Deuteronomy 11:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ እዚ ቓለይ እዚ ኣብ ልብኻን ኣብ ነፍስኻን ኣቐሚጥካ፡ ከም ምልክት ኣብ ኢድካ ኣሲርካ፡ ኣብ መንጎ ኣዒንትኻ ከም መሸፈኒ ርእሲ ምእንቲ ኪኸውን፡ ይግባእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እን​ግ​ዲህ እነ​ዚ​ህን ቃሎች በል​ባ​ች​ሁና በነ​ፍ​ሳ​ችሁ አኑሩ፤ እነ​ር​ሱ​ንም ለም​ል​ክት በእ​ጃ​ችሁ ላይ እሰ​ሩ​አ​ቸው፤ በዐ​ይ​ኖ​ቻ​ች​ሁም መካ​ከል እን​ደ​ማ​ይ​ን​ቀ​ሳ​ቀስ ይሁኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንግዲህ እነዚህን ቃሎች በልባችሁና በነፍሳችሁ አኑሩ፤ እነርሱንም ለምልክት በእጃችሁ ላይ እሰሩአቸው፥ በዓይኖቻችሁም መካከል እንደክታብ ይሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነዚህን ቃሎቼን፥ በልባችሁና በአእምሮአችሁ አኑሯቸው፤ በእጆቻችሁ ላይ ምልክት አድርጋችሁ እሰሯቸው፥ በግምባራችሁም ላይ ይሁኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ስም፥ ሀ አዛዞቱዋ ታዋንታ፥ ህንተ ዎዛናንነ ህንተ ቆፋን ዎተ። ማላታዳን ኡንቱንታ ህንተ ኩሽያን ቃችተ፤ ቃይ ማላታዳን ህንተ ሶምእያንካ ዎተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Simmi, ha azazotuwaa tawantta, hintte wozanaaninne hintte k'ofaan wotsite. Malaataadan unttuntta hintte kushiyan k'achchite; k'ay malaataadan hintte som"iyaankka wotsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte ha azazota ubba wode intte wozinaninne intte qofan woththite; inttes malata gidana mala istta intte qesen qachchite; qasseka inttes liiphe bollaka oyththite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሃ ኣዛዞታ ኡባ ዎዴ ኢንቴ ዎዚናኒኔ ኢንቴ ቆፋን ዎቴ፤ ኢንቴስ ማላታ ጊዳና ማላ ኢስታ ኢንቴ ቄሴን ቃቺቴ፤ ቃሴካ ኢንቴስ ሊጴ ቦላካ ኦይቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ፥ ሀ ኪታታ ህንተ ዎዛናንነ ህንተ ቆፋን ዎተ። ማላዳ ኤንታ ህንተ ኩሸን ቃችተ፤ ቃስ ህንተ ሶምኦን ቃችተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza, ha kiitata hinte wozanaaninne hinte qofan wothite. Mallada enta hinte kushen qachite; qassi hinte som7on qachite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህን ቃሎቼን፣ በልባችሁና በአእምሯችሁ አኑሯቸው፤ በእጆቻችሁ ላይ ምልክት አድርጋችሁ እሰሯቸው፣ በግምባራችሁም ላይ ይሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነዚህን ትእዛዞች ዘወትር በልቡናችሁና በአእምሮአችሁ ቅረጹአቸው፤ መታሰቢያም ይሆኑላችሁ ዘንድ እነርሱን በክንዳችሁ ላይ እሰሩ፤ በግንባራችሁም ላይ እንደማስታወሻ አኑሩአቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዝ ትእዛዝ እዙይ ኣብ ልብኹምን ኣብ ነፍስኹምን ኣንብርዎ፤ ንምልክት ከዓ ኣብ ኣእዳውኩም እሰርዎ፤ ኣብ መንጎ ኣዒንትኹም ድማ ኽታብ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 እምበአር ነዚ ቓላተይ እዚ ኣብ ልብኹምን ኣብ ነፍስኹምን ኣንብርዎ፡ ንምልክት ከአ ኣብ ኣእዳውኩም እሰርዎ፡ ኣብ መንጎ ኣዒንትኹም ድማ ክታብ ይኹን።