Deuteronomy 11:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ከምቲ ዝበለኩም ኣብ ኵላ እታ እትረግጽዋ ምድሪ፡ ፍርሃትኩምን ፍርሃትኩምን ኪገብር እዩ እሞ፡ ኣብ ቅድሜኹም ዚቐውም የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ና​ን​ተም ፊት ማንም መቆም አይ​ች​ልም፤ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እርሱ እንደ ተና​ገ​ራ​ችሁ፥ ማስ​ፈ​ራ​ታ​ች​ሁን፥ ማስ​ደ​ን​ገ​ጣ​ች​ሁ​ንም በም​ት​ረ​ግ​ጡ​አት ምድር ሁሉ ላይ ያኖ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእናንተም ፊት ማንም መቆም አይችልም፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር፥ እርሱ እንደ ተናገራችሁ፥ ማስፈራታችሁን ማስደንገጣችሁንም በምትረግጡአት ምድር ሁሉ ላይ ያኖራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ማንም ሰው ሊቋቋማችሁ አይችልም፤ ጌታ እግዚአብሔር በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ማስደንገጣችሁንና መፈራታችሁን በምትሄዱበት በየትኛውም ምድር ሁሉ ላይ ያሳድራል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተናና አይ አሳይነ ኤቀታናዉ ዳንዳየና፤ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ ጌዳዋዳን፥ ህንተ ብያሳን ኡባን አሳይ ህንተና በኢደ ዳጋማናዳንነ ህንተዉ ያያናዳን ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenana ay asaynne ek'ettanaw danddayenna; Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo geeddawaadan, hintte biyaasan ubbaan Asay hinttena be'iide dagamanaaddaaninne hinttew yayyanaadan ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Inttenara ay asikka eqettanaas dandayenna; GODAA intte Xoossay inttes immida hidota qaalaa mala intte bizaso ubbaan asay inttena be7idi dagammana malanne yayyana mala ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴናራ ኣይ ኣሲካ ኤቄታናስ ዳንዳዬና፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢንቴ ቢዛሶ ኡባን ኣሳይ ኢንቴና ቤኢዲ ዳጋማና ማላኔ ያያና ማላ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተራ አይ አስካ ኤቀታናዉ ዳንዳኤና፤ ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተዉ ግዳይሳዳ ህንተ ብያ ሶ ኡባን አሳይ ህንተና በእድ ዳጋማና መላነ ህንተዉ ያያና መላ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hintera ay asika eqetanaw danda7enna; Goday, hinte Xoossay hintew gidaysada hinte biya soo ubban asay hintena be7idi dagammana melanne hintew yayyana mela oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማንም ሰው ሊቋቋማችሁ አይችልም፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ማስደንገጣችሁንና መፈራታችሁን በምትሄዱበት በየትኛውም ምድር ሁሉ ላይ ያሳድራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያች ምድር በምትሄዱበት ስፍራ ሁሉ እግዚአብሔር አምላካችሁ በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ሕዝቦች ሁሉ እንዲፈሩአችሁ ያደርጋል፤ ሊቋቋማችሁ የሚችልም ከቶ አይገኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝበለኩም፥ ኣብ ኵላ እትኸድዋ ምድሪ ኽፈርሑኹምን ብኣኻትኩም ክድንግፁን እዮም እሞ፥ ሓደ ሰብ እኳ ኣብ ቅድሜኹም ደው ዝብል የለን።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝበለኩም፡ ናብ እትኸድዋ ዘበለት ምድሪ ፍርሃትኩምን ስምባድኩምን ኪሰድድ እዩ እሞ፡ ሓደ ሰብ እኳ ኣብ ቅድሜኹም ደው ዚብል የልቦን።