Deuteronomy 12:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ክትወርስዎም እትኽእሉ ኣህዛብ ንኣማልኽቶም ዘገልገሉሉ ቦታታት፡ ኣብ ነዋሕቲ ኣኽራንን ኣብ ኣኽራንን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ለምለም ኣግራብን ክትረግሞም ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ የምትወርሱአቸው አሕዛብ አማልክቶቻቸውን ያመለኩባቸውን፥ በረዥም ተራሮች፥ በኮረብቶችም ላይ ከለምለምም ዛፍ በታች ያለውን ስፍራ ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ የምትወርሱአቸው አሕዛብ አማልክቶቻቸውን ያመለኩባቸውን በረጅም ተራሮች በኮረብቶችም ላይ ከለምለምም ዛፍ በታች ያለውን ስፍራ ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉአቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከምድራቸው የምታስለቅቋቸው አሕዛብ በረጅሙ ተራሮች፥ በኰረብቶችና በእያንዳንዱ ዛፍ ሥር አማልክታቸውን የሚያመልኩባቸውን ስፍራዎች ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ላትያ ካዉተቱ ደርያ ቦላን፥ ዞዚያ ቦላንነ ምቱዋ ጻጱዋን ባረንቱ ጾሳቶ ጎይንያ ሳኣ ኡባ ኡባና ይስተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte laattiyaa kawutetsatuu deriyaa bollan, zooziyaa bollaninne mitsatuwaa s'ap'uwaan barenttu s'oossatoo goyinniyaa sa'aa ubbaa ubbaanna d'ayissite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | intte laattana biittayn diza kawoteththay zumata bolla, zumbullata bollanne daashsha miththata garsan bantta eeqa xoossatas goynnizasota mulera dhayssite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ላታና ቢታይን ዲዛ ካዎቴይ ዙማታ ቦላ፥ ዙምቡላታ ቦላኔ ዳሻ ሚታ ጋርሳን ባንታ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዛሶታ ሙሌራ ይሲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ላትያ ቢታን ደእያ ካዎተታስ ደርያ ቦላ፥ ዙማ ቦላነ እስ እስ ም ጋርሳን ደእያ ጎይኖ በሳታ ይስተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte laattiya biittan de7iya kawotethatis deriya bolla, zumaa bollanne issi issi mitha garsan de7iya goyinno bessata dhaysite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከምድራቸው የምታስለቅቋቸው አሕዛብ በረጃጅም ተራሮች፣ በኰረብቶችና በእያንዳንዱ ዛፍ ሥር አማልክታቸውን የሚያመልኩባቸውን ስፍራዎች ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምትወርሱአት ምድር የሚኖሩ ሕዝቦች በተራሮች፥ በኮረብቶችና በለመለሙ ዛፎች ሥር ለአማልክታቸው የሚሰግዱባቸውን ስፍራዎች ሁሉ ደምስሱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም እትወርስዎም ህዝብታት፥ ኣብ ነዋሕቲ እምባታትን ኣብ ኰረብታታትን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ልምሉም ኦምን ንኣማልኽቶም ዘምልኹለን ዝነበሩ ቦታታት ፈፂምኩም ኣጥፍእወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም እትወርስዎም ህዝብታት፡ ኣብ ነዋሕቲ ኣኽራንን ኣብ ኩርባታትን ኣብ ትሕቲ ኹሉ ልምሉም ኦምን ንኣማክቶምን ዜገልግሉለን ዝነበሩ ቦታታት ፈጺምኩም ኣጥፍእወን። |