Deuteronomy 13:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ እስራኤል ድማ ነዚ ሰሚዖም ኪፈርሁ እዮም፡ ደጊም ከኣ ከምቲ ኣብ ማእከልኩም ዘሎ እከይ ኣይክገብሩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤል ሁሉ ሰም​ተው ይፍሩ፤ እን​ዲህ ያለ ክፉ ሥራም እን​ደ​ገና በእ​ና​ንተ መካ​ከል አይ​ደ​ገም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ፥ እንዲህም ያለ ክፉ ሥራ እንደ ገና በአንተ መካከል አያደርጉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም እስራኤል ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ፤ ከመካከልህም በማንም እንደዚህ ያለውን ክፉ ነገር ዳግም አይደረግም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ሄዋ ስሲደ ያያና፤ ቃይ ሄዋ ማላ ኢታባካ ላኤን ህንተ ግዶን ኦንነ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay ubbay hewaa sisiide yayana; k'ay hewaa mala iitabaakka laa"entso hintte giddon ooninne ootsenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Isra7eele asay ubbay hessa siyidi babbana; hessa gishshas hessa mala iita ooso nam7anththo oonikka ooththenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ሄሳ ሲዪዲ ባባና፤ ሄሳ ጊሻስ ሄሳ ማላ ኢታ ኦሶ ናምኣን ኦኒካ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ሄሳ ስእድ ያያና፤ ቃስ ሄሳ መላ ኢታባ ዛሪድ ህንተ ግዶን ኦንካ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay hessa si7idi yayyana; qassi hessa mela iitabaa zaaridi hinte giddon oonika oothenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እስራኤል ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ፤ ከመካከልህም ማንም እንደዚህ ያለውን ክፉ ነገር ዳግም አያደርግም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ የሆነውን ነገር ሰምተው ይፈራሉ፤ ስለዚህም ያንን ዐይነት ክፉ ነገር እንደገና የሚያደርግ አይኖርም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዅሎም እስራኤል ሰሚዖም ክፈርሑ እዮም፤ ካብ ማእኸልኩም ድማ ኸምዙይ ዝበለ ክፉእ ስራሕ ኣይገብሩን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ፡ ካብ ቤት ባርነት ዘውጽኣካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኼግልሰካ ደልዩ እዩ እሞ፡ ኣብ ማእከልካ ኸምዚ ዝበለ ኽፉእ ከይድገምሲ፡ ኩሎም እስራኤል ሰሚዖም ኪፈርሁ፡ ኪመውት ብዳርባ እምኒ ቐተሎ።