Deuteronomy 12:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ክትወርስዎም እትኽእሉ ኣህዛብ ንኣማልኽቶም ዘገልገሉሉ ቦታታት፡ ኣብ ነዋሕቲ ኣኽራንን ኣብ ኣኽራንን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ለምለም ኣግራብን ክትረግሞም ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ የም​ት​ወ​ር​ሱ​አ​ቸው አሕ​ዛብ አማ​ል​ክ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ያመ​ለ​ኩ​ባ​ቸ​ውን፥ በረ​ዥም ተራ​ሮች፥ በኮ​ረ​ብ​ቶ​ችም ላይ ከለ​ም​ለ​ምም ዛፍ በታች ያለ​ውን ስፍራ ሁሉ ፈጽ​ማ​ችሁ አጥ​ፉት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ የምትወርሱአቸው አሕዛብ አማልክቶቻቸውን ያመለኩባቸውን በረጅም ተራሮች በኮረብቶችም ላይ ከለምለምም ዛፍ በታች ያለውን ስፍራ ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉአቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከምድራቸው የምታስለቅቋቸው አሕዛብ በረጅሙ ተራሮች፥ በኰረብቶችና በእያንዳንዱ ዛፍ ሥር አማልክታቸውን የሚያመልኩባቸውን ስፍራዎች ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ላትያ ካዉተቱ ደርያ ቦላን፥ ዞዚያ ቦላንነ ምቱዋ ጻጱዋን ባረንቱ ጾሳቶ ጎይንያ ሳኣ ኡባ ኡባና ይስተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte laattiyaa kawutetsatuu deriyaa bollan, zooziyaa bollaninne mitsatuwaa s'ap'uwaan barenttu s'oossatoo goyinniyaa sa'aa ubbaa ubbaanna d'ayissite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) intte laattana biittayn diza kawoteththay zumata bolla, zumbullata bollanne daashsha miththata garsan bantta eeqa xoossatas goynnizasota mulera dhayssite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ላታና ቢታይን ዲዛ ካዎቴይ ዙማታ ቦላ፥ ዙምቡላታ ቦላኔ ዳሻ ሚታ ጋርሳን ባንታ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዛሶታ ሙሌራ ይሲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ላትያ ቢታን ደእያ ካዎተታስ ደርያ ቦላ፥ ዙማ ቦላነ እስ እስ ም ጋርሳን ደእያ ጎይኖ በሳታ ይስተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte laattiya biittan de7iya kawotethatis deriya bolla, zumaa bollanne issi issi mitha garsan de7iya goyinno bessata dhaysite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከምድራቸው የምታስለቅቋቸው አሕዛብ በረጃጅም ተራሮች፣ በኰረብቶችና በእያንዳንዱ ዛፍ ሥር አማልክታቸውን የሚያመልኩባቸውን ስፍራዎች ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በምትወርሱአት ምድር የሚኖሩ ሕዝቦች በተራሮች፥ በኮረብቶችና በለመለሙ ዛፎች ሥር ለአማልክታቸው የሚሰግዱባቸውን ስፍራዎች ሁሉ ደምስሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም እትወርስዎም ህዝብታት፥ ኣብ ነዋሕቲ እምባታትን ኣብ ኰረብታታትን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ልምሉም ኦምን ንኣማልኽቶም ዘምልኹለን ዝነበሩ ቦታታት ፈፂምኩም ኣጥፍእወን።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም እትወርስዎም ህዝብታት፡ ኣብ ነዋሕቲ ኣኽራንን ኣብ ኩርባታትን ኣብ ትሕቲ ኹሉ ልምሉም ኦምን ንኣማክቶምን ዜገልግሉለን ዝነበሩ ቦታታት ፈጺምኩም ኣጥፍእወን።