አደ ግድን ማጫ ግድን፥ እስራኤለ አስ፥ አይለ ኦድ ሻምኮ፥ እ ነዉ ኡሱፑን ላይ ኦ፤ ላፑን ላይን አይለተፈ ላአ ከዮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Adde gidin macca gidin, Isra7eele asi, aylle oothidi shammiko, I new usupun laythi ootho; laapuntha laythan aylletethafe la77a keyo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወገንህ የሆነ ዕብራዊ ወንድን ወይም ሴትን ገዝተህ ስድስት ዓመት ካገለገለህ፣ በሰባተኛው ዓመት ዐርነት አውጣው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ወንድም ሆነ ሴት ከእስራኤላውያን ወገን አንድ ሰው ራሱን ባሪያ አድርጎ ለአንተ ቢሸጥልህ፥ ከስድስት ዓመት አገልግሎት በኋላ በሰባተኛው ዓመት ነጻ ታወጣዋለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ዕብራዊ ሓውኩም፥ ሰብኣይ ኮነ ሰበይቲ፥ ኣባኻትኩም እንተ ተሸጠ፥ ሽዱሽተ ዓመት ምስ ተገዝአኩም፥ በታ ሻውዐይቲ ዓመት ሓራ ኣውፂእኹም ሕደግዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብራዊ ሓውካ ወይ እብራዊት ኣቦኻ እንተ ተሸጠ፡ ሹዱሽተ ዓመት ይገዛእካ፡ በታ ሳብዐይቲ ዓመት ካባኻ ሓራ ኣውጺእካ ሕደጎ። |