Deuteronomy 12:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ዮርዳኖስ ሰጊርኩም ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከም ርስቲ ዝህበኩም ምድሪ እንተ ተቐሚጥኩም፡ ካብ ኵሎም ኣብ ከባቢኹም ዘለዉ ጸላእትኹም ዕረፍቲ እንተ ሃበኩም፡ ብሰላም ክትነብር፡ ንሱ ድማ ብሰላም ክትነብር፡ ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ርስቲ ጌሩ ዝህበኩም ምድሪ እንተ ነበርኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮርዳኖስን ግን በተሻገራችሁ ጊዜ፥ አምላካችሁም እግዚአብሔር በሚያወርሳችሁ ምድር በተቀመጣችሁ ጊዜ፥ ያለ ፍርሀትም እንድትኖሩ ከከበቡአችሁ ጠላቶች ሁሉ ዕረፍት በሰጣችሁ ጊዜ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮርዳኖስን ግን በተሻገራችሁ ጊዜ፥ አምላካችሁም እግዚአብሔር በሚያወርሳችሁ ምድር በተቀመጣችሁ ጊዜ፥ ያለ ፍርሃትም እንድትኖሩ ከከበቡአችሁ ጠላቶች ሁሉ ዕረፍት በሰጣችሁ ጊዜ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁን እንጂ ዮርዳኖስን ስትሻገሩና ጌታ አምላካችሁ ርስት አድርጎ በሚሰጣችሁ ምድር ስትቀመጡ፥ ያለ ሥጋት እንድትኖሩ በዙሪያችሁ ካሉት ጠላቶቻችሁ ሁሉ ያሳርፋችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ህንተ ዮርዳኖሳ ፕኒደ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ እምያ ሄ ቢታ ላቲደ፥ ህንተ ያን ኡታና። ህንተና ዶዴዳ ሞርከቱዋፐ ህንተና እ ሸምፕስያ ድራዉ፥ ህንተ ዎፑ ጊደ ሄዋን ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hintte Yorddaanoosa pinniide, Med'inaa Goday hintte S'oossay immiyaa he biittaa laattiide, hintte yan uttana. Hinttena dooddeedda morkkatuwaappe hinttena I shemppissiyaa diraw, hintte woppu giide hewan de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay inttes immana biittayn daanaas intte Yordaanoose shaafaa pinnana; intte yuushon dooddi uttida morkketappe inttena izi shempisana; intteka heen woppu gi daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢማና ቢታይን ዳናስ ኢንቴ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒናና፤ ኢንቴ ዩሾን ዶዲ ኡቲዳ ሞርኬታፔ ኢንቴና ኢዚ ሼምፒሳና፤ ኢንቴካ ሄን ዎፑ ጊ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ህንተ ዮርዳኖሰ ፕንድ፥ ጎዳይ ህንተ ፆሳይ እምያ ሄ ቢታ ላትድ ያን ኡታና። ህንተና ተቅዳ ሞርከታፐ እ ህንተና ሸምፕስያ ግሾ ያን ዎፑ ግድ ህንተ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hinte Yordaanose pinnidi, Goday hinte Xoossay immiya he biitta laattidi yan uttana. Hintena teqida morketape I hintena shempisiya gisho yan wopu gidi hinte daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ ዮርዳኖስን ስትሻገሩና አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ርስት አድርጎ በሚሰጣችሁ ምድር ስትቀመጡ፣ ያለ ሥጋት እንድትኖሩ በዙሪያችሁ ካሉት ጠላቶቻችሁ ሁሉ ያሳርፋችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር አምላካችሁ በሰጣችሁ ምድር ለመኖር ዮርዳኖስን ትሻገራላችሁ፤ በደኅና እንድትኖሩ በዙሪያ ካሉት ጠላቶቻችሁ ሁሉ ዕረፍት ይሰጣችኋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮርዳኖስ ተሳጊርኩም ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንርስቲ ዝህበኩም ምድሪ ምስ ተቐመጥኩም ግና ምእንቲ ብህድኣት ክትነብሩ፥ ካብቶም ኣብ ዙርያኹም ዘለዉ ፀላእትኹም ከዕርፈኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮርዳኖስ ተሳጊርኩም ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንርስቲ ዚህበኩም ምድሪ ምስ ተቐመጥኩም ግና ምእንቲ ብህድአት ክትነብሩ፡ ካብቶም ኣብ ዙርያኹም ዘለው ጸላእትኹም ምስ ኣዕረፈኩም፡ |