Deuteronomy 11:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣእጋርካ ዚረግጸሉ ዅሉ ቦታ ናትካ ይኹን፡ ካብ ምድረበዳን ሊባኖስን፡ ካብ ሩባ፡ ፈለግ ኤፍራጥስ፡ ክሳዕ ወሰን ባሕሪ ገምገምካ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግራችሁ ጫማ የምትረግጣት ስፍራ ሁሉ ለእናንተ ትሆናለች፤ ከምድረ በዳም፥ ከአንጢሊባኖስም፥ ከታላቁም ከኤፍራጥስ ወንዝ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግራችሁ ጫማ የምትረግጣት ስፍራ ሁሉ ለእናንተ ትሆናለች፤ ከምድረ በዳም ከሊባኖስም ከታላቁም ከኤፍራጥስ ወንዝ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእግራችሁ የምትረግጡት ስፍራ ሁሉ የእናንተ ይሆናል፤ ግዛታችሁም ከምድረ በዳው እስከ ሊባኖስ፥ ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ በስተ ምዕራብ እስካለው ባሕር ይደርሳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ገድያን ህንተ የዳ ቢታ ኡባይ ህንተሳ ግዳናዋ። ህንተ ዛዋይ መላ ቢታፐ ቢደ ሊባኖሳ ጋካናዉነ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ቢደ አዋይ ዉልያ ባጋ ሜድተራነ አባ ጋካናሳ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte gediyaan hintte yed'd'eedda biittaa ubbay hinttessa gidanawaa. Hintte zaway mela biittaappe biide Liibaanoosa gakkanawunne Efiraas'iisa Shaafaappe biide away wulliyaa bagga Meediteraane Abbaa gakkanaasa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte tohon intte yedhdhida biittay wurikka inttes gidana; intte zaway dugeha baggara diza bazzaafe biidi pudeha baggara diza Libaanoose zumaa gakkana; qasseka arshey mokkiza baggara Efiraaxise shaafappe biidi arshey wulliza baggara diza Mediteraane abba gakkana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ቶሆን ኢንቴ ዬዳ ቢታይ ዉሪካ ኢንቴስ ጊዳና፤ ኢንቴ ዛዋይ ዱጌሃ ባጋራ ዲዛ ባዛፌ ቢዲ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ሊባኖሴ ዙማ ጋካና፤ ቃሴካ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ቢዲ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ሜዲቴራኔ ኣባ ጋካና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቶሆን ህንተ የዳ ቢታ ኡባይ ህንተባ ግዳና። ህንተ ዛዋይ ዱገሀ መላ ቢታፈ ብድ ልባኖሰ ጋካናዉነ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ብድ ግታ አባ ጋካናዉ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tohon hinte yedhida biitta ubbay hintebaa gidana. Hinte zaway dugeha mela biittafe bidi Libaanose gakanawunne Efraxiisa shaafape bidi Gita Abbaa gakanaw gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግራችሁ የምትረግጡት ስፍራ ሁሉ የእናንተ ይሆናል፤ ግዛታችሁም ከምድረ በዳው እስከ ሊባኖስ፣ ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ በስተ ምዕራብ እስካለው ባሕር ይደርሳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስታልፉ በእግራችሁ የምትረግጡት መሬት ሁሉ የእናንተ ይሆናል፤ ግዛታችሁም በደቡብ በኩል ካለው በረሓ ተነሥቶ በሰሜን በኩል እስካሉት እስከ ሊባኖስ ተራራዎች፥ እንዲሁም በምሥራቅ በኩል ከሚገኘው ከኤፍራጥስ ወንዝ ተነሥቶ በምዕራብ በኩል እስከሚገኘው እስከ ታላቁ ሜዲቴራኒያን ባሕር ድረስ ይሰፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵላ እግርኹም ዝረገፃ ቦታ ናታትኩም ክትከውን እያ፤ ወሰንኩም ድማ ኣብ ምድረ በዳ፥ ክሳዕ ሊባኖስ፥ ኣብቲ ዓብዪ ፈለግ ካብ ኤፍራጥስ፥ ጀሚሩ ኽሳዕ ባሕሪ ምዕራብ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግርኹም ዝረገጻ ዝበለት ቦታ ናትኩም ክትከውን እያ፡ ዶብኩም ካብ በረኻ ኽሳዕ ሊባኖስ ካብቲ ርባ፡ ርባ ኤፍራጥስ፡ ክሳዕ ባሕሪ ምዕራብ ኪኸውን እዩ። |