Deuteronomy 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓሰማ ኸኣ፡ ሸኾናኡ ይመቓቕል፡ ግናኸ ቈርበት ስለ ዘይሓክኽ፡ ንዓኻትኩም ርኹስ እዩ። ካብ ስጋኦም ኣይትብላዕ፡ ምዉት ስጋኦም እውን ኣይትበልዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርያም፥ ሰኰናው ስለተሰነጠቀ፥ ጥፍሩም ከሁለት ስለተከፈለ፥ ነገር ግን ሰለማያመሰኳ፥ እርሱ ለእናንተ ርኩስ ነው፤ ሥጋዉን አትብሉ፤ በድኑንም አትንኩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርያም፥ ሰኮናው ስለ ተሰነጠቀ ነገር ግን ስላላመሰኳ እርሱ ለእናንተ ርኩስ ነው፤ ሥጋውን አትብሉ፥ በድኑንም አትንኩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐሣማም፥ ምንም እንኳ ሰኰናው የተሰነጠቀ ቢሆንም ስለማያመሰኩህ፥ እርሱ ለእናንተ ንጹሕ አይደለም፤ የእነዚህን ሥጋ አትብሉ፤ ጥምባቸውንም አትንኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጉዱንይካ ጹጉንይ ጳልቀ ግዶፐነ ዋሞተና ድራዉ፥ እ ህንተንቶ ቱና። አ አሹዋ ሞፕተ፤ አ ባኩታካ ቦቾፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Guduntsaykka s'uguntsay p'alk'k'etsaa gidooppenne waammotenna diraw, I hinttenttoo tuna. Aa ashuwaa mooppite; Aa bakkutaakka bochchoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gudunththa qinccifilley phalqeth gidikkoka banchikontta gishshas izi hankko tunatara issife qoodettees; haytantta mala medosata moopitenne isttas ahakka bochchofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጉዱን ቂንጪፊሌይ ጳልቄ ጊዲኮካ ባንቺኮንታ ጊሻስ ኢዚ ሃንኮ ቱናታራ ኢሲፌ ቆዴቴስ፤ ሃይታንታ ማላ ሜዶሳታ ሞፒቴኔ ኢስታስ ኣሃካ ቦቾፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጉዱንስ ሹቁለይ ጳልቀ፥ ሽን ዋሞቶና ግሾ እ ህንተዉ ቱና። እያ አሹዋ ሞፓ፤ እያ ባዉታ ቦቾፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gudunthos shuquley phalqethi, shin waammotonna gisho I hintew tuna. Iya ashuwa moopa; iya bawuta bochofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐሳማም እንደዚሁ ርኩስ ነው፤ ምንም እንኳ ሰኰናው የተሰነጠቀ ቢሆንም፣ ስለማያመሰኳ፣ እርሱ ለእናንተ ንጹሕ አይደለም፤ የእነዚህን ሥጋ አትብሉ፤ ጥምባቸውንም አትንኩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐሣማዎችን አትብሉ፤ እነርሱ ሰኮናቸው የተከፈለ ቢሆንም ስለማያመሰኩ የረከሱ ሆነው ይቈጠራሉ፤ እንደነዚህ ያሉትን እንስሶች መብላት ይቅርና በድናቸውን እንኳ አትንኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓሰማ፥ ሸዀናኣ ዝተሰንጠቐ እዩ፤ ግና ኣይተመዅስዕን እያ፤ ንሳ ንኣኻትኩም ርኽስቲ እያ። ስጋኣ ኣይትብልዑ፤ በድናውን ኣይትንክኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሐሰማ ንሳ ሸኾናኣ ምቑል እዩ፡ ግናኸ ኣይተመጉስዕን እያ ፡ ንሳ ንኣኻትኩም ርኽስቲ እያ፡ ካብ ስጋኤን ኣይትብልዑ፡ ገምበንውን ኣይትተንክዩ። |