Deuteronomy 12:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ እግዚኣብሄር ኣብ ሓደ ኻብ ነገዳትካ ዚሓርየላ ቦታ ግና፡ ኣብኡ ዚሓርር መስዋእትታትካ ኣቕርብ፣ ኣብኡ ድማ እቲ ዝእዝዘካ ዅሉ ግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከነ​ገ​ዶ​ችህ ከአ​ንዱ ዘንድ በመ​ረ​ጠው ስፍራ በዚያ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ት​ህን አቅ​ርብ፤ በዚ​ያም ዛሬ እኔ የማ​ዝ​ዝ​ህን ሁሉ አድ​ርግ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እግዚአብሔር ከነገዶችህ ከአንዱ ዘንድ በመረጠው ስፍራ በዚያ የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን አቅርብ፥ በዚያም የማዝዝህን ሁሉ አድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከነገዶችህ መካከል በአንዱ፥ ጌታ በሚመርጠው ስፍራ ብቻ የሚቃጠሉ መሥዋዕቶችህን አቅርብ፤ እዚያም እኔ የማዝህን ሁሉ ጠብቅ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ህንተ ዛራቱ ደኢያሳ ኡባፐ እቱዋን፥ መና ጎዳይ ዶሬዳ ሳኣን ህንተ ጹግያ ያርሾ ያርሽተ፤ ታን ህንተና አዛዝያዋ ኡባካ ሄዋን ኦተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte hintte zaratuu de'iyaasaa ubbaappe ittuwaan, Med'inaa Goday dooreedda sa'aan hintte s'uuggiyaa yarshshoo yarshshite; taani hinttena azaziyaawaa ubbaakka hewan ootsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte intte zereththati dizaso ubbaafe issaan GODAY dooridason xalla xuugettiza yarsho yarshite; tani inttena azaziza miish ubbaaka heen ooththite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኢንቴ ዜሬቲ ዲዛሶ ኡባፌ ኢሳን ጎዳይ ዶሪዳሶን ጻላ ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሺቴ፤ ታኒ ኢንቴና ኣዛዚዛ ሚሽ ኡባካ ሄን ኦቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ፥ ነ ኮቻፈ እሱዋን፥ ጎዳይ ዶርዳ በሳን፥ ነ ፁሳ ያርሹዋ ያርሻ፤ ታ ነና ኪትዳ ኡባ ያን ኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni, ne kochaafe issuwan, Goday doorida bessan, ne xuussa yarshuwa yarsha; ta nena kiitida ubbaa yan ootha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከነገዶችህ መካከል በአንዱ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) በሚመርጠው ስፍራ ብቻ የሚቃጠሉ መሥዋዕቶችህን አቅርብ፤ እዚያም እኔ የማዝዝህን ሁሉ ጠብቅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መሥዋዕትህን ሁሉ ማቅረብ የሚገባህ ከነገዶችህ መካከል የአንዱ ግዛት በሆነው ክፍል እና እግዚአብሔር በሚመርጠው በአንድ ስፍራ ብቻ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህንም ሆነ ሌላውንም እኔ ያዘዝኩህን ሁሉ በዚያ ስፍራ ብቻ ትፈጽማለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝቃፀል መስዋእትኹም ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ሓደ ኻብ ነገዳትኩም ዝሓረያ ቦታ ደኣ ኣቕርቡ። እዝ ኣነ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ዅሉ ኸዓ ኣብኣ ኣቕርቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣብ ሓደ ኻብ ነገዳትካ ዝሐረያ ቦታ ደአ፡ ኣብኣ ዚሐርር መስዋእትኻ ኣዕርግ፡ እዚ ኣነ ዝእዝዘካ ዘሎኹ ኹሉ ኸኣ ኣብኣ ግበሮ።