Deuteronomy 12:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኣምላኽካ ኣብቲ የሆዋ ኣምላኽካ ዚሓርዮ ቦታ፡ ንስኻን ወድኻን ጓልካን፡ ባርያኻን ባርያኻን ኣብ ደጌታትካ ዘሎ ሌዋዊን ብላዕ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ በቲ ኣእዳውካ ዘንበርካሉ ኩሉ ተሓጐስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን አንተ፥ ወንድና ሴት ልጅህም፥ ወንድና ሴት አገልጋይህም፥ በሀገርህም ውስጥ ያለው መጻተኛ አምላክህ እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ብሉት፤ እጅህንም በምትዘረጋበት ነገር ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበልህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን አንተ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም፥ ባሪያዎችህና ገረዶችህም፥ በአገርህም ደጅ ያለው ሌዋዊ አምላክህ እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ብሉት፤ እጅህንም በምትዘረጋበት ነገር ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበልህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አምላክህ ጌታ በሚመርጠው ስፍራ አንተ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ፥ ወንድና ሴት አገልጋዮችህ፤ በከተሞችህ የሚኖር ሌዋዊም፥ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት ትበሉታላችሁ፤ እጅህም በነካው ነገር ሁሉ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይልሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ህንተ፥ ህንተ አቱማነ ማጫ ናናይ፥ ህንተ አቱማነ ማጫ ቆማቱነ ህንተ ካታማቱዋን ደእያ ሌዋቱዋናካ እትፐ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ዶሬዳ ሳኣን መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስንን ሀ ያርሹዋ ኡባቱዋ ሚተ፤ ሄዋን ህንተ ዳቡራን ሺሼዳዋን መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስንን ናሸትተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hintte, hintte attumanne mac'c'a naanay, hintte attumanne mac'c'a k'oomatuunne hintte katamatuwaan de'iyaa Leewatuwaanakka ittippe, Med'inaa Goday hintte S'oossay dooreedda sa'aan Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsan ha yarshshuwaa ubbatuwaa miite; hewan hintte daaburan shiishsheeddawaan Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsan nashetite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay dooridason intte macca naytaranne attuma naytara, intte macca aylletaranne attuma aylletara, hessaththoka intte katamatan diza Lewe qommotara issife GODAA intte Xoossaa sinththan miite; intte daaburdi shiishshida miish ubbaan GODAA intte Xoossaa sinththan heen ufayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ዶሪዳሶን ኢንቴ ማጫ ናይታራኔ ኣቱማ ናይታራ፥ ኢንቴ ማጫ ኣይሌታራኔ ኣቱማ ኣይሌታራ፥ ሄሳካ ኢንቴ ካታማታን ዲዛ ሌዌ ቆሞታራ ኢሲፌ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ሚቴ፤ ኢንቴ ዳቡርዲ ሺሺዳ ሚሽ ኡባን ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ሄን ኡፋዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ነኒ፥ ነ አደ ናይትነ ነ ማጫ ናይት፥ ነ አደ አይለትነ ማጫ አይለት ኔራ ላታ ኤክቦና ነ ካታማን ደእያ ሌወታራ እስፈ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ዶርዳ በሳን፥ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ስንን፥ ሀ ያርሾ ኡባ ማ። ነ ዳቡራዳ ሺሽዳባን ጎዳ፥ ነ ፆሳ ስንን ኡፋይታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin neeni, ne adde naytinne ne macca nayti, ne adde aylletinne macca aylleti neera laata ekiboonna ne kataman de7iya Leewetara issife Goday, ne Xoossay doorida bessan, Godaa, ne Xoossaa sinthan, ha yarsho ubbaa ma. Ne daaburada shiishidaban Godaa, ne Xoossaa sinthan ufayta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሚመርጠው ስፍራ አንተ፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ፣ ወንድና ሴት አገልጋዮችህ፣ በከተሞችህ የሚኖር ሌዋዊም፣ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ትበሉታላችሁ፤ እጅህም በነካው ነገር ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ደስ ይልሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላክህ እግዚአብሔር በሚመርጥልህ ቦታ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆችህ፥ ከወንዶችና ከሴቶች አገልጋዮችህ፥ እንዲሁም በከተሞችህ ከሚኖሩ ሌዋውያን ጋር እነዚህን ትበላለህ፤ እዚያም በድካምህ ያገኘኸውን መልካም ነገር ሁሉ ትደሰትበታለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩምን ኣወዳትኩምን ኣጓላትኩምን ኣገልጋሊኹምን ኣገልጋሊትኩምን ኣብ ከተማታትኩም ዝነብር ሌዋዊን ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሓረያ ቦታ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኴንኩም ብልዕዎ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ብተግባር ኣእዳውኩም ተሓጐሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ወድኻን ጓልካን ግዙእካን ግዝእትኻን ኣብ ውሽጢ ደጊታትካ ዚነብር ሌዋውን ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝሐረያ ቦታ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ደአ ብልዓዮ። በቲ ኢድካ ዝዝርጋሕካሉ ዘበለ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ተሐጎስ። |