Deuteronomy 14:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዕሽር ስርናይን ወይንኹምን ዘይትኹምን በዅሪ ከብትኹምን መጓሰኹምን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብታ ስሙ ኬጽንዕ ኣብ ዝሐረየላ ቦታ ብላዕ። ምእንቲ ወትሩ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምፍራህ ክትመሃሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዘመንህም ሁሉ አምላክህን እግዚአብሔርን መፍራትን ትማር ዘንድ፥ ስሙ እንዲጠራበት በመረጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት የእህልህን፥ የወይንህን፥ የዘይትህንም ዐሥራት፥ የላምህንና የበግህንም በኵራት ብላ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁልጊዜ አምላክህን እግዚአብሔርን መፍራት ትማር ዘንድ፥ ስሙ እንዲጠራበት በመረጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት የእህልህን የወይን ጠጅህንም የዘይትህንም አሥራት የላምህንና የበግህንም በኵራት ብላ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምንጊዜም ጌታ እግዚአብሔርን ማክበር ትማር ዘንድ፥ የወይን ጠጅና የዘይትህን አሥራት፥ የቀንድ ከብትህን፥ የበግና የፍየል መንጋህን በኵራት ስሙ እንዲጠራበት በሚመርጠው ስፍራ፥ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት ትበላለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ኡባ ዎደ፥ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ያይያዋ ታማራና ማላ፥ እ ባረ ሱንይ ጼሰታና ማላ ዶሬዳ ሳኣን፥ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስንን፥ ህንተ ካ፥ ዎይንያ ኤሳነ ዛይትያ አስራታ፥ ህንተ ዶርሳፐነ መህያፐ ባይራ የለቴዳዋ ሄዋን ሚተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte ubbaa wode, Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, yayyiyaawaa tamaarana mala, I bare suntsay s'eesettana mala dooreedda sa'aan, Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsan, hintte katsaa, woyniyaa eessaanne zayitiyaa asiraataa, hintte dorssaappenne mehiyaappe bayira yeletteeddawaa hewan miite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte ubba wode GODAA intte Xoossaa bonchcho taamarana mala izi ba sunththi xeygettana mala dooridason intte kaththaa, woyne ushshaanne zayte asraata, intte dorsatappenne mehetappe koyro yelettidayta GODAA intte Xoossaa sinththan miite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኡባ ዎዴ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ቦንቾ ታማራና ማላ ኢዚ ባ ሱን ጼይጌታና ማላ ዶሪዳሶን ኢንቴ ካ፥ ዎይኔ ኡሻኔ ዛይቴ ኣስራታ፥ ኢንቴ ዶርሳታፔኔ ሜሄታፔ ኮይሮ ዬሌቲዳይታ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ኡባ ዎደ ጎዳስ ነ ፆሳስ፥ ያሽ ታማራና መላ ባ ሱንይ ፄገታና መላ እ ዶርዳ በሳን፥ ነ ካ፥ ዎይነ ኡሻነ ዛይትያ አስራታ፥ ነ ዶርሳፈነ መህያፐ ባይራ የለትዳይሳ ያን፥ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ስንን ማ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne ubba wode Godaas ne Xoossaas, yashshi tamaarana mela ba sunthay xeegetana mela I doorida bessan, ne kathaa, woyne ushshaanne zaytiya asraata, ne dorsafenne mehiyape bayra yeletidaysa yan, Godaa, ne Xoossaa sinthan ma. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምንጊዜም አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ማክበር ትማር ዘንድ፣ የአዲሱን ወይን ጠጅህንና የዘይትህን ዐሥራት፣ የቀንድ ከብትህን፣ የበግና የፍየል መንጋህን በኵራት ስሙ እንዲጠራበት በሚመርጠው ስፍራ፣ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ብላ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁልጊዜ አምላክህን እግዚአብሔርን መፍራት ትማር ዘንድ ስሙ እንዲጠራበት በሚመርጠው ቦታ የእህልህን፥ የወይን ጠጅህን፥ የዘይትህን ዐሥራት፥ እንዲሁም የከብቶችህንና የበጎችህን በኲራት በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ትበላለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምፍራሕ ኵልሻዕ ምእንቲ ኽትመሃሩስ፥ ነቲ ዓስራት ስርናይኩም፥ ወይንኹም፥ ዘይትኹም፥ በዅሪ ኸፍትኹም፥ ኣባጊዕኹም፥ ኣብታ ንስሙ መፀውዒ ኽትከውን ዝሓረያ ቦታ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምፍርህ ወርትግ ምእንቲ ኽትምህርሲ፡ ነቲ ዕሽር ስርናይካን ወይንኻን ዘይትኻን በኹሪ ኣሓኻን ኣባጊዕካን ኣብታ ንማሕደር ስሙ ዝሐረያ ቦታ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብልዓዮ። |