Deuteronomy 11:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሰራዊት ግብጽን ንኣፍራሶምን ንሰረገላታቶምን እንታይ ከም ዝገበረሎም። ከመይ ጌሩ ንማይ ሸልፍሲ ከም ዘዕለቕለቖም ክሳዕ ሎሚ ከም ዘጥፍኦም፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በተ​ከ​ተ​ሉ​አ​ች​ሁም ጊዜ በኤ​ር​ትራ ባሕር ውኃ እን​ዳ​ሰ​ጠ​ማ​ቸው፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እስከ ዛሬ ድረስ እን​ዳ​ጠ​ፋ​ቸው፥ በግ​ብፅ ጭፍራ በፈ​ረ​ሶ​ቻ​ቸ​ውም፥ በሰ​ረ​ገ​ሎ​ቻ​ቸ​ውም ያደ​ረ​ገ​ውን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተከተሉአችሁም ጊዜ በኤርትራ ባሕር ውኃ እንዳሰጠማቸው፥ እግዚአብሔርም እስከ ዛሬ ድረስ እንዳጠፋቸው፥ በግብፅ ጭፍራ በፈረሶቻቸውም በሰረገሎቻቸውም ያደረገውን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በግብፃውያን ሠራዊት፥ በፈረሶቻቸውና በሠረገሎቻቸው ላይ፥ እናንተን ባሳደዱአችሁ ጊዜ በቀይ ባሕር ውሃ እንዴት እንዳሰጠማቸውና ጌታ ፈጽሞ እንዴት እንዳጠፋቸው አስታውሱ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ኡንቱንቱ ህንተና ካሊደ የደርሴዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ ግብጼ ቢታ ኦላንቻቱዋ፥ ኡንቱንቱ ፓራቱዋነ ፓራ ጋረቱዋ ዞኦ አባን ምትሲደ፥ ሀች ጋካናዉ፥ ኡንቱንታ ኡባና ይሴዳዋ በኤድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay unttunttu hinttena kaalliide yedersseedda wode, Med'inaa Goday Gibs'e biittaa olanchchatuwaa, unttunttu paratuwaanne paraa gaaretuwaa Zo'o Abban mitissiide, hachchi gakkanaw, unttuntta ubbaanna d'ayisseeddawaa be'eeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse istti inttena kaallidi yedeththida wode GODAY Gibxe biitta olanchchata, istta paratanne para-gaareta Zo7o abbaan mitissidi hach gakkanaas istta mulera dhayssidayssa be7ideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኢስቲ ኢንቴና ካሊዲ ዬዴዳ ዎዴ ጎዳይ ጊብጼ ቢታ ኦላንቻታ፥ ኢስታ ፓራታኔ ፓራ-ጋሬታ ዞኦ ኣባን ሚቲሲዲ ሃች ጋካናስ ኢስታ ሙሌራ ይሲዳይሳ ቤኢዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ህንተና ካልድ ጎድዳ ዎደ፥ ጎዳይ ግብፀ ቢታ ኦላንቾታ፥ ኤንታ ፓራታነ ፓራ ጋረታ ዞኦ አባን ምትስድ፥ ሀች ጋካናዉ ኤንታ ኩመ ይስዳይሳ በእደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti hintena kaallidi gooddida wode, Goday Gibxe biitta olanchota, enta paratanne para gaareta Zo7o Abban mitisidi, hachi gakanaw enta kumethi dhaysidaysa be7ideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በግብፃውያን ሰራዊት፣ በፈረሶቻቸውና በሠረገሎቻቸው ላይ፣ እናንተን ባሳደዷችሁ ጊዜ በቀይ ባሕር ውሃ እንዴት እንዳሰጠማቸውና እግዚአብሔር (ያህዌ) ፈጽሞ እንዴት እንዳጠፋቸው አስታውሱ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተን ባሳደዱአችሁ ጊዜ የግብጽን ሠራዊት ከነፈረሶቻቸውና ከነሠረገሎቻቸው በቀይ ባሕር በማስጠም እግዚአብሔር እንዴት አድርጎ ለዘለቄታው እንደ ደመሰሳቸው አይታችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ኣብ ሰራዊት ግብፅን ኣብ ኣፍራሶምን ሰረገላታቶምን ዝገበሮ፥ ከሳጕጉኹም እንተለዉ፥ ብማይ ባሕሪ ኤርትራ ኸም ዝደፈኖም፥ ፈፂሙ ድማ ኸም ዘጥፍኦም ዘክሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ሰራዊት ግግብጽን ኣብ ኣፍራሶምን ሰረገላታቶምን ዝገበሮ ድማ፡ እቲ ኽሰጉኹም ከለው፡ እቲ ማይ ባሕሪ ኤርትራ ናብ ልዕሊኦም ከም ዝደፈኖም፡ ክሳዕ ሎም ድማ ከም ዘጥፍኦም፡