Deuteronomy 12:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ እዚ ኣይትግበሮ። ንእግዚኣብሄር ዝጸልኦ ፍንፉን ዘበለ ዅሉ ንኣማልኽቶም ገይሮም እዮም። ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን እኳ ንኣማልኽቶም ብሓዊ የቃጽልዎም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ም​ላ​ክህ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲሁ አታ​ድ​ርግ፤ ወን​ዶ​ችና ሴቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ለአ​ም​ላ​ኮ​ቻ​ቸው በእ​ሳት ስለ​ሚ​ያ​ቃ​ጥሉ አሕ​ዛብ ለአ​ም​ላ​ኮ​ቻ​ቸው የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን ርኩስ ነገር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይጠ​ላ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር የሚጠላውን ርኵሰት ሁሉ እነርሱ ለአማልክቶቻቸው አድርገዋልና፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ደግሞ ለአማልክቶቻቸው በእሳት ያቃጥሉአቸዋልና አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር እንዲሁ አታድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አምላክህን ጌታ በእነርሱ መንገድ ፈጽሞ አታምልክ፤ ምክንያቱም አማልክታቸውን ሲያመልኩ ጌታ የሚጸየፈውን ሁሉንም ዓይነት ነገር ያደርጋሉና፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን እንኳን ለአማልክታቸው መሥዋዕት አድርገው ያቃጥላሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ጾሳቶ ጎይንያ ዎደ፥ መና ጎዳይ እጽያ ቱናባ ኡባ ኦያ ድራዉ፥ ህንተ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ሄዋዳን ጎይናናዉ በሰና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ሀራይ አቶ ባረንቱ የሌዳ አቱማነ ማጫ ናናቱዋ ባረንቱ ጾሳቶ ያርሺደ፥ ታማን ጹጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu s'oossatoo goyinniyaa wode, Med'inaa Goday is's'iyaa tunabaa ubbaa ootsiyaa diraw, hintte Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, hewaadan goyinnanaw bessena. Ayaw gooppe, unttunttu haray atto barenttu yeleedda attumanne mac'c'a naanatuwaa barenttu s'oossatoo yarshshiide, taman s'uuggiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte GODAA intte Xoossaas goynniza goynoy ayzaabeti goynniza goyno mala gidanaas bessenna; istti ba eeqa xoossatas goynnishe ooththiza oosoti ubbay keehi shaattizaazinne GODAA matan ixettidaaza; gaasoykka istti ba yelida naytakka bantta eeqa xoossatas yarsho ooththidi taman xuuggeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጎዳ ኢንቴ ጾሳስ ጎይኒዛ ጎይኖይ ኣይዛቤቲ ጎይኒዛ ጎይኖ ማላ ጊዳናስ ቤሴና፤ ኢስቲ ባ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒሼ ኦዛ ኦሶቲ ኡባይ ኬሂ ሻቲዛዚኔ ጎዳ ማታን ኢጼቲዳዛ፤ ጋሶይካ ኢስቲ ባ ዬሊዳ ናይታካ ባንታ ኤቃ ጾሳታስ ያርሾ ኦዲ ታማን ጹጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ፆሳታ ጎይንያ ዎደ ጎዳይ እፅያ ኡባ ኦያ ግሾ፥ ጎዳ ነ ፆሳ ነ ሄሳዳ ጎይናናዉ በሰና። ኤንቲ ሀር አቶሽን፥ ባንታ አደ ናይታነ ማጫ ናይታ ባንታ ፆሳታስ ያርሾ ኦድ ታማን ፁጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta xoossata goyinniya wode Goday ixiya ubbaa oothiya gisho, Godaa ne Xoossaa ne hessada goyinnanaw bessenna. Enti hari attoshin, banta adde naytanne macca nayta banta xoossatas yarsho oothidi taman xuuggoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) በእነርሱ መንገድ ፈጽሞ አታምልክ፤ ምክንያቱም አማልክታቸውን ሲያመልኩ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚጸየፈውን ሁሉንም ዐይነት ነገር ያደርጋሉና፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን እንኳ ለአማልክታቸው መሥዋዕት አድርገው ያቃጥላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ ለእግዚአብሔር ለአምላክህ የምትሰግድለት፥ እነዚህ አሕዛብ ለባዕዳን አማልክታቸው በሚሰግዱላቸው ዐይነት መሆን የለበትም፤ እነርሱ ለባዕዳን አማልክቶቻቸው በሚሰግዱበት ጊዜ የሚፈጽሙት ነገር ሁሉ እጅግ አጸያፊና በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው፤ እነርሱ ሌላው ቀርቶ የገዛ ልጆቻቸውን በመሠዊያዎቻቸው ላይ ለአማልክታቸው በእሳት ያቃጥላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣማልኽቶም ኵሉ እቲ እግዚኣብሄር ዝፀልኦ ዘፀይፍ ነገር ይገብሩሎም እዮም። ንኣማልኽቶም ኣወዳቶምን ኣጓላቶምንውን ብሓዊ የቃፅሉሎም ነይሮም እዮም እሞ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምኡ ኣይትግበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣማልኽቶም እቲ እግዚኣብሄር ዚጸልኦ ዘበለ ኹሉ ፍንፋን ነገር ይገብሩሎም ነበሩ፡ ንኣማልኽቶምሲ ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን እኳ ብሓዊ የንድዶሎም ነይሮም እዮም እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኸምኡ ኣይትግበረሉ።