Deuteronomy 12:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዝእዝዘኩም ዅሉ፡ ተጠንቂቕኩም ግበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እኔ ዛሬ የማ​ዝ​ዝ​ህን ነገር ሁሉ ታደ​ር​ገው ዘንድ ጠብቅ፤ ምንም በእ​ርሱ ላይ አት​ጨ​ምር፤ ከእ​ር​ሱም ምንም አታ​ጕ​ድል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ የማዝዝህን ነገር ሁሉ ታደርገው ዘንድ ጠብቅ፤ ምንም በእርሱ ላይ አትጨምር፥ ከእርሱም ምንም አታጕድል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እኔ ያዘዝሁህን ሁሉ ጠብቅ፤ በእርሱ ላይ ምንም አትጨምር፤ ከእርሱም አንዳች ነገር አትቀንስ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ስም ህንተ ታ ህንተና አዛዜዳዋ ኡባ ኦተ፤ አ ቦላ አያነ ጉጆፕተ፤ አፐ አያነ ፓጭሶፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Simmi hintte ta hinttena azazeeddawaa ubbaa ootsite; Aa bolla ayaanne gujjoppite; aappe ayaanne pac'issoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas ta inttena azazida azazo ubbaa ooththite; istta bolla aykkoka gujjofte; qasseka isttafe issinokka pacisopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታ ኢንቴና ኣዛዚዳ ኣዛዞ ኡባ ኦቴ፤ ኢስታ ቦላ ኣይኮካ ጉጆፍቴ፤ ቃሴካ ኢስታፌ ኢሲኖካ ፓጪሶፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ ታ ነና ኪትዳባ ኡባ ኦ፤ እያ ቦላ ጉጆፋ፤ እያፐ ፓጭሶፓ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza ta nena kiittidaba ubbaa ootha; iya bolla gujofa; iyape pacisopa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔ ያዘዝሁህን ሁሉ ጠብቅ፤ አትጨምርበት፤ አትቀንስለትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንግዲህ እኔ ያዘዝኩህን ሁሉ አድርግ፤ በእርሱ ላይ ምንም ነገር አትጨምር፤ ከእርሱም አንዳች ነገር አታጒድል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ነዝ ዅሉ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ነገር ተጠንቂቕኩም ፈፅምዎ። ኣብ ልዕሊኡ ሓደ ኣይትወስኹ፤ ካብኡውን ሓደኳ ኣይተጕድሉ።”
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ዝእዝዘኩም ዘሎኹ ኹሉ ነገር ክትግበርዎ ተጠንቀቑ። ኣብ ልዕሊኡ ገለ ኣይትወስኹ፡ ካብኡ ኽአ ገለ ኣይትተንክዮ።