Deuteronomy 14:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ መገዲ ኣዝዩ ነዊሕ እንተ ዀይኑ፡ ክትስከምዎ ዘይትኽእሉ እንተ ዀይኑ ድማ። ወይስ እቲ ቦታ ካባኻ ኣዝዩ ርሒቑ እንተ ዀይኑ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስ ባረኸካ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስሙ ኣብኡ ኼጽንዕ እንተ ሓረየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር ባርኮሃልና፥ መንገዱ ሩቅ ቢሆን፥ አምላክህም እግዚአብሔር ስሙን ያኖርበት ዘንድ የመረጠው ስፍራ ቢርቅብህ፥ ይህን ወደዚያ ለመሸከም ባትችል፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር በባረከህ ጊዜ፥ መንገዱ ሩቅ ቢሆን፥ አምላክህም እግዚአብሔር ስሙን ያኖርበት ዘንድ የመረጠው ስፍራ ቢርቅብህ፥ ይህን ወደዚያ ለመሸከም ባትችል፥ ትሸጠዋለህ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ጌታ እግዚአብሔር በባረከህ ጊዜ፥ መንገዱ ቢርቅብህና ጌታ አምላክህ የስሙ ማደሪያ ይሆን ዘንድ የሚመርጠው ስፍራ ከአንተ እጅግ ከመራቁ የተነሣ አሥራትህን ወደ እዚያ ቦታ ማድረስ ካልቻልክ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባረ ሱንይ ጼሰታና ማላ ዶሬዳ ሳአይ፥ ህንተ ደኢያሳፐ ሎይ ሃኮ ግዶፐ፥ መና ጎዳይ ህንተና አንጃና ማላ፥ ህንተ ህንተ አስራታ ያ ቶካናዉ ዳንዳየናን እጾፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hintte S'oossay bare suntsay s'eesettana mala dooreedda sa'ay, hintte de'iyaasaappe loytsi haako gidooppe, Med'inaa Goday hinttena anjjana mala, hintte hintte asiraataa yaa tookkanaw danddayennan is's'ooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay ba sunththi xeygettana mala dooridasozi intte dizasoppe keehi haaho gidikko GODAA Xoossay inttena anjjana mala intte intte asraataa he tookki ekkidi baanaas dandayontta ixxiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ባ ሱን ጼይጌታና ማላ ዶሪዳሶዚ ኢንቴ ዲዛሶፔ ኬሂ ሃሆ ጊዲኮ ጎዳ ጾሳይ ኢንቴና ኣንጃና ማላ ኢንቴ ኢንቴ ኣስራታ ሄ ቶኪ ኤኪዲ ባናስ ዳንዳዮንታ ኢጺኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ነ ፆሳይ ባ ሱንይ ፄገታና መላ ዶርዳ በሳይ፥ ነ ደእያ በሳፈ ዳሮ ሃሆ ግድኮ፥ ጎዳይ ነና አንጃና መላ ነ አስራታ ያ ኤፋናዉ ዳንዳኦናባ ግድኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ne Xoossay ba sunthay xeegetana mela doorida bessay, ne de7iya bessaafe daro haaho gidiko, Goday nena anjana mela ne asraata yaa efanaw danda7onnaba gidiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ባርኮህ ሳለ፣ መንገዱ ቢርቅብህና እግዚአብሔር (ያህዌ) የስሙ ማደሪያ ይሆን ዘንድ የሚመርጠው ስፍራ ከአንተ እጅግ ከመራቁ የተነሣ ዐሥራትህን ወደዚያ ቦታ ማድረስ ካልቻልህ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር በባረከህ ጊዜ እርሱ ለስሙ መጠሪያ እንዲሆን የመረጠው ቦታ ከአንተ በጣም ሩቅ በመሆኑ ለይተህ ያስቀመጥከውን ዐሥራት ለማጓጓዝ ቢያስቸግርህ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚአብሔር ኣምላኽኩም ምስ ባረኸኩም፥ እታ እግዚአብሔር ኣምላኽኩም ንስሙ መፀውዒ ኽትከውን ዝሓረያ ቦታ እንተ ረሓቐትኩም እሞ መንገዲ ስለ ዝነውሐኩም፥ ናብኣ ኽተምፅእዎ እንተ ዘይተኽኣለኩም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስ ዚባርኸኻ፡ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስ ዚባርኸካ፡ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስሙ ኼንብረላ ዝሐረያ ቦታ እንተ ረሐቐትካ እሞ መገዲ ስለ ዝነውሓካ፡ ናብኣ ኸተምጽኦ እንተ ዘይተኻእለሲ፡ |