Deuteronomy 11:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ነዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ካብ ቅድሜኹም ኼውጽኦም እዩ፣ ካባኻትኩም ዝዓብዩን ዝሓየሉን ኣህዛብ ድማ ክትወርሱ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እነ​ዚ​ህን አሕ​ዛብ ሁሉ ከፊ​ታ​ችሁ ያወ​ጣል፤ ከእ​ና​ን​ተም የሚ​በ​ል​ጡ​ትን፥ የሚ​በ​ረ​ቱ​ት​ንም አሕ​ዛብ ትወ​ር​ሳ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እነዚህን አሕዛብ ሁሉ ከፊታችሁ ያወጣል፥ ከእናንተም የሚበልጡትን የሚበረቱትንም አሕዛብ ትወርሳላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ጌታ እነዚህን አሕዛብ ሁሉ ከፊታችሁ ያስወጣቸዋል፤ እናንተም፥ ከእናንተ ይልቅ ታላላቅና ብርቱ የሆኑትን አሕዛብ ታስለቅቃላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀ ካዉተቱዋ ኡባ ህንተ ስንፐ የደርሲደ ከሳና፤ ህንተካ ህንተፐ ግታትያነ ዎልቃምያ ካዉተቱዋ ቢታ ዎ አካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday ha kawutetsatuwaa ubbaa hintte sintsaappe yederssiide kessana; hinttekka hintteppe gitatiyaanne wolk'k'aamiyaa kawutetsatuwaa biittaa wotsi akkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte hessaththo ooththiko GODAY hayta intte sinththan diza kawoteththata ubbaa kessi gooddana; inttenikka corateththaninne wolqqan inttefe mino gidida dereta biittaa laattana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሄሳ ኦኮ ጎዳይ ሃይታ ኢንቴ ሲንን ዲዛ ካዎቴታ ኡባ ኬሲ ጎዳና፤ ኢንቴኒካ ጮራቴኒኔ ዎልቃን ኢንቴፌ ሚኖ ጊዲዳ ዴሬታ ቢታ ላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሀ ካዎተታ ኡባ ህንተ ስንፈ ጎድድ ከሳና። ህንተፈ ዳርያነ ዎልቃምያ ካዎተታ ቢታ የግስድ ኤካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday ha kawotethata ubbaa hinte sinthafe gooddidi kessana. Hintefe dariyanne wolqaamiya kawotethata biitta yegisidi ekana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) እነዚህን አሕዛብ ሁሉ ከፊታችሁ ያስወጣቸዋል፤ እናንተም፣ ከእናንተ ይልቅ ታላላቅና ብርቱ የሆኑትን አሕዛብ ታስለቅቃላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን ብታደርጉ እግዚአብሔር እነዚህን በፊታችሁ ያሉትን ሕዝቦች ሁሉ ያስወጣል፤ እናንተም በብዛትና በኀይል ከእናንተ እጅግ ብርቱዎች የሆኑትን ሕዝቦች ምድር ትወርሳላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እግዚኣብሄር ነዞም ኵሎም ኣህዛብ ካብ ቅድሜኹም ክሰጎም እዩ። ንስኻትኩምውን ካባኻትኩም ንዝዓብዩን ንዝሕይሉን ኣህዛብ ክትወርሱ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣግዚኣብሄር ነዞም ህዝብታት እዚኣቶም ኩሎም ካብ ቅድሜኹሞ ኪሰጎም እዩ፡ ንስኻትኩምውና ካባኻትኩም ንዚዐብዩን ንዚሕይሉን ህዝብታት ክትወርሱ ኢኹም።