Deuteronomy 12:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ከምቲ ዝሃበኩም በረኸት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፡ ኣብ ኵሉ ደጌታትኩም ስጋ ሓሪድኩም፡ ነፍስኹም ዝደለየቶ ድማ ክትበልዑ ትኽእሉ ኢኹም። ልቢ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ነገር ግን አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሰጠህ በረ​ከት፥ እንደ ፈቀ​ድህ፥ በሀ​ገ​ርህ ሁሉ ውስጥ አር​ደህ ሥጋን ብላ፤ ከአ​ንተ ንጹሕ ሰው፥ ንጹ​ሕም ያል​ሆነ ሰው እንደ ሚዳ​ቋና እንደ ዋላ ያለ​ውን ይብ​ላው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር እንደ ሰጠህ በረከት፥ ሰውነትህ እንደ ፈቀደ፥ በደጆችህ ሁሉ ውስጥ አርደህ ብላ፤ ንጹሕ ሰው ንጹሕም ያልሆነ ሰው እንደ ሚዳቋና እንደ ዋላ ያለውን ይብላው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሆኖም ጌታ አምላክህ በሚሰጥህ መጠን፥ በየትኛውም ከተማህ፥ እንስሳትህን ሚዳቋም ሆነ ድኩላ ዐርደህ የምትፈልገውን ያህል ሥጋ ብላ። በሥርዓቱ መሠረት ንጹሕ የሆነም ሆነ ያልሆነ ሰው ከዚሁ ሥጋ ሊበላ ይችላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን ህንተ ደእያ ሳን ሀቃንነ ህንተ መህያፐ መና ጎዳይ ህንተና አንጄዳዋዳን ሹኪደ ሚተ፤ ዎጋን ጌሻ አሳ ግድና ዎይ ጌየና አሳ ግድናካ ኡባይካ ጋራ አሹዋነ ገንእያ አሹዋ ምያዋዳን ህንተ መህያፐ ሹኪደ ሚተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin hintte de'iyaa saan hak'aninne hintte mehiyaappe Med'inaa Goday hinttena anjjeedawaadan shukkiide miite; wogaan geeshsha asaa gidina woy geeyenna asaa gidinakka ubbaykka gaaraa ashuwaanne gen"iyaa ashuwaa miyaawaadan hintte mehiyaappe shukkiide miite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka GODAA intte Xoossay inttena anjjida keena intte katamatappe awayssankka intte meheppe, woykko gaarappe woykko genessafe shukkidi intte koyida keena maana dandayeeta; ha ashozappe wogay giza mala geeyida asi gidiin woykko geeyontta asi ubbay maana dandayees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ኣንጂዳ ኬና ኢንቴ ካታማታፔ ኣዋይሳንካ ኢንቴ ሜሄፔ፥ ዎይኮ ጋራፔ ዎይኮ ጌኔሳፌ ሹኪዲ ኢንቴ ኮዪዳ ኬና ማና ዳንዳዬታ፤ ሃ ኣሾዛፔ ዎጋይ ጊዛ ማላ ጌዪዳ ኣሲ ጊዲን ዎይኮ ጌዮንታ ኣሲ ኡባይ ማና ዳንዳዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን ነ ደእያ በሳን አዉንካ ነ መህያፐ ጎዳይ ነና አንጅዳይሳዳ ሹካዳ ማ። ዎጋዳ ቱና ግድን ዎይኮ ቱና ግዶና አስ ኦንካ ጋራነ ገንኤ መይሳዳ ነ መህያፐ ሹካዳ ማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin ne de7iya bessan awunka ne mehiyape Goday nena anjidaysada shukada ma. Wogaada tuna gidin woyko tuna gidonna asi oonika gaaranne gen7e meysada ne mehiyape shukada ma.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሆኖም አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሚሰጥህ መጠን፣ በየትኛውም ከተማህ፣ እንስሳትህን ሚዳቋም ሆነ ድኵላ ዐርደህ የምትፈልገውን ያህል ሥጋ ብላ፤ በሥርዐቱ መሠረት ንጹሕ የሆነም ሆነ ያልሆነ ሰው ከዚሁ ሥጋ ሊበላ ይችላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሆኖም በሚያሰኛችሁ ጊዜ ሁሉ እግዚአብሔር አምላካችሁ በሰጣችሁ በረከት መሠረት ከከተሞቻችሁ በማናቸውም ቦታ ዐርዳችሁ ልትበሉ ትችላላችሁ፤ የአጋዘንና የሚዳቋ ሥጋ ለመብላት እንደሚችል ንጹሕ የሆነ ወይም ንጹሕ ያልሆነ ሰው ያን የታረደውን ሥጋ ሊበላው ይችላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሃበኩም በረከት ቃሕ ከም ዝበለኩም ኣብ ኵለን ደጌታትኩም ሓሪድኩም ስጋ ብልዑ። ከም ሰስሓን ከም ድኵላን ዝበለ፥ ንፁህ ዝኾነ ሰብን ንፁህ ዘይኮነ ሰብን ይብልዓዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝህበካ በረኸት ከም ድሌት ነፍስኻ ኣብ ኩለን ደጌታትካ ሐሪድካ፡ ስጋ ብላዕ፡ ከም ሰስሓን ከም እራብን፡ ዘይንጹህን ንጹህን ይብልዓዮ።