Deuteronomy 14:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰለስተ ዓመት ምስ ወድአት ብዘሎ ዕሽር ኣታዊኻ ኣብታ ዓመት ኣውጺእካ ኣብ ደጌታትካ ደርብዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በየሦስተኛው ዓመት መጨረሻ በዚያ ዓመት የፍሬህን ዐሥራት ሁሉ አምጥተህ በከተማዎችህ ውስጥ ታኖረዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በየሦስተኛው ዓመት መጨረሻ በዚያ ዓመት የፍሬህን አሥራት ሁሉ አምጥተህ በአገርህ ደጅ ውስጥ ታኖረዋለህ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በየሦስት ዓመቱም መጨረሻ የዚያን ዓመት ሰብል አሥራት በሙሉ አውጥተህ በከተሞችህ ውስጥ አከማች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዘን ላይን ላይን ኡባ ዎደ፥ ህንተ ካ አስራታ አሂደ፥ ህንተ ካታማን ሺሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Heezzentsa laytsan laytsan ubbaa wode, hintte katsaa asiraataa ahiide, hintte kataman shiishshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heedzdzanththo layththan layththan ubba wode intte kaththafe kessiza dumma asraata intte diza katamatan shiishshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ላይን ላይን ኡባ ዎዴ ኢንቴ ካፌ ኬሲዛ ዱማ ኣስራታ ኢንቴ ዲዛ ካታማታን ሺሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄን ላይን ላይን ነ ካ አስራታ ኤሀዳ ነ ካታማን ሺሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heedzantho laythan laythan ne katha asraata ehada ne kataman shiisha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየሦስት ዓመቱ መጨረሻ የዚያን ዓመት ሰብል ዐሥራት በሙሉ አውጥተህ በከተሞችህ ውስጥ አከማች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በየሦስተኛው ዓመት መጨረሻ ላይ ከእርሻችሁ ሰብል ሁሉ ከዐሥር አንዱን እያወጣችሁ በከተሞቻችሁ አከማቹ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በብመወዳእታ ሰለስተ ዓመት ካብ ኵሉ ናይታ ዓመት እቲኣ እቶትኩም፥ ዓስራት ኣውፂእኹም፥ ኣብ ውሽጢ ኸተማታትኩም ኣክብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መወዳእታ ሰሳልሰይቲ ዓመት ካብ ኩሉ ናይ እታ ዓመት እቲኣ እቶትካ ዕሽር ኣውጺእካ፡ ኣብ ውሽጢ ደጌታትካ ኣክቦ። |