Deuteronomy 14:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነዚ ገንዘብ እዚ ድማ ንዅሉ ነፍስኻ እትብህጎ፡ ንከብቲ ወይ ንጥሪት፡ ወይ ንወይኒ ወይ ንመስተ ወይ ንዅሉ ነፍስኻ እትብህጎ ነገር ሃቦ። ኣብኡ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ክትበልዕ፡ ንስኻን ቤትካን ድማ ሕጉሳት ክትኮኑ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም በብሩ ሰው​ነ​ትህ የፈ​ለ​ገ​ውን፥ በሬ ወይም በግ፥ ወይም የወ​ይን ጠጅ፥ ወይም ብርቱ መጠጥ፥ ሰው​ነ​ትህ የሚ​ሻ​ውን ሁሉ ትገ​ዛ​ለህ፤ በዚ​ያም በአ​ም​ላ​ክህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ትበ​ላ​ዋ​ለህ፤ አን​ተና ቤተ ሰብ​ህም ደስ ይላ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም በገንዘቡ ሰውነትህ የፈለገውን፥ በሬ ወይም በግ ወይም የወይን ጠጅ ወይም ብርቱ መጠጥ ሰውነትህም የሚሻውን ሁሉ ትገዛለህ፤ በዚያም በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ትበላዋለህ፥ አንተና ቤተ ሰብህም ደስ ይላችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በብሩም ደስ ያለህን ሁሉ ማለትም በሬና በግ፥ የወይን ወይም የብርቱ መጠጥ ወይም የምትሻውን ሁሉ ግዛበት። ከዚያም አንተና ቤተሰብህ በጌታህ በእግዚአብሔር ፊት ትበላዋለህ፤ አንተና ቤተሰብህም ሐሤትም ታደርጋላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢደ ሄ ሻሉዋን ህንተ ኮዬዳዋ ሀቃዋነ፥ ሚዛ ግድና፥ ዶርሳ ግድና፥ ዎይንያ ኤሳ ግዶ፥ ዎይ ሀራ ምኖ ኡሻ፥ ዎይ ሀራ ህንተ ኮይያዋ አያነ ሻሚደ፥ ህንተነ ህንተ ሶ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስንን ሄዋ ሚተነ ናሸትተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biide he shaluwaan hintte koyeeddawaa hak'awaanne, miizza gidina, dorssaa gidina, woyniyaa eessaa gido, woy hara mino ushshaa, woy hara hintte koyiyaawaa ayaanne shammiide, hinttenne hintte soo Asay ubbay Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsan hewaa miitenne nashetite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi heen he asraataa miishshaara intte koyida miish, miiz gidiin woykko dors, woyne ushshu gidiin woykko lo7o mino ushshu intte koyida mala shammidi intteso asa ubbaara mishe GODAA intte Xoossaa sinththan ufayettite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ሄን ሄ ኣስራታ ሚሻራ ኢንቴ ኮዪዳ ሚሽ፥ ሚዝ ጊዲን ዎይኮ ዶርስ፥ ዎይኔ ኡሹ ጊዲን ዎይኮ ሎኦ ሚኖ ኡሹ ኢንቴ ኮዪዳ ማላ ሻሚዲ ኢንቴሶ ኣሳ ኡባራ ሚሼ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ኡፋዬቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ሚሽያን ነ ኮይዳ ሚዝ ዎይኮ ዶርሰ ዎይኮ ዎይነ ኡሽ ዎይኮ ሀራ ምኖ ኡሽ ዎይኮ ሀራ ነ ኮይያባ ሻማዳ፥ ነነ ነ ሶ አሳይ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ስንን ሄሳ ማዳ ኡፋይታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He miishiyan ne koyida miizi woyko dorse woyko woyne ushshi woyko hara mino ushshi woyko hara ne koyiyaba shammada, nenne ne soo asay Godaa, ne Xoossaa sinthan hessa mada ufayta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በብሩም ደስ ያለህን ሁሉ፣ ማለትም የቀንድ ከብት፣ በግ፣ የወይን ጠጅ ወይም ሌላ ብርቱ መጠጥ ወይም የምትሻውን ሁሉ ግዛበት። ከዚያም አንተና ቤተ ሰብህ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት በዚያ ትበላላችሁ፤ ሐሤትም ታደርጋላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እዚያም በገንዘቡ የምተፈልገውን ነገር ከብት፥ ወይም በግ፥ ወይም የወይን ጠጅ፥ ወይም ጠንካራ መጠጥ፥ ወይም ማንኛውንም የመረጥከውን ነገር ገዝተህ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት አንተና ቤተሰብህ በመብላት ተደሰቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ገንዘብ እቱይ ኵሉ ቓሕ ዝበለኩም ላሕሚ፥ በጊዕ፥ ወይንን ብርቱዕ መስተን፥ ወይ ካልእ ቃሕ ዝበለኩም ዓድጉ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ኣብኡ ብልዕዎ፥ ንስኻትኩምን ስድራኹምን ከዓ ተሓጐሱ።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ገንዘብ እቲ ነፍስኻ ዝፈተወቶ፡ ላምን በጊዕን ወይንን ዜስክር መስተን ወይ ነፍስኻ ዝደለየቶ ኹሉ ትዕድግ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ኣብኡ ትበልዖ፡ ንስኻን ስድራ ቤትካን ከአ ትሕጎሱ።