Deuteronomy 14:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ምድሪ ዓመት ዓመት እተፍርዮ ዘርእኻ ብዘሎ ምህርቲ ብሓቂ ዕሽር ክትህብ ኣሎካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከእርሻህ ዘርተህ በየዓመቱ ከምታገኘው እህልህ ሁሉ ዐሥራት ታወጣለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሻህ በየዓመቱ ከምታገኘው ከዘርህ ፍሬ ሁሉ አሥራት ታወጣለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በየዓመቱ ከእርሻህ ከምታገኘው ምርት ከዐሥር አንዱን እጅ ለይተህ አስቀምጥ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ህንተ ጋደፐ ላይን ላይን ጋክያ ካ አይፍያ ኡባፐ አስራታ ከስተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte hintte gadeppe laytsan laytsan gakkiyaa katsaa ayfiyaa ubbaappe asiraataa kessite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte layththan layththan goyidi demmiza kaththafe tammaafe issi kushe dumma shaakki woththite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ላይን ላይን ጎዪዲ ዴሚዛ ካፌ ታማፌ ኢሲ ኩሼ ዱማ ሻኪ ዎቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ጋደን ላይን ላይን ካፅያ ካ አይፈ ኡባፈ አስራታ ከሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne gaden laythan laythan kaxiya katha ayfe ubbaafe asraata kessa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየዓመቱ ከዕርሻህ ከምታገኘው ምርት ከዐሥር አንዱን እጅ ለይተህ አስቀምጥ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በየዓመቱ አርሰህ ከምታገኘው ሰብል ሁሉ ከዐሥር እንዱን እጅ ለይተህ ታስቀምጣለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብቲ በብዓመት ካብ ግራትኩም ዝርከብ ዅሉ እቶትኩም ዓስራት ሃቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቲ በብዓመት ካብ ግራትካ ዝወጸ ኹሉ እቶት ዘርእኻ ዕሽር ኣውጽእ። |