Deuteronomy 11:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ከምቲ ዝበለኩም ኣብ ኵላ እታ እትረግጽዋ ምድሪ፡ ፍርሃትኩምን ፍርሃትኩምን ኪገብር እዩ እሞ፡ ኣብ ቅድሜኹም ዚቐውም የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእናንተም ፊት ማንም መቆም አይችልም፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር እርሱ እንደ ተናገራችሁ፥ ማስፈራታችሁን፥ ማስደንገጣችሁንም በምትረግጡአት ምድር ሁሉ ላይ ያኖራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእናንተም ፊት ማንም መቆም አይችልም፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር፥ እርሱ እንደ ተናገራችሁ፥ ማስፈራታችሁን ማስደንገጣችሁንም በምትረግጡአት ምድር ሁሉ ላይ ያኖራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማንም ሰው ሊቋቋማችሁ አይችልም፤ ጌታ እግዚአብሔር በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ማስደንገጣችሁንና መፈራታችሁን በምትሄዱበት በየትኛውም ምድር ሁሉ ላይ ያሳድራል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተናና አይ አሳይነ ኤቀታናዉ ዳንዳየና፤ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ ጌዳዋዳን፥ ህንተ ብያሳን ኡባን አሳይ ህንተና በኢደ ዳጋማናዳንነ ህንተዉ ያያናዳን ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenana ay asaynne ek'ettanaw danddayenna; Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo geeddawaadan, hintte biyaasan ubbaan Asay hinttena be'iide dagamanaaddaaninne hinttew yayyanaadan ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Inttenara ay asikka eqettanaas dandayenna; GODAA intte Xoossay inttes immida hidota qaalaa mala intte bizaso ubbaan asay inttena be7idi dagammana malanne yayyana mala ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴናራ ኣይ ኣሲካ ኤቄታናስ ዳንዳዬና፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢንቴ ቢዛሶ ኡባን ኣሳይ ኢንቴና ቤኢዲ ዳጋማና ማላኔ ያያና ማላ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተራ አይ አስካ ኤቀታናዉ ዳንዳኤና፤ ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተዉ ግዳይሳዳ ህንተ ብያ ሶ ኡባን አሳይ ህንተና በእድ ዳጋማና መላነ ህንተዉ ያያና መላ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hintera ay asika eqetanaw danda7enna; Goday, hinte Xoossay hintew gidaysada hinte biya soo ubban asay hintena be7idi dagammana melanne hintew yayyana mela oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንም ሰው ሊቋቋማችሁ አይችልም፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ማስደንገጣችሁንና መፈራታችሁን በምትሄዱበት በየትኛውም ምድር ሁሉ ላይ ያሳድራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያች ምድር በምትሄዱበት ስፍራ ሁሉ እግዚአብሔር አምላካችሁ በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ሕዝቦች ሁሉ እንዲፈሩአችሁ ያደርጋል፤ ሊቋቋማችሁ የሚችልም ከቶ አይገኝም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝበለኩም፥ ኣብ ኵላ እትኸድዋ ምድሪ ኽፈርሑኹምን ብኣኻትኩም ክድንግፁን እዮም እሞ፥ ሓደ ሰብ እኳ ኣብ ቅድሜኹም ደው ዝብል የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝበለኩም፡ ናብ እትኸድዋ ዘበለት ምድሪ ፍርሃትኩምን ስምባድኩምን ኪሰድድ እዩ እሞ፡ ሓደ ሰብ እኳ ኣብ ቅድሜኹም ደው ዚብል የልቦን። |