Deuteronomy 13:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ነብዪ፡ ወይ እቲ ሕልሚ ዚሓልም ከኣ ኪቕተል እዩ። ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጽኣኩምን ካብ ቤት ባርነት ዝብጀወኩምን እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፡ ካብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብታ ክትመላለሱ ዝኣዘዘኩም መገዲ ኼርሕቐኩም ኢሉ እዩ ተዛሪቡ። አብ ውሽጢ። ስለዚ ሽዑ ነቲ ክፍኣት ካብ ማእከልካ ከተውጽኦ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከግ​ብፅ ምድር ካወ​ጣ​ችሁ፥ ከባ​ር​ነ​ትም ቤት ካዳ​ና​ችሁ ከአ​ም​ላ​ካ​ችሁ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሊያ​ስ​ታ​ችሁ፥ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ትሄ​ድ​ባት ዘንድ ካዘ​ዘህ መን​ገድ ሊያ​ወ​ጣህ ተና​ግ​ሮ​አ​ልና ያ ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ይገ​ደል፤ እን​ዲ​ሁም ክፉ​ውን ነገር ከአ​ንተ አርቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር ትሄድባት ዘንድ ካዘዘህ መንገድ ሊያወጣህ፥ ከግብፅ ምድር ካወጣችሁ ከባርነትም ቤት ካዳናችሁ ከአምላካችሁ ከእግዚአብሔር ሊያስታችሁ ተናግሮአልና ያ ነቢይ ወይም ያ ሕልም አላሚ ይገደል፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ አርቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከግብጽ ባወጣችሁና ከባርነት ምድር በዋጃችሁ በአምላካችሁ በጌታ ላይ ሊያስታችሁ ተናግሮአልና፥ አምላካችሁ ጌታ እንድትከተሉት ካዘዛችሁ መንገድ እንድትመለሱ አድርጎአልና፥ ያ ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ይገደል፤ ስለዚህ ክፉውን ከመካከላችሁ አስወግዱ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተና ግብጼፐ ከሲደ፥ አይለተፐ ህንተና ዎዜዳ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ቦላ ህንተ ማካላናዳን ታማርስያ ትምቢትያ ኦድያዋ፥ ዎይ አኩሙዋ ብልያዋ ዎተ፤ ሄዋ ማላ አሳይ ህንተና መና ጎዳ ህንተ ጾሳ አዛዙዋፐ ዎራ ባናዳን ኦያ ድራዉ፥ ሄዋ ማላ ዎደ፥ ኢታ ህንተ ግዶፐ ድግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttena Gibs'eppe kessiide, ayiletetsaappe hinttena wozeedda Med'inaa Godaa hintte S'oossaa bolla hintte makkalanaadan tamaarissiyaa timbbitiyaa odiyaawaa, woy akumuwaa biliyaawaa wod'ite; hewaa mala Asay hinttena Med'inaa Godaa hintte S'oossaa azazuwaappe wora baanaadan ootsiyaa diraw, hewaa malaa wod'iide, iitaa hintte giddoppe diggite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kase intte aylleteththan diza Gibxeppe inttena wozzi kessidi ashshida GODAA intte Xoossaa bolla intte makkallana mala agumo yootizaade woykko ta nabe giza ubbaa wodhite; hessa mala asati GODAA intte Xoossay inttena minni eqqana mala azazida ogeppe kare kessanaas qoppeettes; hessa gishshas hayta iitata intte giddofe diggite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ኢንቴ ኣይሌቴን ዲዛ ጊብጼፔ ኢንቴና ዎዚ ኬሲዲ ኣሺዳ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ቦላ ኢንቴ ማካላና ማላ ኣጉሞ ዮቲዛዴ ዎይኮ ታ ናቤ ጊዛ ኡባ ዎቴ፤ ሄሳ ማላ ኣሳቲ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ሚኒ ኤቃና ማላ ኣዛዚዳ ኦጌፔ ካሬ ኬሳናስ ቆፔቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሃይታ ኢታታ ኢንቴ ጊዶፌ ዲጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተና ግብፀ አይለተፈ ዎዝዳ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ቦላ ህንተ ማካላና መላ ታማርስያ ናበ ዎይኮ አሙሆ ብርሽያ ኡራ ዎተ። ሄሳ መላ አስ ህንተ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ኪታፐ ካረ ከያና መላ ኦያ ግሾ፥ እያ ዎተ፤ ኢታ ህንተ ግዶፈ ድግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hintena Gibxe aylletethaafe wozida Godaa, hinte Xoossaa bolla hinte makallana mela tamaarsiya nabe woyko amuho birshiya uraa wodhite. Hessa mela asi hinte Godaa, hinte Xoossa kiitaape kare keyana mela oothiya gisho, iya wodhite; iitaa hinte giddofe diggite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከግብፅ ባወጣችሁና ከባርነት ምድር በዋጃችሁ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ላይ እንድታምፁ ተናግሯልና፣ አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንድትከተሉት ካዘዛችሁ መንገድ እንድትመለሱ አድርጓልና፣ ያ ነቢይ ወይም ሕልም ዐላሚ ይገደል፤ ስለዚህ ክፉውን ከመካከልህ አስወግድ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በባርነት ከኖራችሁባት ከግብጽ ምድር ነጻ በማውጣት በአዳናችሁ በእግዚአብሔር ላይ እንድታምፁ የሚያደርጋችሁን ሕልም አላሚ ወይም ነቢይ ነኝ ባዩን ሁሉ ግደሉ፤ እንደዚህ ያለው ሰው ጸንታችሁ እንድትኖሩበት እግዚአብሔር አምላካችሁ ካዘዛችሁ መንገድ ሊለያችሁ ያቀደ ነው፤ ስለዚህ እናንተ ይህን ክፉ ነገር ከመካከላችሁ አስወግዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክትከድዋ ዝኣዘዘኩም መንገዲ ኸግልሰኩም፥ ካብቲ ኻብ ግብፂ ዘውፅአኩም፥ ካብ ምድሪ ባርነት ድማ ዘድሓነኩም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከኽድዐኩም ስለ ዝተዛረበ፥ እቲ ነቢይ እቱይ ወይ እቲ ሓላሚ ሕልምታት እቱይ ይቀተል። በዝ ኸምዙይ ከዓ ነቲ ኽፉእ ካብ ማእኸልኩም ኣርሕቕዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽትከዳ ዝአዘዘካ መገዲ ኼግልሰካ፡ ካብቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻኣኩም፡ ካብ ቢት ባርነት ድማ ዘድሐነኩም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኬዕልወኩም ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ እቲ ነብዩ እቲ ወይ እቲ ሓላም ሕልምታት እቲ ይሙት። በዚ ኸምዚ ነቲ ኽፉእ ካብ ማእከልካ ኣርሕቆ።