Deuteronomy 12:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ውሽጢ ደጌታትኩም ዕሽር ስርናይን ወይንኹምን ዘይትኹምን ወይ በዅሪ ከብትኹም ወይ መጓሰኹምን ወይ ካብቲ ዝመባጻዕኩም መብጽዓኹም፡ ወይ መስዋእትኹም ወይ መስዋእትኹም ብፍቓድኩም ኣይትብላዕ ዘይኮነ። መስዋእቲ ኢድካ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእህልህን፥ የወይን ጠጅህን፥ የዘይትህንም ዐሥራት፥ የላምህንና የበግህንም በኵራት፥ የተሳልኸውንም ስእለት ሁሉ፥ በፈቃድህ ያቀረብኸውን፥ የእጅህንም ቀዳምያት በከተሞችህ ሁሉ ውስጥ መብላት አትችልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእህልህን የወይን ጠጅህን የዘይትህንም አሥራት፥ የላምህንና የበግህንም በኩራት፥ የተሳልኸውንም ስእለት ሁሉ፥ በፈቃድህም ያቀረብኸውን፥ በእጅህም ያነሣኸውን ቍርባን በደጆችህ ውስጥ መብላት አትችልም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእህልህን፥ የወይን ጠጅህንና የዘይትህን አሥራት፥ ወይም የቀንድ ከብት፥ የበግና የፍየል መንጋህን በኵራት፥ ወይም ለመስጠት የተሳልኸውን ወይም የፈቃድህን ስጦታ፥ ወይም የእጅህን ስጦታ፥ በከተሞችህ ውስጥ መብላት የለብህም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ህንተ ካፐ፥ ዎይንያፐነ ዛይትያፐ እምያ አስራታ፥ ህንተ መህያፐነ ዶርሳ ዉድያፐ ባይራ፥ ጾሳዉ እማናዉ ሺቄዳዋ ኡባነ ህንተ ህንተ ዶሱዋን ጮ እምያ እሙዋ ኡባ ህንተ ደእያ ሄራን ሙለካ ሞፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte hintte katsaappe, woyniyaappenne zayitiyaappe immiyaa asiraataa, hintte mehiyaappenne dorssaa wudiyaappe bayiraa, S'oossaw immanaw shiik'k'eeddawaa ubbaanne hintte hintte dosuwaan c'oo immiyaa imuwaa ubbaa hintte de'iyaa heeraan mulekka mooppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte kaththaafe, woyne ushshaafenne wogara zayteppe immiza asraata, intte miizatappe, dorsatappe, deyshatappe bayra, GODAAS intte immanaas adinettida adina ubbaanne intte intte dosan miish ubbaaka intte dizaso awanka moopite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ካፌ፥ ዎይኔ ኡሻፌኔ ዎጋራ ዛይቴፔ ኢሚዛ ኣስራታ፥ ኢንቴ ሚዛታፔ፥ ዶርሳታፔ፥ ዴይሻታፔ ባይራ፥ ጎዳስ ኢንቴ ኢማናስ ኣዲኔቲዳ ኣዲና ኡባኔ ኢንቴ ኢንቴ ዶሳን ሚሽ ኡባካ ኢንቴ ዲዛሶ ኣዋንካ ሞፒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ካፈ፥ ዎይንያፐነ ዛይትያፐ እምያ አስራታ፥ ነ መህያፐነ ዶርሳ ዉድያፐ እምያ ባይራ፥ ጎዳስ ቃንግዳባ ኡባነ ነ ዶሳን እምያ እሙዋ ኡባ ነ ደእያ ሄራን ሞፓ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne kathaafe, woyniyapenne zaytiyape immiya asraata, ne mehiyapenne dorsa wudiyape immiya bayraa, Godaas qangidaba ubbaanne ne dosan immiya imuwa ubbaa ne de7iya heeran moopa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእህልህን፣ የወይን ጠጅህንና የዘይትህን ዐሥራት፣ ወይም የቀንድ ከብት፣ የበግና የፍየል መንጋህን በኵራት፣ ወይም ለመስጠት የተሳልኸውን ወይም የፈቃድህን ስጦታ፣ ወይም የእጅህን ስጦታ፣ በከተሞችህ ውስጥ መብላት የለብህም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእግዚአብሔር የምታቀርበው መባ በምትኖርበት በማናቸውም ስፍራ ሁሉ መበላት የለበትም፤ ይኸውም የእህልህ፥ የወይን ጠጅህ፥ የወይራ ዘይትህ ዐሥራት ወይም የከብቶችህና የበጎችህ በኲር፥ ለእግዚአብሔር የተሳልከው የበጎ ፈቃድ ስጦታህ ሁሉ በማናቸውም የመኖሪያ ስፍራ ሁሉ አይበላም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣስራት ስርናይኩምን ወይንኹምን ዘይትኹምን በዅሪ ኸፍትኹምን ኣባጊዕኹምን ዝተመባፃዕኹምዎ መብፅዓኹምን ብፍቓድ ዘምፃእኹምዎ ውህብቶኹምን ንዝለዓል መስዋእቲ ኢድኩምን ኣብ ዝኾነ ቦታ ኸይትበልዕዎ ተጠንቀቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕሽር ስርናይካን ወይንኻን ዘይትኻን በኹሪ ኣሓኻን ኣባጊዕካን እተማባጻዕካዮ መብጽዓኻን ናይ ፍቓድ ህያብካን ዚለዐል መስዋእቲ ኢድካን ኣብ ውሽጢ ደጌታትካ ኸይትበልዖ ተጠንቀቕ። |