Deuteronomy 11:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ዳታንን ኣቢራምን ደቂ ኤልያብ ወዲ ሮቤል እንታይ ገበሮም፡ ምድሪ ኣፋ ከፊታ ወሓጠቶም፡ ንሳቶምን ንቤተሰቦምን ድንኳናቶምን ንዅሉ እቲ ኣብ ርስቶም ዝነበረ ንብረትን ድማ ኣብ መንጎኦም ብዘሎ እስራኤል፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ መካ​ከል ምድር አፍ​ዋን ከፍታ እነ​ር​ሱ​ንና ቤተ ሰቦ​ቻ​ቸ​ውን፥ ድን​ኳ​ኖ​ቻ​ቸ​ው​ንም፥ ለእ​ነ​ር​ሱም የነ​በ​ራ​ቸ​ውን ሁሉ በዋ​ጠ​ቻ​ቸው በሮ​ቤል ልጅ በኤ​ል​ያብ ልጆች በዳ​ታ​ንና በአ​ቤ​ሮን ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእስራኤልም ሁሉ መካከል ምድር አፍዋን ከፍታ እነርሱንና ቤተሰቦቻቸውን ድንኳኖቻቸውንም ለእነርሱም የነበራቸውን ሁሉ በዋጠቻቸው በሮቤል ልጅ በኤልያብ ልጆች በዳታንና በአቤሮን ያደረገውን ላላወቁትና ላላዩት ልጆቻችሁ አልነግራቸውምና እናንተ ዛሬ እወቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሮቤል ልጅ የኤልያብ ልጆች የሆኑትን ዳታንና አቤሮንን ከነቤተሰቦቻቸው፥ ከነድንኳናቸውና ከነእንስሳታቸው በመላው እስራኤል መካከል ምድር እንዴት አፏን ከፍታ እንደዋጠቻቸው እነርሱ አላዩም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሮቤላ ዛርያፐ ኤልኣባ ናናቱዋ ግድያ ዳታና ቦላነ አቢራማ ቦላ ጾሳይ ኦዳዋ ሀሳይተ። እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ጼልሽን፥ ቢታይ ዶየቲደ፥ ኡንቱንታ፥ ኡንቱንቱ ሶ አሳ፥ ኡንቱንቱ ዱንካንያነ ኡንቱንቶ ደእያ ሸምፑዋና ደእያዋ ኡባ ምቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Roobeela zariyaappe Eli'aaba naanatuwaa gidiyaa Daataana bollanne Abiiraama bolla S'oossay ootseeddawaa hassayite. Israa'eeliyaa Asay ubbay s'eellishin, biittay dooyettiide, unttuntta, unttunttu soo asaa, unttunttu dunkkaaniyaanne unttunttoo de'iyaa shemppuwaanna de'iyaawaa ubbaa mitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oroobeele qommotappe Elyaabe naa Daataanenne Abraame bolla izi ooththoyssa yuushshi qopite; Isra7eele nayti beyishin biittaya doyettada istta, isttaso asaa, istta dunkaanenne istta haaro ubbaa mittadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦሮቤሌ ቆሞታፔ ኤልያቤ ና ዳታኔኔ ኣብራሜ ቦላ ኢዚ ኦይሳ ዩሺ ቆፒቴ፤ ኢስራኤሌ ናይቲ ቤዪሺን ቢታያ ዶዬታዳ ኢስታ፥ ኢስታሶ ኣሳ፥ ኢስታ ዱንካኔኔ ኢስታ ሃሮ ኡባ ሚታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሮቤላ ኮቻፈ ኤልኣባ ናይታ ግድዳ ዳታነ ቦላነ አቤሮ ቦላ ጎዳይ ኦዳይሳ አኬክተ። እስራኤለ አሳ ኡባይ በእሽን፥ ቢታይ ዶየትድ፥ ኤንታ፥ ኤንታ ሶ አሳ፥ ኤንታ ዱንካንያነ ሸምፖራ ደእያ ኤንታባ ኡባ ምትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Robeela kochaafe Eli7aaba nayta gidida Daatane bollanne Abeero bolla Goday oothidaysa akeekite. Isra7eele asa ubbay be7ishin, biittay dooyetidi, enta, enta soo asaa, enta dunkaaniyanne shempora de7iya entaba ubbaa mittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሮቤል ልጅ የኤልያብ ልጆች የሆኑትን ዳታንና አቤሮንን ከነቤተ ሰቦቻቸው፣ ከነድንኳናቸውና ከነእንስሳታቸው በመላው እስራኤል መካከል ምድር እንዴት አፏን ከፍታ እንደ ዋጠቻቸው እነርሱ አላዩም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሮቤል ነገድ ወገን የኤልያብ ልጆች በሆኑት በዳታንና በአቤሮን ላይ ያደረገውን አስታውሱ፤ እስራኤላውያን ሁሉ በዐይናቸው እያዩ መሬት ተከፍታ እነርሱንና ቤተሰቦቻቸውን፥ ድንኳኖቻቸውንና ሕይወት ያለውና የእነርሱ የነበረውን ሁሉ ዋጠቻቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንዳታንን ንኣቤሮንን ደቂ ኤልያብ ወዲ ሮቤል፥ ምስ ስድራኦምን ድንኳናቶምን ምስ ኵሉ ዝስዕቦም ዝነበረ ህይወት ዘለዎ ፍጥረትን፥ ኣብ ቅድሚ ዅሎም ደቂ እስራኤል እታ ምድሪ ኣፋ ኸፊታ ኽትውሕጦም ከም ዝገበረ ሎሚ ዘክሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ዳታንን ኣቢራምን ደቂ ኤልያብ ወዲ ሮቤል ዝገበሮ ድማ ምስ ድስራ ቤቶምን ድንኳናቶምን ምስ ኩሉ ዚስዕቦም ዝነበረ ህያውን፡ ኣብ ማእከል ኩሉ እስራኣኤል እታ ምድሪ ኣፋ ኸፊታ ኸም ዝወሓጠቶም፡ ሎሚ ፍለጡ።