Deuteronomy 14:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ መገዲ ኣዝዩ ነዊሕ እንተ ዀይኑ፡ ክትስከምዎ ዘይትኽእሉ እንተ ዀይኑ ድማ። ወይስ እቲ ቦታ ካባኻ ኣዝዩ ርሒቑ እንተ ዀይኑ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስ ባረኸካ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስሙ ኣብኡ ኼጽንዕ እንተ ሓረየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባር​ኮ​ሃ​ልና፥ መን​ገዱ ሩቅ ቢሆን፥ አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስሙን ያኖ​ር​በት ዘንድ የመ​ረ​ጠው ስፍራ ቢር​ቅ​ብህ፥ ይህን ወደ​ዚያ ለመ​ሸ​ከም ባት​ችል፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር በባረከህ ጊዜ፥ መንገዱ ሩቅ ቢሆን፥ አምላክህም እግዚአብሔር ስሙን ያኖርበት ዘንድ የመረጠው ስፍራ ቢርቅብህ፥ ይህን ወደዚያ ለመሸከም ባትችል፥ ትሸጠዋለህ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ጌታ እግዚአብሔር በባረከህ ጊዜ፥ መንገዱ ቢርቅብህና ጌታ አምላክህ የስሙ ማደሪያ ይሆን ዘንድ የሚመርጠው ስፍራ ከአንተ እጅግ ከመራቁ የተነሣ አሥራትህን ወደ እዚያ ቦታ ማድረስ ካልቻልክ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባረ ሱንይ ጼሰታና ማላ ዶሬዳ ሳአይ፥ ህንተ ደኢያሳፐ ሎይ ሃኮ ግዶፐ፥ መና ጎዳይ ህንተና አንጃና ማላ፥ ህንተ ህንተ አስራታ ያ ቶካናዉ ዳንዳየናን እጾፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hintte S'oossay bare suntsay s'eesettana mala dooreedda sa'ay, hintte de'iyaasaappe loytsi haako gidooppe, Med'inaa Goday hinttena anjjana mala, hintte hintte asiraataa yaa tookkanaw danddayennan is's'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay ba sunththi xeygettana mala dooridasozi intte dizasoppe keehi haaho gidikko GODAA Xoossay inttena anjjana mala intte intte asraataa he tookki ekkidi baanaas dandayontta ixxiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ባ ሱን ጼይጌታና ማላ ዶሪዳሶዚ ኢንቴ ዲዛሶፔ ኬሂ ሃሆ ጊዲኮ ጎዳ ጾሳይ ኢንቴና ኣንጃና ማላ ኢንቴ ኢንቴ ኣስራታ ሄ ቶኪ ኤኪዲ ባናስ ዳንዳዮንታ ኢጺኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ነ ፆሳይ ባ ሱንይ ፄገታና መላ ዶርዳ በሳይ፥ ነ ደእያ በሳፈ ዳሮ ሃሆ ግድኮ፥ ጎዳይ ነና አንጃና መላ ነ አስራታ ያ ኤፋናዉ ዳንዳኦናባ ግድኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday ne Xoossay ba sunthay xeegetana mela doorida bessay, ne de7iya bessaafe daro haaho gidiko, Goday nena anjana mela ne asraata yaa efanaw danda7onnaba gidiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ባርኮህ ሳለ፣ መንገዱ ቢርቅብህና እግዚአብሔር (ያህዌ) የስሙ ማደሪያ ይሆን ዘንድ የሚመርጠው ስፍራ ከአንተ እጅግ ከመራቁ የተነሣ ዐሥራትህን ወደዚያ ቦታ ማድረስ ካልቻልህ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር በባረከህ ጊዜ እርሱ ለስሙ መጠሪያ እንዲሆን የመረጠው ቦታ ከአንተ በጣም ሩቅ በመሆኑ ለይተህ ያስቀመጥከውን ዐሥራት ለማጓጓዝ ቢያስቸግርህ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚአብሔር ኣምላኽኩም ምስ ባረኸኩም፥ እታ እግዚአብሔር ኣምላኽኩም ንስሙ መፀውዒ ኽትከውን ዝሓረያ ቦታ እንተ ረሓቐትኩም እሞ መንገዲ ስለ ዝነውሐኩም፥ ናብኣ ኽተምፅእዎ እንተ ዘይተኽኣለኩም፥
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስ ዚባርኸኻ፡ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስ ዚባርኸካ፡ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስሙ ኼንብረላ ዝሐረያ ቦታ እንተ ረሐቐትካ እሞ መገዲ ስለ ዝነውሓካ፡ ናብኣ ኸተምጽኦ እንተ ዘይተኻእለሲ፡