Deuteronomy 14:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንበይኑ ዚመውት ነገር ኣይትብላዕ። ነቲ ኣብ ውሽጢ ደጌታትኩም ዘሎ ጓና ንሱ ምእንቲ ኺበልዖ፡ ሃቦ። ንስኻትኩም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ቅዱሳን ህዝቢ ኢኹም እሞ፡ ወይ ንጓና ክትሸጥዎ ትኽእሉ ኢኹም። ቆልዓ ኣብ ጸባ ኣዲኡ ዘይትርእዮ ትኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የበ​ከ​ተ​ዉን ሁሉ አት​ብሉ፤ ይበ​ላው ዘንድ በሀ​ገ​ርህ ደጅ ለተ​ቀ​መጠ መጻ​ተኛ ወይም ለባ​ዕድ ስጠው፤ አንተ ለአ​ም​ላ​ካህ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ቀ​ደሰ ሕዝብ ነህና፥ የፍ​የ​ሉን ጠቦት በእ​ናቱ ወተት አት​ቀ​ቅል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ሕዝብ ነህና የበከተውን ሁሉ አትብላ፤ ይበላው ዘንድ በአገርህ ደጅ ለተቀመጠ መጻተኛ ትሰጠዋለህ፥ ወይም ለእንግዳ ትሸጠዋለህ። የፍየሉን ጠቦት በእናቱ ወተት አትቀቅል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አንተ ግን ለጌታ ለእግዚአብሔር ቅዱስ ሕዝብ ነህና የሞተውን ሁሉ አትብላ፤ ከከተሞችህ በአንዲቱ ለሚኖር መጻተኛ እንዲበላ ልትሰጠው ትችላለህ፤ ወይም ለውጭ አገር ሰው ልትሸጠው ትችላለህ። የፍየልን ግልገል በእናቱ ወተት አትቀቅል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ጌሻ አሳ ግድያ ድራዉ፥ ባኩቴዳዋ ኡባ አያነ ሞፕተ። ሄዋ ህንተ ካታማን ደእያ በተቱ ማናዳን ኡንቱንቶ እማናዉ ዳንዳዪታ፤ ዎይ ሀራ ቢታ አሳዉ ዛልአናዉ ዳንዳዪታ። “ዴሻ ማራ አ ዳይ ማን ዶይሶፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, geeshsha asaa gidiyaa diraw, bakkuteedawaa ubbaa ayaanne mooppite. Hewaa hintte kataman de'iyaa betetuu maanaadan unttunttoo immanaw danddayiita; woy hara biittaa asaw zal"anaw danddayiita. «Deeshsha maraa Aa daay maatsan doyssoppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossaas intte dummatida dere gidida gishshas bawuti hayqqida mehe asho moopite; hara dereppe yiidi intte giddon dizayti maana giikko diggofte; woykko hara dere asas bayzana dandayeeta. Deyshsha laaqqa iza aayey maaththan doyssofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳስ ኢንቴ ዱማቲዳ ዴሬ ጊዲዳ ጊሻስ ባዉቲ ሃይቂዳ ሜሄ ኣሾ ሞፒቴ፤ ሃራ ዴሬፔ ዪዲ ኢንቴ ጊዶን ዲዛይቲ ማና ጊኮ ዲጎፍቴ፤ ዎይኮ ሃራ ዴሬ ኣሳስ ባይዛና ዳንዳዬታ። ዴይሻ ላቃ ኢዛ ኣዬይ ማን ዶይሶፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ፥ ጎዳ ነ ፆሳስ ጌሻ አስ ግድያ ግሾ፥ ባዉታ ኡባ ሞፓ። ሄሳ ህንተ ካታማን ደእያ በተ አሳይ ማና መላ ኤንታዉ እማናዉ ዳንዳኤታ፤ ዎይኮ ሀራ ቢታ አሳስ ባይዛናዉ ዳንዳኤታ። ዴሻ ናአ እያ አየ ማራ ካፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni, Godaa ne Xoossaas geeshsha asi gidiya gisho, bawuta ubbaa moopa. Hessa hinte kataman de7iya bete asay maana mela entaw immanaw danda7eeta; woyko hara biitta asas bayzanaw danda7eeta. Deesha na7a iya aaye maathara kathofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተ ግን ለአምላክህ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ቅዱስ ሕዝብ ነህና የሞተውን ሁሉ አትብላ፤ ከከተሞችህ በአንዲቱ ለሚኖር መጻተኛ ስጠው፤ ይብላውም፤ ለውጭ አገር ሰው ሽጠው። የፍየልን ግልገል በእናቱ ወተት አትቀቅል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሞቶ የተገኘውን እንስሳ አትብላ፤ በመካከልህ የሚኖሩ የውጪ አገር ሰዎች እንዲመገቡት ፍቀድላቸው፤ ወይም ለውጪ አገር ሰዎች በዋጋ ልትሸጥላቸው ትችላለህ። አንተ ግን ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የተለየህ ሕዝብ ነህ። “የፍየልን ግልገል በእናቱ ወተት አትቀቅል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንስኻትኩምስ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ቅዱስ ህዝቢ ኢኹም እሞ፥ ዝኾነ ሞይቱ ዝተረኽበ ኣይትብልዑ። ኣብ ውሽጢ ኸተማኹም ንዘሎ ስደተኛ ሃብዎ። ንሱ ይብልዓዮ ወይ ናብ ጓና ሽጥዎ። “ንማሕስእ ብፀባ እኖኡ ኣይተብስልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻስ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ቅዱስ ህዝቢ ኢኻ እሞ፡ ገለ ሕሉቕ ኣይትብልዑ። ኣብ ውሽጢ ደጌኻ ንዘሎ ስደተኛ ሀቦ፡ ንሱ ይብልዓዮ ወይ ናብ ጓና ሽጦ። ንማሕስእ ብጸባ ኣዲኡ ኣይተብስሎ።