Deuteronomy 12:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ እግዚኣብሄር ኣብ ሓደ ኻብ ነገዳትካ ዚሓርየላ ቦታ ግና፡ ኣብኡ ዚሓርር መስዋእትታትካ ኣቕርብ፣ ኣብኡ ድማ እቲ ዝእዝዘካ ዅሉ ግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ከነገዶችህ ከአንዱ ዘንድ በመረጠው ስፍራ በዚያ የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን አቅርብ፤ በዚያም ዛሬ እኔ የማዝዝህን ሁሉ አድርግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን እግዚአብሔር ከነገዶችህ ከአንዱ ዘንድ በመረጠው ስፍራ በዚያ የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን አቅርብ፥ በዚያም የማዝዝህን ሁሉ አድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከነገዶችህ መካከል በአንዱ፥ ጌታ በሚመርጠው ስፍራ ብቻ የሚቃጠሉ መሥዋዕቶችህን አቅርብ፤ እዚያም እኔ የማዝህን ሁሉ ጠብቅ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ህንተ ዛራቱ ደኢያሳ ኡባፐ እቱዋን፥ መና ጎዳይ ዶሬዳ ሳኣን ህንተ ጹግያ ያርሾ ያርሽተ፤ ታን ህንተና አዛዝያዋ ኡባካ ሄዋን ኦተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte hintte zaratuu de'iyaasaa ubbaappe ittuwaan, Med'inaa Goday dooreedda sa'aan hintte s'uuggiyaa yarshshoo yarshshite; taani hinttena azaziyaawaa ubbaakka hewan ootsite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte zereththati dizaso ubbaafe issaan GODAY dooridason xalla xuugettiza yarsho yarshite; tani inttena azaziza miish ubbaaka heen ooththite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ዜሬቲ ዲዛሶ ኡባፌ ኢሳን ጎዳይ ዶሪዳሶን ጻላ ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሺቴ፤ ታኒ ኢንቴና ኣዛዚዛ ሚሽ ኡባካ ሄን ኦቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ፥ ነ ኮቻፈ እሱዋን፥ ጎዳይ ዶርዳ በሳን፥ ነ ፁሳ ያርሹዋ ያርሻ፤ ታ ነና ኪትዳ ኡባ ያን ኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni, ne kochaafe issuwan, Goday doorida bessan, ne xuussa yarshuwa yarsha; ta nena kiitida ubbaa yan ootha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከነገዶችህ መካከል በአንዱ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) በሚመርጠው ስፍራ ብቻ የሚቃጠሉ መሥዋዕቶችህን አቅርብ፤ እዚያም እኔ የማዝዝህን ሁሉ ጠብቅ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መሥዋዕትህን ሁሉ ማቅረብ የሚገባህ ከነገዶችህ መካከል የአንዱ ግዛት በሆነው ክፍል እና እግዚአብሔር በሚመርጠው በአንድ ስፍራ ብቻ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህንም ሆነ ሌላውንም እኔ ያዘዝኩህን ሁሉ በዚያ ስፍራ ብቻ ትፈጽማለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝቃፀል መስዋእትኹም ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ሓደ ኻብ ነገዳትኩም ዝሓረያ ቦታ ደኣ ኣቕርቡ። እዝ ኣነ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ዅሉ ኸዓ ኣብኣ ኣቕርቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣብ ሓደ ኻብ ነገዳትካ ዝሐረያ ቦታ ደአ፡ ኣብኣ ዚሐርር መስዋእትኻ ኣዕርግ፡ እዚ ኣነ ዝእዝዘካ ዘሎኹ ኹሉ ኸኣ ኣብኣ ግበሮ። |