Deuteronomy 11:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሰራዊት ግብጽን ንኣፍራሶምን ንሰረገላታቶምን እንታይ ከም ዝገበረሎም። ከመይ ጌሩ ንማይ ሸልፍሲ ከም ዘዕለቕለቖም ክሳዕ ሎሚ ከም ዘጥፍኦም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተከተሉአችሁም ጊዜ በኤርትራ ባሕር ውኃ እንዳሰጠማቸው፥ እግዚአብሔርም እስከ ዛሬ ድረስ እንዳጠፋቸው፥ በግብፅ ጭፍራ በፈረሶቻቸውም፥ በሰረገሎቻቸውም ያደረገውን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተከተሉአችሁም ጊዜ በኤርትራ ባሕር ውኃ እንዳሰጠማቸው፥ እግዚአብሔርም እስከ ዛሬ ድረስ እንዳጠፋቸው፥ በግብፅ ጭፍራ በፈረሶቻቸውም በሰረገሎቻቸውም ያደረገውን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በግብፃውያን ሠራዊት፥ በፈረሶቻቸውና በሠረገሎቻቸው ላይ፥ እናንተን ባሳደዱአችሁ ጊዜ በቀይ ባሕር ውሃ እንዴት እንዳሰጠማቸውና ጌታ ፈጽሞ እንዴት እንዳጠፋቸው አስታውሱ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡንቱንቱ ህንተና ካሊደ የደርሴዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ ግብጼ ቢታ ኦላንቻቱዋ፥ ኡንቱንቱ ፓራቱዋነ ፓራ ጋረቱዋ ዞኦ አባን ምትሲደ፥ ሀች ጋካናዉ፥ ኡንቱንታ ኡባና ይሴዳዋ በኤድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay unttunttu hinttena kaalliide yedersseedda wode, Med'inaa Goday Gibs'e biittaa olanchchatuwaa, unttunttu paratuwaanne paraa gaaretuwaa Zo'o Abban mitissiide, hachchi gakkanaw, unttuntta ubbaanna d'ayisseeddawaa be'eeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse istti inttena kaallidi yedeththida wode GODAY Gibxe biitta olanchchata, istta paratanne para-gaareta Zo7o abbaan mitissidi hach gakkanaas istta mulera dhayssidayssa be7ideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኢስቲ ኢንቴና ካሊዲ ዬዴዳ ዎዴ ጎዳይ ጊብጼ ቢታ ኦላንቻታ፥ ኢስታ ፓራታኔ ፓራ-ጋሬታ ዞኦ ኣባን ሚቲሲዲ ሃች ጋካናስ ኢስታ ሙሌራ ይሲዳይሳ ቤኢዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ህንተና ካልድ ጎድዳ ዎደ፥ ጎዳይ ግብፀ ቢታ ኦላንቾታ፥ ኤንታ ፓራታነ ፓራ ጋረታ ዞኦ አባን ምትስድ፥ ሀች ጋካናዉ ኤንታ ኩመ ይስዳይሳ በእደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti hintena kaallidi gooddida wode, Goday Gibxe biitta olanchota, enta paratanne para gaareta Zo7o Abban mitisidi, hachi gakanaw enta kumethi dhaysidaysa be7ideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በግብፃውያን ሰራዊት፣ በፈረሶቻቸውና በሠረገሎቻቸው ላይ፣ እናንተን ባሳደዷችሁ ጊዜ በቀይ ባሕር ውሃ እንዴት እንዳሰጠማቸውና እግዚአብሔር (ያህዌ) ፈጽሞ እንዴት እንዳጠፋቸው አስታውሱ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተን ባሳደዱአችሁ ጊዜ የግብጽን ሠራዊት ከነፈረሶቻቸውና ከነሠረገሎቻቸው በቀይ ባሕር በማስጠም እግዚአብሔር እንዴት አድርጎ ለዘለቄታው እንደ ደመሰሳቸው አይታችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኣብ ሰራዊት ግብፅን ኣብ ኣፍራሶምን ሰረገላታቶምን ዝገበሮ፥ ከሳጕጉኹም እንተለዉ፥ ብማይ ባሕሪ ኤርትራ ኸም ዝደፈኖም፥ ፈፂሙ ድማ ኸም ዘጥፍኦም ዘክሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሰራዊት ግግብጽን ኣብ ኣፍራሶምን ሰረገላታቶምን ዝገበሮ ድማ፡ እቲ ኽሰጉኹም ከለው፡ እቲ ማይ ባሕሪ ኤርትራ ናብ ልዕሊኦም ከም ዝደፈኖም፡ ክሳዕ ሎም ድማ ከም ዘጥፍኦም፡ |