Deuteronomy 15:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብርግጽ ሀቦ፣ እንተ ሂብካዮ ድማ ልብኻ ኣይኪሓዝን እዩ፣ ከመይሲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ በዚ ነገር እዚ ብዅሉ ግብርታትካን ብዅሉ ኢድካ ኣብ እተገብረሉ ነገራትን ኪባርኸካ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እጅህን በምትጥልበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ስለዚህ በሥራህ ሁሉ ይባርክሃልና ፈጽመህ ስጠው፤ የለመነህንም ያህል አበድረው፤ በሰጠኸውም ጊዜ በልብህ አትጸጸት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እጅህን በምትጥልበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ስለዚህ በሥራህ ሁሉ ይባርክሃልና ፈጽመህ ስጠው፥ በሰጠኸውም ጊዜ በልብህ አትጸጸት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይልቅስ ያለ ቅሬታ በለጋስነት በልግስና ስጠው፤ ከዚህም የተነሣ ጌታ አምላክህ በሥራህ ሁሉና እጅህ ባረፈበት በማናቸውም ነገር ይባርክሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን አዉ ጮ እማ፤ ኔን አዉ እምያ ዎደ፥ ነ ዎዛናን አያዉ እማይታ ጎፓ፤ ያቶፐ፥ ህንተ ኦሶ ኡባን፥ ህንተ ኦይቄዳዋን የዳባን ኡባን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና አንጃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni aw c'oo imma; neeni aw immiyaa wode, ne wozanaan ayaw immayttaa gooppa; yaatooppe, hintte ooso ubbaan, hintte oyk'k'eeddawaan yed'd'eeddaban ubbaan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena anjjana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte izas coo kiyateth immite; intte izas immishe intte wozinan modhettontta immite; histtiko intte ooso ubbaaninne intte kushey bochchida miish ubbaan GODAA intte Xoossay inttena anjjana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢዛስ ጮ ኪያቴ ኢሚቴ፤ ኢንቴ ኢዛስ ኢሚሼ ኢንቴ ዎዚናን ሞቶንታ ኢሚቴ፤ ሂስቲኮ ኢንቴ ኦሶ ኡባኒኔ ኢንቴ ኩሼይ ቦቺዳ ሚሽ ኡባን ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ኣንጃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ እያዉ ኬሀተን እማ፤ ነ ዎዛናን አይስ እምያና ጋዳ ኡዘቶፋ። ሄሳ ነ ኦኮ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነና ኦይክዳባን የዳባን ኡባን አንጃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne iyaw keehatethan imma; ne wozanan ayis immiyana gada uuzettofa. Hessa ne oothiko, Goday ne Xoossay nena oykidaban yedhidaban ubban anjana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በልግስና ስጠው፤ ስትሰጠውም ልብህ አይጸጸት፤ ከዚህም የተነሣ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሥራህ ሁሉና እጅህ ባረፈበት በማናቸውም ነገር ይባርክሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይልቅስ ያለ ቅርታ በለጋሥነት ስጥ፤ ይህን ብታደርግ አምላክህ እግዚአብሔር በምትሠራው ሥራና በምታደርገው ድርጊት ሁሉ ይባርክሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፈቲኹም ሃብዎ፤ ንእኡ ብምሃብኩምውን ልብኹም ኣይናሳሕ፤ በዝ ምኽንያት እዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ብዅሉ ስራሕኹምን ተግባር ኢድኩምን ክባርኸኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድኻታት ኣብ ማእከል ሃገር ኣይሰኣኑን እዮም እሞ፡ ስለዚ ነቲ ኣብ ሃገርካ ዘሎ ሓውካን ሽጉርካን ድኻኻን ኢድካ ኣጸቢቕካ ኽፈተሉ፡ ኢለ እእዝዘካ ኣሎኹ። |