Deuteronomy 12:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ነቶም ኣብ ቅድሜኻ ዘለዉ ኣህዛብ፡ ክትወርሶም ዝኸድካዮም ኣህዛብ ምስ ኣጥፍኦም፡ ምስ ሰዓብካዮም፡ ኣብ ምድሮምውን ምስ ትነብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳቸው ዘንድ የምትሄድባቸውን አሕዛብ በፊትህ ባጠፋ ጊዜ፥ አንተም በወረስሃቸው ጊዜ፥ በምድራቸውም በተቀመጥህ ጊዜ፥ ከፊትህ ከጠፉ በኋላ እነርሱን ለመከተል እንዳትሻ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳቸው ዘንድ የምትሄድባቸውን አሕዛብን በፊትህ ባጠፋ ጊዜ፥ አንተም በወረስሃቸው ጊዜ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የምትወሯቸውንና የምታስለቅቋቸውን አሕዛብ አምላካችሁ ጌታ ከፊታችሁ ያስወግዳቸዋል፤ ባስወጣችኋቸውና በምድራቸው በተቀመጣችሁ ጊዜ ግን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ላታናዉ ብያ ካዉተ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተ ስንፐ ይስያ ዎደነ ህንተካ ኡንቱንቱ ቢታ ላቲደ ደእያ ዎደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte laattanaw biyaa kawutetsaa Med'inaa Goday hintte S'oossay hintte sintsaappe d'ayissiyaa wodenne hinttekka unttunttu biittaa laattiide de'iyaa wode, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte laattanaas biza kawoteththata GODAA intte Xoossay intte sinththafe dhayssiza wodenne intteka istta biittaa laattidi de7iza wode, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ላታናስ ቢዛ ካዎቴታ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ሲንፌ ይሲዛ ዎዴኔ ኢንቴካ ኢስታ ቢታ ላቲዲ ዴኢዛ ዎዴ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ላታናዉ ብያ ካዎተ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነ ስንፈ ይስያ ዎደነ ነ ኤንታ ቢታ ላትያ ዎደ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne laattanaw biya kawotethaa, Goday ne Xoossay ne sinthafe dhaysiya wodenne ne enta biitta laattiya wode, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምትወርሯቸውንና የምታስለቅቋቸውን አሕዛብ አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከፊታችሁ ያስወግዳቸዋል፤ ባስወጣችኋቸውና በምድራቸው በተቀመጣችሁ ጊዜ ግን፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በምድራቸው ላይ ጦርነት በምታደርግበት ጊዜ እግዚአብሔር ሕዝቦችን ይደመስሳል፤ ምድራቸውንም ወርሰህ ትኖርበታለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነዞም ክትወርስዎም እትኸዱ ዘለኹም ኣህዛብ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብ ቅድሜኹም ከጥፍኦም እዩ። ንስኻትኩም ከዓ ንኣኣቶም ወሪስኩም ኣብ ምድሮም ክትቅመጡ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዞም ክትወርሶም እትኸዶም ዘሎኻ ህዝብታት እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኻብ ቅድሜኻ ምስ ኣጥፍኦም፡ ንስኻ ኸአ ንኣታቶም ወሪስካ ኣብ ምድሮም ምስ ተቐመጥካ፡ |