Deuteronomy 11:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኹም ይነድድ፡ ዝናም ከይዘንብ፡ እታ ምድሪ ድማ ፍርያታ ኸይትህብ፡ ንሰማያት ዓጸዎ። ካብታ እግዚኣብሄር ዝህበኩም ዘሎ ጽብቕቲ ምድሪ ድማ ቀልጢፍኩም ከይትጠፍኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቍጣ እን​ዳ​ይ​ነ​ድ​ድ​ባ​ችሁ፥ ዝና​ብም እን​ዳ​ይ​ዘ​ንብ፥ ምድ​ሪ​ቱም ፍሬ​ዋን እን​ዳ​ት​ሰጥ ሰማ​ይን እን​ዳ​ይ​ዘ​ጋ​ባ​ችሁ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከሚ​ሰ​ጣ​ችሁ ከመ​ል​ካ​ሚቱ ምድር ፈጥ​ና​ችሁ እን​ዳ​ት​ጠፉ ተጠ​ን​ቀቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ቍጣ እንዳይነድድባችሁ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ ምድሪቱም ፍሬዋን እንዳትሰጥ ሰማይን እንዳይዘጋባችሁ፤ እግዚአብሔርም ከሚሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር ፈጥናችሁ እንዳትጠፉ ተጠንቀቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታም ቁጣ በላያችሁ እንዳይነድ፤ እርሱም ዝናብ እንዳይከለክላችሁ፤ ምድሪቱም ፍሬ እንዳትሰጥ ሰማያትን ይዘጋል፤ እናንተም ጌታ ከሚሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር ወዲያውኑ ትጠፋላችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዌ ዮፐ፥ መና ጎዳ ሀንቁ ህንተ ቦላ ኤጽ ከሳና፤ እራይ ቡከናዳንነ ቢታይካ ሞከናዳን እ ሳሉዋ ጎርዳና፤ ህንተካ መና ጎዳይ ህንተንቶ እምያ ሎኦ ጋድያፐ ኤለካ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewe d'ayooppe, Med'inaa Godaa hank'k'uu hintte bolla ees's'i kesana; iray bukkennaadaaninne biittaykka mokkennaadan I saluwaa gorddana; hinttekka Med'inaa Goday hinttenttoo immiyaa lo"o gadiyaappe ellekka d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte naagettontta aggiko GODAA hanqoy intte bolla eexxi kezana; iray bukkontta malanne biittay kath immontta mala izi salo gordana; intteka GODAY inttes immida lo7o biittayfe eeson dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ናጌቶንታ ኣጊኮ ጎዳ ሃንቆይ ኢንቴ ቦላ ኤጺ ኬዛና፤ ኢራይ ቡኮንታ ማላኔ ቢታይ ካ ኢሞንታ ማላ ኢዚ ሳሎ ጎርዳና፤ ኢንቴካ ጎዳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሎኦ ቢታይፌ ኤሶን ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ህንተ ኦኮ፥ ጎዳ ሀንቆይ ህንተ ቦላ ኤፃና፤ እራይ ቡኮና መላነ ካ ዶሎና መላ እ ሳሉዋ ጎርዳና። ህንተ ጎዳይ ህንተዉ እምያ ሎኦ ቢታፈ ኤሶን ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa hinte oothiko, Godaa hanqoy hinte bolla eexana; iray bukonna melanne kathi dolonna mela I saluwa gordana. Hinte Goday hintew immiya lo77o biittafe eeson dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቍጣ በላያችሁ ይነድዳል፤ እርሱም ዝናብ እንዳይዘንብ፣ ምድሪቱም ፍሬ እንዳትሰጥ ሰማያትን ይዘጋል፤ እናንተም እግዚአብሔር (ያህዌ) ከሚሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር ወዲያውኑ ትጠፋላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን ብታደርጉ እግዚአብሔር በእናንተ ላይ ይቈጣል፤ ሰማያትን ዘግቶ ምድሪቱን ዝናብ እንዳይዘንብባትና ፍሬ እንዳትሰጥ ያደርጋል፤ እናንተም እግዚአብሔር ከሚሰጣችሁ ምድር ፈጥናችሁ ትጠፋላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንተ ደኣ ሰጊድኩምሎም ግና ቝጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኹም ክወርድ እዩ፤ ንሰማይ ዝናም ከየዝንምውን ክዓፅዎ እዩ፤ ምድሪ ድማ ፍረኣ ኣይትህብን እያ፤ ንስኻትኩም ድማ ኻብታ እግዚኣብሄር ዝህበኩም ልምዕቲ ምድሪ ቐልጢፍኩም ክትጠፍኡ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ልብኹም ከይስሕት፡ ኣግሊስኩም ድማ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኸተምልኹን ከይትሰግዱሎምን፡ ኩራ እግዚኣብሄር ከአ ኣባኻትኩም ድማ ካባታ እግዚኣብሄር ዚህበኩም ጽብቕቲ ምድሪ ቐልጢፍኩም ከይትጠፍኡስ፡ ንርእስኹም ተጠንቀቑ።