Deuteronomy 12:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ዚሓርር መስዋእትኻ፡ እቲ ብልዕን ደምን ድማ ኣብ መሰውኢ የሆዋ ኣምላኽካ ኣዳልዎ። ደም እቶም ግዳያትካ ድማ ኣብ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ይፈስስ፣ ነቲ ስጋ ድማ ብላዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሥጋውን የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ አቅርብ፤ የመሥዋዕትህም ደም በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ ይፍሰስ፥ ሥጋውንም ብላው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚቃጠለውንም መሥዋዕትህን፥ ሥጋውንና ደሙን፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ አቅርብ፤ የመሥዋዕትህም ደም በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ ይፍሰስ፥ ሥጋውንም ብላው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚቃጠል መሥዋዕትህን፥ ሥጋውንም ደሙንም በጌታ አምላክህ መሠዊያ ላይ አቅርብ። የመሥዋዕትህ ደም በጌታ አምላክህ መሠዊያ ላይ ይፍሰስ፤ ሥጋውን ግን መብላት ትችላለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢደ ህንተ ጹግያ ያርሹዋ፥ አሹዋነ ሱ፥ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ያርሽያሳን ሺሽተ፤ ህንተ ያርሹዋ ሱ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ያርሽያ ሳኣ ማታን ጉስተ፤ አሹዋ ህንተ ሚተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biide hintte s'uuggiyaa yarshshuwaa, ashuwaanne suutsaa, Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, yarshshiyaasan shiishshite; hintte yarshshuwaa suutsaa Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, yarshshiyaa sa'aa matan gussite; ashuwaa hintte miite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xuugettiza yarshoza, ashaanne suuththaa ubbaa GODAA intte Xoossaas yarsho yarshizasoza bolla shiishshite; suuththaza GODAA intte Xoossas yarsho yarshizasohota bolla gussite; ashoza gidikko intte miite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጹጌቲዛ ያርሾዛ፥ ኣሻኔ ሱ ኡባ ጎዳ ኢንቴ ጾሳስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ሺሺቴ፤ ሱዛ ጎዳ ኢንቴ ጾሳስ ያርሾ ያርሺዛሶሆታ ቦላ ጉሲቴ፤ ኣሾዛ ጊዲኮ ኢንቴ ሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፁሳ ያርሾ አሹዋነ ሱ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ያርሾ በሳን ያርሻ። ሀራ ያርሾ ሱ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ያርሾ በሳ ማታን ጉሳዳ አሹዋ ማ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xuussa yarsho ashuwanne suuthaa Godaa, ne Xoossaa yarsho bessan yarsha. Hara yarsho suuthaa Godaa, ne Xoossaa yarsho bessa matan gussada ashuwa ma. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚቃጠል መሥዋዕትህን፣ ሥጋውንም ደሙንም በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) መሠዊያ ላይ አቅርብ። የመሥዋዕትህ ደም በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) መሠዊያ ላይ ይፍሰስ፤ ሥጋውን ግን መብላት ትችላለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን፥ ማለትም ሥጋውንና ደሙን ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ አቅርብ። የሌሎች መሥዋዕቶችህ ደም ከአምላክህ ከእግዚአብሔር መሠዊያ አጠገብ ይፍሰስ፤ ሥጋውን ግን ልትበላ ትችላለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዝቃፀል መስዋእትኹም፥ ስጋኡን ደሙን፥ ኣብ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ሰውእዎ፤ እቲ ደም መስዋእቲ ሕሩድኩም ድማ ኣብ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ይፍሰስ፤ ነቲ ስጋ ኸዓ ብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ዓይኒ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ጽቡቕን ቅኑዕን ምስ ገበርካ፡ ንኣኻ ብድሕሬኻ ድማ ንደቅኻ፡ ንዘለኣለም ምእንቲ ኼጽብቐልካ፡ እዚ ኣነ ዝእዝዘካ ዘሎኹ ኹሉ ነገር ሓልዎን ስምዓዮን። |