Deuteronomy 12:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ክትወርስዋ ዝህበኩም ምድሪ፡ ኣብ ምድሪ እትነብሩሉ ዅሉ መዓልትታት ክትገብርዎ ዘለኩም ሕግታትን ስርዓታትን እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በም​ድር ላይ በም​ት​ኖ​ሩ​በት ዘመን ሁሉ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችሁ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትወ​ር​ሷት ዘንድ በሚ​ሰ​ጣ​ችሁ ሀገር ታደ​ር​ጉት ዘንድ የም​ት​ጠ​ብ​ቁት ሥር​ዐት፥ ፍር​ድም ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምድር ላይ በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር ለመውረስ በሰጣችሁ አገር፥ የምትጠብቁአትና የምታደርጉአት ሥርዓትና ፍርድ እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የአባቶቻችሁ አምላክ ጌታ፥ እንድትወርሷት በሰጣችሁ ምድር ላይ በምትኖሩበት ጊዜ ሁሉ፥ በጥንቃቄ ልትከተሏቸው የሚገባችሁ ሥርዓቶችና ሕጎች እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ላታናዳን፥ መና ጎዳይ ህንተ አዎቱዋ ጾሳይ ህንተንቶ እሜዳ ጋድያን ህንተ ደኤዳ ኬሻን ኡባን ህንተ ባለናን ኦና አዋዮቱነ ህገቱ፥ ሀዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte laattanaadan, Med'inaa Goday hintte aawotuwaa S'oossay hinttenttoo immeedda gadiyaan hintte de'eedda keeshshan ubbaan hintte balenaan ootsana awaayotuunne higgetuu, hawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte aawata Xoossay inttes immiza biittaa bolla diza wode intte naagana wogatinne maarati haytantta;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታ ቦላ ዲዛ ዎዴ ኢንቴ ናጋና ዎጋቲኔ ማራቲ ሃይታንታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ላታና መላ ጎዳይ፥ ህንተ አዋታ ፆሳይ ህንተዉ እምዳ ቢታን ህንተ ደእዳ ዎደ ኡባን ህንተ ኦናዉ በሲያ አዋጆትነ ህገት ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte laattana mela Goday, hinte aawata Xoossay hintew immida biittan hinte de7ida wode ubban hinte oothanaw bessiya awaajotinne higgeti haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፣ እንድትወርሷት በሰጣችሁ ምድር ላይ በምትኖሩበት ጊዜ ሁሉ፣ በጥንቃቄ ልትከተሏቸው የሚገባችሁ ሥርዐቶችና ሕግጋት እነዚህ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የቀድሞ አባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር በሚሰጣችሁ ምድር በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ በጥንቃቄ የምትጠብቁአቸው ኅጎችና ሥርዓቶች እነዚህ ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ክትወርስዋ ዝህበኩም ምድሪ፥ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ብህይወት እትነብሩለን ኵለን መዓልቲታት ተጠንቂቕኩም እትፍፅምዎ ትእዛዛትን ፍርድታትን እዙይ እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትካ ኽትወርሳ ዚህበካ ምድሪ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ብህይወት እትነብሩለን ኩለን መዓልትታት ክትገብርዎ እትሕልውዎ ትእዛዛትን ፍርድታትን እዚ እዩ።