Deuteronomy 13:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ካብ ብርሃን ቍጥዓኡ ምእንቲ ኺምለስ፡ ኪምሕረልካን ኪምሕረልካን ከምቲ ንኣቦታትካ ብማሕላ እተመባጽዓካ ምእንቲ ኼብዝሓካን ከኣ፡ ካብ ርጉማት ሓደ እኳ ኣብ ኢድካ ኣይክለግስን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የመ​ቅ​ሠ​ፍቱ ቍጣ ይመ​ለስ ዘንድ፥ ለአ​ባ​ቶ​ች​ህም እንደ ማለ​ላ​ቸው ይም​ርህ ዘንድ፥ ይራ​ራ​ል​ህም ዘንድ፥ ያበ​ዛ​ህም ዘንድ፥ ርጉም ከሆ​ነው አን​ዳች ነገር በእ​ጅህ አት​ንካ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዛሬም እኔ የማዝዝህን ትእዛዝ ሁሉ ትጠብቅ ዘንድ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ደስ የሚያሰኘውን ታደርግ ዘንድ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ቃል ስትሰማ፥ የእግዚአብሔር መቅሠፍት ቍጣ ይመለስ ዘንድ፥ ለአባቶችህም እንደ ማለላቸው ይምርህ ዘንድ፥ ይራራልህም ዘንድ፥ ያበዛህም ዘንድ፥ እርም ከሆነው አንዳች ነገር በእጅህ አይንጠልጠልብህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ከብርቱ ቁጣው እንዲመለስ እርም ነገሮች በእጅህ አይገኝ፤ እርሱ ምሕረቱን ያሳይሃል፤ ይራራልሃል፤ ለአባቶችህ በመሐላ ተስፋ በሰጠው መሠረት ቍጥር ህን ያበዛዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቱና ጌተቴዳ ሚሻፐ አያይነ ህንተ ኩሽያን ቤቶፖ። ያቶፐ፥ መና ጎዳይ ባረ ዎልቃማ ሀንቁዋፐ ስሚደ፥ ህንተና ማራና፤ እ ህንተንቶ ቃረታና። ካሰ ህንተ ማይዛ አዋቶ ጫቄዳ ጫቁዋዳን፥ ህንተ ፓይዱዋ ዳርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Tuna geetetteedda miishshaappe ayaynne hintte kushiyan beettoppo. Yaatooppe, Med'inaa Goday bare wolk'k'aama hank'k'uwaappe simmiide, hinttena maarana; I hinttenttoo k'arettana. Kase hintte mayzza aawaatoo c'aak'k'eedda c'aak'uwaadan, hintte payduwaa darissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Piila miishshafe aykkoyka intte kushen beettofo; histtiko GODAY ba wolqqama hanqofe simmidi inttena maarana; izi inttes qadhettana; kase intte aawatas gelida qaala mala intte qooda darsana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፒላ ሚሻፌ ኣይኮይካ ኢንቴ ኩሼን ቤቶፎ፤ ሂስቲኮ ጎዳይ ባ ዎልቃማ ሃንቆፌ ሲሚዲ ኢንቴና ማራና፤ ኢዚ ኢንቴስ ቃታና፤ ካሴ ኢንቴ ኣዋታስ ጌሊዳ ቃላ ማላ ኢንቴ ቆዳ ዳርሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ድገትዳ ሚሸታፐ አይብካ ነ ኩሸን በንቶፎ። ጎዳይ ባ ዎልቃማ ሀንቁዋፈ ስሚድ፥ ነና ማራና፤ እ ነዉ ቃታና። ካሰ ነ ማይዛታስ ጫቅዳ ጫቁዋዳ ነ ታይቡዋ ዳርሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha digetida miishetape aybika ne kushen bentofo. Goday ba wolqaama hanquwafe simmidi, nena maarana; I new qadhetana. Kase ne mayzatas caaqida caaquwada ne taybuwa darsana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ከብርቱ ቍጣው ይመለስ ዘንድ ዕርም ነገሮች በእጅህ አይገኙ ፤ እርሱ ምሕረቱን ያሳይሃል፤ ይራራልሃል፤ ለአባቶችህ በመሐላ ተስፋ በሰጠው መሠረት ቍጥርህን ያበዛዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ከአስፈሪ ቊጣው ተመልሶ ምሕረት ያደርግልህ ዘንድ እንዲወድም ከተወሰነው ሀብት አንዳችም ለራስህ አታስቀር፤ ይህን ብታደርግ ለአባቶችህ በመሐላ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት ቊጥርህን ያበዛዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካብቲ ሕሩም ነገር ሓደ እኳ እንተ ዘየልዒልኩም፥ እግዚኣብሄር ካብ ቍጥዓ መዓቱ ኽምለስ እዩ። ነዝ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ትእዛዛት እንተ ሓሊኹም ቅኑዕን ሰናይን ተግባር እንተ ጌርኩም፥ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እውን እንተ ሰሚዕኹም፥ ንሱ ምሕረት ክገብረልኩም ክርህርሀልኩም፥ ከምቲ ነቦታትኩም ዝመሓለሎም ከዓ ኸብዝሐኩም እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ካብ ንደት ኩራኡ ምእንቲ ኽምለስን ምሕረት ኪገብረልካን ኪድንግጸልካን፡ ከምቲ ነቦታትካ ዝመሓለሎም ከአ ኬብዝሓካስ፡ እዚ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘካ ዘሎኹ ትእዛዛቱ ኽትሕሉ፡ እቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ቕኑዕ ዝኽዕነ ድማ ክትገብር፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እንተ ሰሚዕካስ፡ ካብቲ ሕሩም ነገር ገለ እኳ ኣብ ኢድካ ኣይልገብ።