Deuteronomy 11:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኹም ይነድድ፡ ዝናም ከይዘንብ፡ እታ ምድሪ ድማ ፍርያታ ኸይትህብ፡ ንሰማያት ዓጸዎ። ካብታ እግዚኣብሄር ዝህበኩም ዘሎ ጽብቕቲ ምድሪ ድማ ቀልጢፍኩም ከይትጠፍኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም ቍጣ እንዳይነድድባችሁ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ፥ ምድሪቱም ፍሬዋን እንዳትሰጥ ሰማይን እንዳይዘጋባችሁ፥ እግዚአብሔርም ከሚሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር ፈጥናችሁ እንዳትጠፉ ተጠንቀቁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ቍጣ እንዳይነድድባችሁ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ ምድሪቱም ፍሬዋን እንዳትሰጥ ሰማይን እንዳይዘጋባችሁ፤ እግዚአብሔርም ከሚሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር ፈጥናችሁ እንዳትጠፉ ተጠንቀቁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታም ቁጣ በላያችሁ እንዳይነድ፤ እርሱም ዝናብ እንዳይከለክላችሁ፤ ምድሪቱም ፍሬ እንዳትሰጥ ሰማያትን ይዘጋል፤ እናንተም ጌታ ከሚሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር ወዲያውኑ ትጠፋላችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዌ ዮፐ፥ መና ጎዳ ሀንቁ ህንተ ቦላ ኤጽ ከሳና፤ እራይ ቡከናዳንነ ቢታይካ ሞከናዳን እ ሳሉዋ ጎርዳና፤ ህንተካ መና ጎዳይ ህንተንቶ እምያ ሎኦ ጋድያፐ ኤለካ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewe d'ayooppe, Med'inaa Godaa hank'k'uu hintte bolla ees's'i kesana; iray bukkennaadaaninne biittaykka mokkennaadan I saluwaa gorddana; hinttekka Med'inaa Goday hinttenttoo immiyaa lo"o gadiyaappe ellekka d'ayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte naagettontta aggiko GODAA hanqoy intte bolla eexxi kezana; iray bukkontta malanne biittay kath immontta mala izi salo gordana; intteka GODAY inttes immida lo7o biittayfe eeson dhayana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ናጌቶንታ ኣጊኮ ጎዳ ሃንቆይ ኢንቴ ቦላ ኤጺ ኬዛና፤ ኢራይ ቡኮንታ ማላኔ ቢታይ ካ ኢሞንታ ማላ ኢዚ ሳሎ ጎርዳና፤ ኢንቴካ ጎዳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሎኦ ቢታይፌ ኤሶን ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ህንተ ኦኮ፥ ጎዳ ሀንቆይ ህንተ ቦላ ኤፃና፤ እራይ ቡኮና መላነ ካ ዶሎና መላ እ ሳሉዋ ጎርዳና። ህንተ ጎዳይ ህንተዉ እምያ ሎኦ ቢታፈ ኤሶን ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa hinte oothiko, Godaa hanqoy hinte bolla eexana; iray bukonna melanne kathi dolonna mela I saluwa gordana. Hinte Goday hintew immiya lo77o biittafe eeson dhayana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቍጣ በላያችሁ ይነድዳል፤ እርሱም ዝናብ እንዳይዘንብ፣ ምድሪቱም ፍሬ እንዳትሰጥ ሰማያትን ይዘጋል፤ እናንተም እግዚአብሔር (ያህዌ) ከሚሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር ወዲያውኑ ትጠፋላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ብታደርጉ እግዚአብሔር በእናንተ ላይ ይቈጣል፤ ሰማያትን ዘግቶ ምድሪቱን ዝናብ እንዳይዘንብባትና ፍሬ እንዳትሰጥ ያደርጋል፤ እናንተም እግዚአብሔር ከሚሰጣችሁ ምድር ፈጥናችሁ ትጠፋላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንተ ደኣ ሰጊድኩምሎም ግና ቝጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኹም ክወርድ እዩ፤ ንሰማይ ዝናም ከየዝንምውን ክዓፅዎ እዩ፤ ምድሪ ድማ ፍረኣ ኣይትህብን እያ፤ ንስኻትኩም ድማ ኻብታ እግዚኣብሄር ዝህበኩም ልምዕቲ ምድሪ ቐልጢፍኩም ክትጠፍኡ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ልብኹም ከይስሕት፡ ኣግሊስኩም ድማ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኸተምልኹን ከይትሰግዱሎምን፡ ኩራ እግዚኣብሄር ከአ ኣባኻትኩም ድማ ካባታ እግዚኣብሄር ዚህበኩም ጽብቕቲ ምድሪ ቐልጢፍኩም ከይትጠፍኡስ፡ ንርእስኹም ተጠንቀቑ። |