Deuteronomy 12:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሜኹም ምስ ተጠፍኡ፡ ምስ ሰዓብኩም ኣብ መጻወድያ ከይትኣትዉ ተጠንቀቑ። እዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ከመይ ገይሮም ንኣማልኽቶም ኣገልገሉዎም፧ ኣነ እውን ከምኡ ክገብር እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላኮቻቸውንም እንዳትሻ፥ አሕዛብም ለአምላኮቻቸው እንደሚያደርጉ እኔም አደርጋለሁ እንዳትል ራስህን ጠብቅ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምድራቸውም በተቀመጥህ ጊዜ፥ ከፊትህ ከጠፉ በኋላ እነርሱን ለመከተል እንዳትጠመድ። እነዚህስ አሕዛብ አማልክቶቻቸውን ያመለኩት እንዴት ነው? እንዲሁ ደግሞ እኔ አደርጋለሁ ብለህ ስለ አማልክቶቻቸው እንዳትጠይቅ ተጠንቀቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፊትህ ከጠፉ በኋላ፥ ‘እነዚህ ሕዝቦች አማልክታቸውን የሚያመልኩት እንዴት ነው? እኔም እንደ እነርሱ አደርጋለሁ’ ብለህ በመጠየቅ እንዳትጠመድ ተጠንቀቅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ህንተ ስንፐ ይክችና ህንተ ኡንቱንታ ካላናዉ፥ ኡንቱንታ ጲርያን ኦይቀተናዳን ናገትተ፤ ‘ኑንካ ኡንቱንቱዳን ጎይናናዉ፥ ሀ ካዉተቱ ባረንቱ ጾሳቶ ዎት ጎይኒኖ’ ያጊደ፥ ካል ኦቼናዳን ናገትተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | unttunttu hintte sintsaappe d'aykkichchina hintte unttuntta kaallanaw, unttuntta p'iriyaan oyk'k'ettennaadan naagettite; ‹Nuunikka unttunttudan goyinnanaw, ha kawutetsatuu barenttu s'oossatoo wooti goyinniino› yaagiide, kaalli oochchennaadan naagettite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | istti intte sinththafe dhaydaappe guye, «Hayti ha kawoteththati bantta eeqa xoossatas wostti goynnizoo? Nunikka isttayssaththo ooththana» giidi woximaden oykettontta mala naagettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኢንቴ ሲንፌ ይዳፔ ጉዬ፥ «ሃይቲ ሃ ካዎቴቲ ባንታ ኤቃ ጾሳታስ ዎስቲ ጎይኒዞ? ኑኒካ ኢስታይሳ ኦና» ጊዲ ዎጺማዴን ኦይኬቶንታ ማላ ናጌቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ነ ስንፈ ይዳፐ ጉየ፥ ነ ኤንታ ፆሳታ ጎይናዳ፥ ፅሄን ኦይከቶና መላ ናገታ። ኔኒ፥ “ሀ ካዎተት ባንታ ፆሳታ ዋትድ ጎይኖና?” ያጋዳ ካላዳ ኦይቾና መላ ናገታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | enti ne sinthafe dhaydaape guye, ne enta xoossata goyinnada, xihen oyketonna mela naageta. Neeni, “Ha kawotethati banta xoossata waatidi goyinnona?” yaagada kaallada oychonna mela naageta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፊትህ ከጠፉ በኋላ፣ “እነዚህ ሕዝቦች አማልክታቸውን የሚያመልኩት እንዴት ነው? እኔም እንደ እነርሱ አደርጋለሁ” ብለህ በመጠየቅ እንዳትጠመድ ተጠንቀቅ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ሕዝቦች ከተደመሰሱ በኋላ እነርሱ ያደርጉ የነበረውን ድርጊት በማድረግ ወጥመድ ውስጥ አትግባ፤ እኔም እንደ እነርሱ አደርጋለሁ በማለት እነዚህ አሕዛብ አማልክቶቻቸውን እንዴት ያመልኩ ነበር ብለህ አትጠይቅ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ቅድሜኹም ምስ ጠፍኡ፥ ደድሕሪኣቶም ብምስዓብ ከይትዕንቀፉ፥ ብዛዕባ ኣማልኽቶም ድማ ‘እዞም ህዝብታት እዚኣቶም ከመይ ገይሮም ኣማልኽቶም የምልኹ ነበሩ? ንሕናውን ከምኡ ንግበር’ ኢልኩም ከይትጥይቑ ተጠንቀቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ቅድሜኻ ምስ ጠፍኡ፡ ደድሕሪኦም ብምስዓብካ ኸይትሕንኮል፡ ብዛዕባ ኣማልኽቶም ከአ፡ እዞም ህዝብታት እዚኣቶም ከምይ ገይሮም ኣማልኽቶም የገልግሉ ነበሩ፡ ኣነ ድማ ከምኡ ኽገብር፡ ኢልካ ኸይትሕትት ተጠንቀቕ። |