Deuteronomy 14:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቶም ጨፍሊቖም ዚሓክኹ ወይስ ካብቶም ጭፍራ ዚመቕሉ ኣይክትበልዕዎን ኢኹም፤ ከም ገመልን ሓርማዝን ኮኖን፤ ንሳቶም ነቲ ቘርበት ይሓክኹ፡ ጽፍሪ ግና ኣይመቓቕሉን እዮም። ስለዚ ንዓኻትኩም ርኹሳት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ከሚ​ያ​መ​ሰኩ ወይም ሰኰ​ና​ቸው ከተ​ሰ​ነ​ጠቀ እነ​ዚ​ህን አት​በ​ሉም፤ ግመ​ልን፥ ሽኮ​ኮን፥ ጥን​ቸ​ልን አት​በ​ሉም፤ ያመ​ሰ​ኳ​ሉና፥ ነገር ግን ሰኰ​ና​ቸው አል​ተ​ሰ​ነ​ጠ​ቀ​ምና እነ​ዚህ ለእ​ና​ንተ ርኩ​ሳን ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ከሚያመሰኩ ወይም ሰኮናቸው ከተሰነጠቀ እነዚህን አትበሉም፤ ግመልን፥ ጥንቸልን፥ ሽኮኮን አትበሉም። ያመሰኳሉና፥ ነገር ግን ሰኮናቸው አልተሰነጠቀምና እነዚህ ለእናንተ ርኩሶች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ከሚያመሰኩት ወይም ሰኰናቸው ከተሰነጠቀ እንስሳት መካከል ግመልን፥ ጥንቸልንና ሽኮኮን አትብሉ፤ ምክንያቱም እነርሱ ቢያመሰኩሁም፥ ሰኰናቸው አልተሰነጠቀምና እነዚህ ለእናንተ ርኩሶች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዋሞትያዋንታ ግዲደ፥ ጹጉንይ ጳልቀትቤናዋንታ ሞፕተ፤ ሄዋንቱካ ጋሉዋ፥ ሀርባይንያነ ጉፓልያ። ሀዋንቱ ዋሞቲኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ጹጉንይ ጳልቀትቤና ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ህንተንቶ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin waammotiyaawantta gidiide, s'uguntsay p'alk'k'ettibeennawantta mooppite; hewanttukka gaaluwaa, harbbayiniyaanne guppalliyaa. Hawanttu waammotiino; shin unttunttu s'uguntsay p'alk'k'ettibeenna diraw, unttunttu hinttenttoo tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin qinccafilley phalqettonttaytanne banchikonttayta moopite; heytikka gaamella, harbaynonne guppale moopite; heytantta mala medosati banchikizaa gidikkoka istta qinccifilley muume gidida gishshas tuna gidi qoodetteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ቂንጫፊሌይ ጳልቄቶንታይታኔ ባንቺኮንታይታ ሞፒቴ፤ ሄይቲካ ጋሜላ፥ ሃርባይኖኔ ጉፓሌ ሞፒቴ፤ ሄይታንታ ማላ ሜዶሳቲ ባንቺኪዛ ጊዲኮካ ኢስታ ቂንጪፊሌይ ሙሜ ጊዲዳ ጊሻስ ቱና ጊዲ ቆዴቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሹቁለይ ጳልቀቶናይሳታነ ዋሞቶናይሳታ ሞፓ፤ ሄስካ ግማለ፥ ኤሸነ ጉፓለ። ሀይሳቲ ዋሞቶሶና፥ ሽን ኤንታ ሹቁለይ ጳልቀትቦና ግሾ፥ ኤንቲ ህንተዉ ቱና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin shuquley phalqetonaysatanne waammotonnayisata moopa; hessika gimale, eshenne gupalle. Haysati waammotoosona, shin enta shuquley phalqetiboona gisho, enti hintew tuna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ከሚያመሰኩት ወይም ሰኰናቸው ከተሰነጠቀ እንስሳት መካከል ግመልን፣ ጥንቸልንና ሽኮኮን አትብሉ፤ እነርሱ ቢያመሰኩ እንኳ፣ ሰኰናቸው የተሰነጠቀ ባለመሆኑ፣ በሥርዐቱ መሠረት በእናንተ ዘንድ ርኩሶች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ሰኮናቸው ያልተከፈለውንና የማያመሰኩትን እንስሶች አትብሉ፤ በዚህም ዐይነት ግመል፥ ጥንቸልና ሽኮኮ የመሳሰሉትን አትብሉ፤ እንደነዚህ ያሉት እንስሶች የሚያመሰኩ ቢሆኑም ሰኮናቸው ያልተከፈለ በመሆኑ የረከሱ ሆነው ይቈጠራሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ዘመዅስዑ፥ ሸዀናኦምውን ካብ ዝተመቕለ፥ እዞም ዝስዕቡ ኣይትብልዑ፦ ግመል፥ ማንቲለ፥ ጊሐ። እዚኣተን የመዅስዓ እየን፥ ሸዀናአን ግና ኣይተሰንጠቐን እሞ፥ ርኹሳት ይኹናኹም።
Amharic Tigrinya 2011 መጉስዕ ካብ ዚመልሱ፡ ሸኾናኦም ካብ እተመቕለ፡ እዚኣቶም ኣይትብልዑ፡ ገመልን ማንትለን ግሔን፡ እዚኣተን መጉስዕ ይመልሳ እየን፡ ሸኾናኤን ግና ኣይተመቕለን እሞ፡ ርኹሳት ይኹናኹም፡