Deuteronomy 15:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብርግጽ ሀቦ፣ እንተ ሂብካዮ ድማ ልብኻ ኣይኪሓዝን እዩ፣ ከመይሲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ በዚ ነገር እዚ ብዅሉ ግብርታትካን ብዅሉ ኢድካ ኣብ እተገብረሉ ነገራትን ኪባርኸካ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እጅ​ህን በም​ት​ጥ​ል​በት ሁሉ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ​ዚህ በሥ​ራህ ሁሉ ይባ​ር​ክ​ሃ​ልና ፈጽ​መህ ስጠው፤ የለ​መ​ነ​ህ​ንም ያህል አበ​ድ​ረው፤ በሰ​ጠ​ኸ​ውም ጊዜ በል​ብህ አት​ጸ​ጸት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እጅህን በምትጥልበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ስለዚህ በሥራህ ሁሉ ይባርክሃልና ፈጽመህ ስጠው፥ በሰጠኸውም ጊዜ በልብህ አትጸጸት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይልቅስ ያለ ቅሬታ በለጋስነት በልግስና ስጠው፤ ከዚህም የተነሣ ጌታ አምላክህ በሥራህ ሁሉና እጅህ ባረፈበት በማናቸውም ነገር ይባርክሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን አዉ ጮ እማ፤ ኔን አዉ እምያ ዎደ፥ ነ ዎዛናን አያዉ እማይታ ጎፓ፤ ያቶፐ፥ ህንተ ኦሶ ኡባን፥ ህንተ ኦይቄዳዋን የዳባን ኡባን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና አንጃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni aw c'oo imma; neeni aw immiyaa wode, ne wozanaan ayaw immayttaa gooppa; yaatooppe, hintte ooso ubbaan, hintte oyk'k'eeddawaan yed'd'eeddaban ubbaan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena anjjana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte izas coo kiyateth immite; intte izas immishe intte wozinan modhettontta immite; histtiko intte ooso ubbaaninne intte kushey bochchida miish ubbaan GODAA intte Xoossay inttena anjjana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኢዛስ ጮ ኪያቴ ኢሚቴ፤ ኢንቴ ኢዛስ ኢሚሼ ኢንቴ ዎዚናን ሞቶንታ ኢሚቴ፤ ሂስቲኮ ኢንቴ ኦሶ ኡባኒኔ ኢንቴ ኩሼይ ቦቺዳ ሚሽ ኡባን ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ኣንጃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ እያዉ ኬሀተን እማ፤ ነ ዎዛናን አይስ እምያና ጋዳ ኡዘቶፋ። ሄሳ ነ ኦኮ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነና ኦይክዳባን የዳባን ኡባን አንጃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne iyaw keehatethan imma; ne wozanan ayis immiyana gada uuzettofa. Hessa ne oothiko, Goday ne Xoossay nena oykidaban yedhidaban ubban anjana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በልግስና ስጠው፤ ስትሰጠውም ልብህ አይጸጸት፤ ከዚህም የተነሣ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሥራህ ሁሉና እጅህ ባረፈበት በማናቸውም ነገር ይባርክሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይልቅስ ያለ ቅርታ በለጋሥነት ስጥ፤ ይህን ብታደርግ አምላክህ እግዚአብሔር በምትሠራው ሥራና በምታደርገው ድርጊት ሁሉ ይባርክሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፈቲኹም ሃብዎ፤ ንእኡ ብምሃብኩምውን ልብኹም ኣይናሳሕ፤ በዝ ምኽንያት እዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ብዅሉ ስራሕኹምን ተግባር ኢድኩምን ክባርኸኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ድኻታት ኣብ ማእከል ሃገር ኣይሰኣኑን እዮም እሞ፡ ስለዚ ነቲ ኣብ ሃገርካ ዘሎ ሓውካን ሽጉርካን ድኻኻን ኢድካ ኣጸቢቕካ ኽፈተሉ፡ ኢለ እእዝዘካ ኣሎኹ።